Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Educator
Member
Posts: 2014
Joined: 03 Jun 2021, 00:14

How is Horus in his 70s is still ignorant as a rock?

Post by Educator » 10 Sep 2021, 09:06

How come this old man with no grasp of simple politics is trying to analyze the complex and critical situation of the Ethiopian state?

This forum is in need of a moderator to filter out garbages.

Horus wrote:
09 Sep 2021, 23:27
ዛሬ ያዲስ አመት ዋዜማ ስለሆነ ረጅም ሃተታ ለመስጠት ሙዱ የለኝም፣ አንድ ሁለት ነገር ልበል። እስታራተጂ ሶስት አካላት አሉት፤ እነሱም ስልት፣ ግብአት እና አደጋ (ሪስክ) ናቸው ። ማለትም አንድ ሃይል ስልትና ግብአትን ደምሮ አደጋ (ሪስክ) መቀነስ አለበት ። የኢትዮጵያ ጦር ለምን ትግሬን ትቶ እስትራተጂክ ማፈግፈግ እንደ ወሰነ የሚያቁት የጦሩ አዛዦች ብቻ ናቸው ። ግን ዛሬ ላይ ቆመን ሁሉን ነገር ስናስተውል፣ ግሩም የሆነ ከታቲክም በላይ የሆነ እስትራተጂያዊ እርምጃ ነበር ።

መጀምሪያ የዉጊያው ሜዳ (ቲያትር) ከትግሬ ማውጣቱ በብዙ ብዙ መንገድ የፖለቲካ፣ ሶሺያ፣ ሚሊታሪ ጥቅም ነበረው ። የኢትዮጵያ ጦር ትግሬን ከማስተዳደር፣ አገልግሎት ከማቅረብ፣ ከተራው ሕዝብ ጋር ከመነታረክ ነጻ ሆኖ የትግሬን እራስ ምታት ለጁንታው አሸክሞት ተገላገል ። ይህ ወሳኝ እይታ ነው ። ጦራችን የትግሬ ረግረግ ውስጥ ከመጨማለቅ ራሱን አዳነ ማለት ነው።

በስልትና ታክቲካዊ ቅልጥፍና ዳይናሚክ አጂሊቲ የኢትዮጵያ ሰራዊት ከትግሬ ውጭ ብዙ ብዙ አማራጮችን አገኘ ። በየተለያዩ አደረጃጀትና ዉጊያ ስልቶችን በሁሉም ግምባሮች መጠቀም ቻለ ፣ መከላከልም ማጥቃትም ሲያደርግ ማለት ነው።

ሌላው ግሩም ነገር ጁንታውን ከድጋፍ ቤቱ አስወጥቶ የራሱ ባልሆነ ሜዳና ቲያትር ውስጥ እንዲዋጋ ጋበዘው። ያም እጅግ ትክክል ነበር ። አደጋው ወይም ሪስኩ ጁንታው ወደ አማራና አፋር መግባት መቻሉ ነው ። ያ የሚጠበቅ ያጭር ግዜ ሪስክ ነበር ።

በአቅርቦት በተዋጊ፣ በትጥቅ፣ ስንቅ፣ ሚዲያና የህዝብ የጂኦግራፊ ተስማሚነት እጅግ እጅግ አስገራሚ ነበር ። ልብ በሉ ወሎ የተዋጋው ባገሩ፣ በቅዬው ነው፤ አፋርም እንዲሁ፣ ጎንደሬም እንዲሁ ። ጁንታው ግን ይህን እስትራተጂክ ወጥመድ፣ ከዚህ በፊት ድፊት ያልኩት ውስጥ ጂንጂን እያጨሰ ዘው ብሎ መግባቱ አስገራሚ ድድብና ነበር።

ከዚያም በላይ ሲቪል ህጻናት በጅምላ ፣ ላምና ከብት ሳይቀር በመጨፍጨፍ፣ አለ የተባለ ንብረት እስከ ሊጥ በመዝረፍ ፣ የትግሬን ጉዳይ ሙሉ በሙል ሞራሉ የላሸቀ ከሰው ልጅ ሆነ ከጦረነት ስነ ምግባር ውጭ በመሆን የትግሬ ባንዳን እውነተኛ አረመኔነት ላለም ሁሉ እንዲያጋልጥ ጁንታው የተገደበት ድፊት ውስጥ እንዲቀረቀር ተደረገ ።

በአንድ ቃል የባንዳው ጦር በትግሬ ውስጥ ቢመታ ነው ወይስ ከትግሬ ውጭ ቢመታ ይበልጥ ስኬት የሚገኘው ለሚለው እጅግ እስትራትጂክ ጥያቄ የኢትዮጵያ ጦር መሪዎች ምጡቅ መልስና ወሳኔ ነበር የሰጡት ። ይህም ስለሆነ አሁን ሰራዊታችን በራሱ ግዜና ፕላን፣ እልፍ አዕላፍ አዲስ ተዋጊና ሙሉ ድጋፍ እየጎረፈለት የሚስማማውን እርምጃ ይወስዳል ።

የሰራዊታችን እጅ ነጻ ነው ። የትግሬ ሕዝብ ኑና ነጻ አውጡኝ ካለ ጁንንታውን በሰንሰለት አስሮ ማስረከብ ይኖርበታል ። አይ ጁንታ ልጄ ነው አትንኩት ካለ በጭለማንና ባሜሪካ ብስስብስ ስንዴ የመኖር መብቱ ይጠበቅለታል። ሌላው ቀርቶ የከፋ ረሃብ እንኳ በትግሬ ቢከሰት ሃላፊው የትግሬ ባንዳ እንጂ ሌላ ሰው አይሆንም ።

በሶሺያል፣ በሚሊታሪ፣ ፖለቲካና ኢኮኖሚ ብቻ ሳይሆን በዲፕሎማሲም አሸናፊ የሆነ ምጡቅ ማኑቨር፣ ረቂቅ እርምጃ ነበር ። አንድ ቀን የፕላኑ ነዳፊዎች ራሳቸው ዝርዝሩን ያጋሩናል

የድል አመት ለኢትዮጵያ !