Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30911
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

በመስከረም 2014 የሚቋቋመው የኢትዮጵያ አንድነት መንግስት እንጂ የሽግግር መንግስት የሚባል ነገር አይኖርም!

Post by Horus » 05 Aug 2021, 02:56

የትግሬ ባንዳዎችና የሸኔ ተገንጣዮች እዚም እዛም ድርድር፣ ሽግግር፣ ግርግር ምናምን እያሉ እያዶነቆሩን ነው ።
ነገሩ እንዲህ ነው!

በሰኔ ምርጫ ያላደረጉና እንደ ገና እንዲያደርጉ የተወሰነባቸው በጳጉሜ ምርጫ ያደርጋሉ ።

ከዚያም አቢይ ብልጽግና ብቻ የገነነበት የአንድ ፓርቲ መንግስት መሆን ስለማይፈልግ (ጥሩ ዉሳኔ ነው) ከሁሉም ተወዳዳሪ ፓርቲዎች እንደ አገኙት የሕዝብ ድምጽ ልክ እንዲወከሉ አድርጎ መሰረቱ የሰፋ መንግስት ያቋቁማል።

ትግሬ በዚህ 6 ሳምንት ጦር አቁሞ አዲስ ምርጫ አካሂዶ በመስከረም ፓርላማ መገኘቱ ያጠራጥራል። እንዲያውም ከኢትዮጵያ ጋር የያዙትን ከንቱ ጦርነት ሊገፉበት ይችላሉ ። ምርጫው የነሱ ነው ። ሚኒስትር ዛዲቅ የሚፈልጉት ጦርነት ስለሆነ እንሰጣቸዋለን ብሏል።

የሚሆነው ይህው ነው።

ኢትዮጵያ እጅግ በዝናብ የተምበሸበሸ ክረምት ጨርሳ ማሳ አረም ላይ ነው ። በ2 ሳምንት ደመራ ይተከላል። በወር ውስጥ እንቁጣጣሽ እንደልቃለን !! የዛሬ 6 ሳምንት ሁሉም ነገር ወደ መስቀል ይባላል! ዬቦ ላለ! ኤቦ ኤቦ !!!
Last edited by Horus on 05 Aug 2021, 05:12, edited 4 times in total.

Aba
Member
Posts: 4018
Joined: 15 Apr 2011, 17:52

Re: በመስከረም 2014 የሚቋቋመው የኢትዮጵያ አንድነት መንግስት እንጂ የሽግግር ምናምን አይደለም!

Post by Aba » 05 Aug 2021, 03:13

Keep dreaming. Your Mamo qillo is in for surprise.
Please wait, video is loading...

Horus
Senior Member+
Posts: 30911
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: በመስከረም 2014 የሚቋቋመው የኢትዮጵያ አንድነት መንግስት እንጂ የሽግግር ምናምን አይደለም!

Post by Horus » 05 Aug 2021, 03:27

አሁን እኛ ልጆቻችንን ለመስቀል ማዘጋጀት ላይ ነው የተጠመድነው!!

Post Reply