የትግሬ ባንዳዎችና የሸኔ ተገንጣዮች እዚም እዛም ድርድር፣ ሽግግር፣ ግርግር ምናምን እያሉ እያዶነቆሩን ነው ።
ነገሩ እንዲህ ነው!
በሰኔ ምርጫ ያላደረጉና እንደ ገና እንዲያደርጉ የተወሰነባቸው በጳጉሜ ምርጫ ያደርጋሉ ።
ከዚያም አቢይ ብልጽግና ብቻ የገነነበት የአንድ ፓርቲ መንግስት መሆን ስለማይፈልግ (ጥሩ ዉሳኔ ነው) ከሁሉም ተወዳዳሪ ፓርቲዎች እንደ አገኙት የሕዝብ ድምጽ ልክ እንዲወከሉ አድርጎ መሰረቱ የሰፋ መንግስት ያቋቁማል።
ትግሬ በዚህ 6 ሳምንት ጦር አቁሞ አዲስ ምርጫ አካሂዶ በመስከረም ፓርላማ መገኘቱ ያጠራጥራል። እንዲያውም ከኢትዮጵያ ጋር የያዙትን ከንቱ ጦርነት ሊገፉበት ይችላሉ ። ምርጫው የነሱ ነው ። ሚኒስትር ዛዲቅ የሚፈልጉት ጦርነት ስለሆነ እንሰጣቸዋለን ብሏል።
የሚሆነው ይህው ነው።
ኢትዮጵያ እጅግ በዝናብ የተምበሸበሸ ክረምት ጨርሳ ማሳ አረም ላይ ነው ። በ2 ሳምንት ደመራ ይተከላል። በወር ውስጥ እንቁጣጣሽ እንደልቃለን !! የዛሬ 6 ሳምንት ሁሉም ነገር ወደ መስቀል ይባላል! ዬቦ ላለ! ኤቦ ኤቦ !!!
-
- Senior Member+
- Posts: 30911
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
በመስከረም 2014 የሚቋቋመው የኢትዮጵያ አንድነት መንግስት እንጂ የሽግግር መንግስት የሚባል ነገር አይኖርም!
Last edited by Horus on 05 Aug 2021, 05:12, edited 4 times in total.
-
- Member
- Posts: 4018
- Joined: 15 Apr 2011, 17:52
Re: በመስከረም 2014 የሚቋቋመው የኢትዮጵያ አንድነት መንግስት እንጂ የሽግግር ምናምን አይደለም!
Keep dreaming. Your Mamo qillo is in for surprise.
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member+
- Posts: 30911
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: በመስከረም 2014 የሚቋቋመው የኢትዮጵያ አንድነት መንግስት እንጂ የሽግግር ምናምን አይደለም!
አሁን እኛ ልጆቻችንን ለመስቀል ማዘጋጀት ላይ ነው የተጠመድነው!!