Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14412
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

ለወንድሜ ዮሴፍ ይጥና ፥ በመቀሌ ሰልፍ ያድርጉ ኣያድርጉ መንገዱ ዝግ ነው ። እኛ ኢትዮጵያን ነው የምናውቀው። ኣሁን እናንተ የሱዳን ኮሪደሩ ዝጉ እኛ ደሞ የሚመለከተን እናደርጋለን !!!!!

Post by Abe Abraham » 03 Aug 2021, 23:53




ለወንድሜ ዮሴፍ ይጥና ፥ በመቀሌ ሰልፍ ያድርጉ ኣያድርጉ መንገዱ ዝግ ነው ። እኛ ኢትዮጵያን ነው የምናውቀው። ኣሁን እናንተ የሱዳን ኮሪደሩ ዝጉ እኛ ደሞ የሚመለከተን እናደርጋለን !!!!! ካንተ ጋር በቴለፎን የተናገረው ኢትዮጵያዊ ሆን ብሎ ሳይሆን ራሱ ሰግቶ ኣንተን ሊያሰጋህና ሞራልህን ሊያወድቅ ሞክሮ ፊትህን ትንሽ ሲቀየር ኣይቼ ኣለሁ ። ኣስፈላጊ ኣይደለም ። የኛ ወንድማማችና ስትራተጂካዊ ግንኙነት ከናንተ ጋር ነው። ሁሉ ሰው ይህን ሃቅ ማወቅ ኣለበት ። ኣይዞኣችሁ !!!