-
- Senior Member
- Posts: 14412
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
ለወንድሜ ዮሴፍ ይጥና ፥ በመቀሌ ሰልፍ ያድርጉ ኣያድርጉ መንገዱ ዝግ ነው ። እኛ ኢትዮጵያን ነው የምናውቀው። ኣሁን እናንተ የሱዳን ኮሪደሩ ዝጉ እኛ ደሞ የሚመለከተን እናደርጋለን !!!!!
ለወንድሜ ዮሴፍ ይጥና ፥ በመቀሌ ሰልፍ ያድርጉ ኣያድርጉ መንገዱ ዝግ ነው ። እኛ ኢትዮጵያን ነው የምናውቀው። ኣሁን እናንተ የሱዳን ኮሪደሩ ዝጉ እኛ ደሞ የሚመለከተን እናደርጋለን !!!!! ካንተ ጋር በቴለፎን የተናገረው ኢትዮጵያዊ ሆን ብሎ ሳይሆን ራሱ ሰግቶ ኣንተን ሊያሰጋህና ሞራልህን ሊያወድቅ ሞክሮ ፊትህን ትንሽ ሲቀየር ኣይቼ ኣለሁ ። ኣስፈላጊ ኣይደለም ። የኛ ወንድማማችና ስትራተጂካዊ ግንኙነት ከናንተ ጋር ነው። ሁሉ ሰው ይህን ሃቅ ማወቅ ኣለበት ። ኣይዞኣችሁ !!!