Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12531
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና : ዓብይ አህመድ ዛሬ ፀሎቴ ተስምቷል ድርድር ልንጀምር ነው አለ

Post by Thomas H » 02 Aug 2021, 15:46

ከትግራይ ጋር ካደራደራችሁኝ ከጎንደር የወሰዳችሁትን መሬት አፀድቀዋልሁ ባለው መሠረት ይሄው ሱዳኖች ማደራደር ልንጀምር ነው ብለዋል::ዋናው ቁም ነገር ግን ይሄ ድርድር የሚሳካው TDF ያስቀመጣቸው ቅድመ ሁኔታዎችም ሁሉም ሲሟሉ ነው።ከዚህ በተጨማሪ ሁሉም የብልፅግና ሰዎች በጦር ወንጀለኛነት ተይዘው ለፍርድ ሲቀርቡ ነው::







በነገራችን ላይ እንዴት ሙሉ ለሙሉ ከተደመሰሰ ዱቄትና አሸባሪ ቡድን ጋር ድርድር ፈለጉ ?!!


Post Reply