ከትግራይ ጋር ካደራደራችሁኝ ከጎንደር የወሰዳችሁትን መሬት አፀድቀዋልሁ ባለው መሠረት ይሄው ሱዳኖች ማደራደር ልንጀምር ነው ብለዋል::ዋናው ቁም ነገር ግን ይሄ ድርድር የሚሳካው TDF ያስቀመጣቸው ቅድመ ሁኔታዎችም ሁሉም ሲሟሉ ነው።ከዚህ በተጨማሪ ሁሉም የብልፅግና ሰዎች በጦር ወንጀለኛነት ተይዘው ለፍርድ ሲቀርቡ ነው::
በነገራችን ላይ እንዴት ሙሉ ለሙሉ ከተደመሰሰ ዱቄትና አሸባሪ ቡድን ጋር ድርድር ፈለጉ ?!!
-
- Senior Member
- Posts: 12531
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
-
- Senior Member
- Posts: 12531
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact: