ሰበር ዜና: የጎንደር ተወላጅ የአብን አመራሮች እጅ ከፍንጅ ተያዙ
Posted: 31 Jul 2021, 11:15
Haileyesus Adamu
1h ·
እነዚህ የጎንደር ተወላጅ የአብን አመራሮች የሲቪል መኪና ታርጋ ነቅለው ይዘዋል። እውነትም ቢሆን እንኳን ይሄ በራስ ላይ የተደረገ ግልጽ የዘረፋ ወንጀል ምስክርነት ነው። ውጊያውን ተውት ዙሪያው ውሃ ሁኖ ባለበት ትንሽ ጭቃ አልነካቸው። ለምን? የግላቸው ሊስትሮ ይዘው ዘምተው ለቀረፃ ቦረሽ ቦረሽ አድርገውት ?
እውነታው ግን ይሄ ነው
መኪናው ከመማረኩ በፊት በራሳቸው እጅ ታይቶ ነበር
ነጭ
1h ·
እነዚህ የጎንደር ተወላጅ የአብን አመራሮች የሲቪል መኪና ታርጋ ነቅለው ይዘዋል። እውነትም ቢሆን እንኳን ይሄ በራስ ላይ የተደረገ ግልጽ የዘረፋ ወንጀል ምስክርነት ነው። ውጊያውን ተውት ዙሪያው ውሃ ሁኖ ባለበት ትንሽ ጭቃ አልነካቸው። ለምን? የግላቸው ሊስትሮ ይዘው ዘምተው ለቀረፃ ቦረሽ ቦረሽ አድርገውት ?
እውነታው ግን ይሄ ነው
መኪናው ከመማረኩ በፊት በራሳቸው እጅ ታይቶ ነበር
ነጭ