Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

እንዲህ ተተርጉሞ ይነበብ....

Post by sarcasm » 30 Jul 2021, 17:59

እንዲህ ተተርጉሞ ይነበብ....
***
1# ሃገር የማዳን (የህልውና) ዘመቻ = የብልፅግናን ጌቶች የማዳን ዘመቻ

2# ለሃገር አንድነት የሚደረግ ዘመቻ = ትግራይን የማስገንጠል(ገፍትሮ የማስወጣት) ዘመቻ

3# የሃገርን ሉዕላዊነት ለማስጠበቅ የሚደረግ ዘመቻ = ወልቃይትና ራያን በአማራ ክልል (በኢትዮዽያ) የማሳደር ዘመቻ.....

በተረፈ ለሃገር አንድነት የሚያስብ ካለ ለድርድር ይቀመጥ። የትግራይን ህዝብ ዙሪያ ከቦ ለማጥፋት የሚደረግን ርብርብ ይቃወም።

ለሃገር ሉዕላዊነት የሚጨነቅ ካለ ደግሞ ዘምቶ ሱዳንን በሃይል ከያዘችው መሬት ያስወጣ።
ከዚያ ውጭ "ውሻ በበላበት ይጮኻል" እንደሚባለው ካልሆነ ይህ ጦርነት የህልውና ወይም ሃገር የማዳን የሚባልበት ምንም ምክን ያት የለም..
Please wait, video is loading...

Abere
Senior Member
Posts: 11066
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: እንዲህ ተተርጉሞ ይነበብ....

Post by Abere » 30 Jul 2021, 18:11

Apparently, they all read differently but have one and only one meaning, that is preserving sovereignty of Ethiopia. The list 1 -3 are redundant/repetitive.

Wedi
Member+
Posts: 7984
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: እንዲህ ተተርጉሞ ይነበብ....

Post by Wedi » 30 Jul 2021, 18:25

sarcasm wrote:
30 Jul 2021, 17:59
እንዲህ ተተርጉሞ ይነበብ....
***
1# ሃገር የማዳን (የህልውና) ዘመቻ = የብልፅግናን ጌቶች የማዳን ዘመቻ

2# ለሃገር አንድነት የሚደረግ ዘመቻ = ትግራይን የማስገንጠል(ገፍትሮ የማስወጣት) ዘመቻ

3# የሃገርን ሉዕላዊነት ለማስጠበቅ የሚደረግ ዘመቻ = ወልቃይትና ራያን በአማራ ክልል (በኢትዮዽያ) የማሳደር ዘመቻ.....

በተረፈ ለሃገር አንድነት የሚያስብ ካለ ለድርድር ይቀመጥ። የትግራይን ህዝብ ዙሪያ ከቦ ለማጥፋት የሚደረግን ርብርብ ይቃወም።

ለሃገር ሉዕላዊነት የሚጨነቅ ካለ ደግሞ ዘምቶ ሱዳንን በሃይል ከያዘችው መሬት ያስወጣ።
ከዚያ ውጭ "ውሻ በበላበት ይጮኻል" እንደሚባለው ካልሆነ ይህ ጦርነት የህልውና ወይም ሃገር የማዳን የሚባልበት ምንም ምክን ያት የለም..
Please wait, video is loading...
Can you read this TPLF manifesto? what does it say?

Isn't it TPLF's plan to create and independent Tigray Republic? why do you blame others while the plan to create Independent Tigray is your own making?

:P :P

ethiopian
Member+
Posts: 5319
Joined: 09 Oct 2011, 21:29

Re: እንዲህ ተተርጉሞ ይነበብ....

Post by ethiopian » 30 Jul 2021, 18:28

30 km from Mekele , war will be over soon. But this time it will be different, they will bury TPLF and pee on its grave !

Post Reply