እኔን ያሳደደኝና የበደለኝ አንድም ትግሬ የለም። ዛሬ ወንድሞቻችንን የሚያስረውና የሚያሳድደው ማን ነው? "ተላላኪ ነበርን" ያሉን ሰዎች፣ ይልኩን ነበር ያሉት ወያኔ መቀሌ ከሄደም በሁዋላ መዝረፍ፣ ማሰር ፣መግረፍና መግደል አላቆሙም።
ስለዚህ በፊትም ታዘው ሳይሆን አምነውበት ወንጀል ሲሰሩ የነበሩ ወንጀሎች ናቸው ማለት ነው። ዛሬ ከቀድሞ ጎዶቻቸው ጋር ከተጣሉ እነሱ ራሳቸው ከፊት ተሰልፈው ይግጠሙ እንጅ እኛ ምን በወጣን እንሞትላቸዋለን? በጭራሽ! እናስተውል፤እንመርምር!
Haileyesus Adamu
Please wait, video is loading...