Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12583
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Shocking: የኦሮሞው ኮሎኔል በአማራ ልዩ ሃይል ሲገደል ምን ተፈጠረ ?

Post by Thomas H » 29 Jul 2021, 11:06

የአማራ ሽንት ሃይል ኮሎኔሉን ሲገድሉት ምን አሉ ?

Abere
Senior Member
Posts: 11037
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Shocking: የኦሮሞው ኮሎኔል በአማራ ልዩ ሃይል ሲገደል ምን ተፈጠረ ?

Post by Abere » 29 Jul 2021, 11:20

አሻጥረኛ ወታደር ኦሮሞ ይሁን አማራ ወይም ጉራጌ ወዘተ ጠንቀኛ እስከሆነ ድረስ እርምጃ ይወሰድበታል። ይኸ እኮ የሰፈር የደቦ ጥል አይደለም - የብዙሃኑን ወታደር ሕይወት የመጠበቅ ኃላፊነት ነው።ይህ እርምጃ ተወሰደበት የተባለው ሻጥረኛ መከላከያው ትግራይ ወስጥ በነበረ ጊዜ ለብዙ ወታደሮች (ጎሳ ሳይለይ) የመጠቃት እና የሞት ምክንያት ነው :: ይህ እርምጃ የተወሰደበት እጅግ ከረፈደ ነው - ብዙዎችን ማዳን ይቻል ነበር ቀድም ብሎ እርምጃ ተወስዶበት በነበር።


Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

Re: Shocking: የኦሮሞው ኮሎኔል በአማራ ልዩ ሃይል ሲገደል ምን ተፈጠረ ?

Post by Jirta » 30 Jul 2021, 01:13

ቶማስ ተጨማሪ መገደል የነበረባቸው እና ያለባቸው ከሃዲዎችን ስም ዝርዝር ሰጥቶናል:: ተከታትለን እናስፈፅማለን::በዚህምመሰረት ሁሉም ይረሸናሉ:: የመጀመሪያ ስህተት ለርሱ የኮለኔልነት ማእረግ መስጠቴ ነው:: አእምሮው አልበሰለም ነበር::
ኦሮሞ ግን ከትግሬ ተላላኪነት የሚወጣው መቼ ነው:: በአካውንቱ የተገኘው 60 ሚሊዮን ብርም ተወርሷል::

Post Reply