ታሪክ ራሷን ትደግማለች: ጥንት በወንጭፍ ጣልያንን የገጠመው አማራ ፤ ዛሬ ደግሞ በጓንዴ እና በምንሽር ብረት ለበስ ታንከኛውን ወያኔን ገጥሟታል - የባንዳው መድሃኒት::የዐማራ አርበኛ እና አበበ ቢቄላ በግብር እና ወኔያቸው ይመሳሰሉብኛል።
መከላከያ አፈገፈገ ተባለ ወይም ሼሼ ፣ ፋኖ አማራ ግን በውጅግራ ታንክ ነጥቆ ወያኔን የመደምሰስ ሂደቱን ይዟል። የሴራ ይሁን የቅንነት፣ ከፋኖ ጋር ቀልድ የለም። ፋኖ ቀይ መስመር በራያ ግንባር አስቀምጧል - ሥልታዊ የሚባል የመከላከያ ዘፈን አይለቀቅም።
-
- Senior Member
- Posts: 11120
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52