-
- Senior Member
- Posts: 12589
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
እልልልል ሰበር ዜና : ጀግናው የትግራይ መከላከያ ደሴ ለመግባት 25 ኪ.ሜ. ቀረው
ይሄ ነገር አሁን ፊልም እየመሰለ መጣ :: የዚህ ዓይነት ጀግንነት ታይቶም ተሰምቶም አያውቅም::በአሜሪካ የምትረዳው እስራኤል እንኳን የዚህ ዓይነት ብቃት የላትም::
-
- Senior Member
- Posts: 12589
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
Re: እልልልል ሰበር ዜና : ጀግናው የትግራይ መከላከያ ደሴ ለመግባት 25 ኪ.ሜ. ቀረው
ተሸናፊው የኢትዮጵያ ጦር ከወልዲያ አፈግፍገን እንጂ ተሸንፈን አይደለም የወጣነው ብሏል:: ማፈግፈጉ እስከ ዱባይ ይቀጥላል !የዚህ ዓይነት ሽንፈት በዘራችሁ አይድረስ !
-
- Senior Member
- Posts: 12589
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
-
- Senior Member
- Posts: 12589
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
Re: እልልልል ሰበር ዜና : ጀግናው የትግራይ መከላከያ ደሴ ለመግባት 25 ኪ.ሜ. ቀረው
አለቁ !
Haileyesus Adamu
2h ·
በጠለምት ዲማ በተባለ አካባቢ በነበረ ውጊያ ከተለያዩ አካባቢዎች የሄዱ የአማራ ሚሊሻዎች ጥይት አልቆባቸው መከላከያ ሽፋን እንዲሰጣቸው ቢጠይቁም ምላሽ ባለማግኘታቸው በሙሉ ማለቃቸውን ሰምተናል። ይህ የሚያሳየው የአማራው ሀይል የሎጀስቲክ እና የጦር ስምሪቱን የሚመራና የሚያቀናጅ ብቁ አመራር እንደሌለው ነው።
Haileyesus Adamu
2h ·
በጠለምት ዲማ በተባለ አካባቢ በነበረ ውጊያ ከተለያዩ አካባቢዎች የሄዱ የአማራ ሚሊሻዎች ጥይት አልቆባቸው መከላከያ ሽፋን እንዲሰጣቸው ቢጠይቁም ምላሽ ባለማግኘታቸው በሙሉ ማለቃቸውን ሰምተናል። ይህ የሚያሳየው የአማራው ሀይል የሎጀስቲክ እና የጦር ስምሪቱን የሚመራና የሚያቀናጅ ብቁ አመራር እንደሌለው ነው።
-
- Senior Member
- Posts: 12589
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
Re: እልልልል ሰበር ዜና : ጀግናው የትግራይ መከላከያ ደሴ ለመግባት 25 ኪ.ሜ. ቀረው
ይህን ያውቁ ኖሯል ?
ወልድያ ስያሜው የተገኘው ከትግርኛ ነው "ክትወልድያ? " ትወልዳለች ወይ? ማለት ነው ከፊት ያሉትን ሁለት ቃላቶች "ክት" የሚሉትን አጥፍተው ወልድያ ብለው ሰየሟት። ቀድሞውኑ የትግራይ ጥንታዊት ርስት ነበረች::
ወልድያ ስያሜው የተገኘው ከትግርኛ ነው "ክትወልድያ? " ትወልዳለች ወይ? ማለት ነው ከፊት ያሉትን ሁለት ቃላቶች "ክት" የሚሉትን አጥፍተው ወልድያ ብለው ሰየሟት። ቀድሞውኑ የትግራይ ጥንታዊት ርስት ነበረች::