አዲስ አበባ ተቀምጦ ብሄራዊ መግባባት ብሎ ነገር ሊኖር አይችልም!! መጀመሪያ ልጆቻቸው ከዚያ ሚስታቸው አዲሳቤ ይሆኑና እራሳቸው መሪዎቹ የperipheriን interest ይሸጡታል!!ያዋርዱታል መጨረሻም ያስገድሉታል እነሱም ይሞታሉ!! በተደጋጋሚ የሆነ ለወደፊቱም የሚሆን የተፈተነ ሀቅ ነው!!
ግን የሚማር ጠፋ!!
-
- Member+
- Posts: 5526
- Joined: 08 Jun 2014, 16:29
-
- Member
- Posts: 2162
- Joined: 26 Jan 2010, 12:58
Re: BREAKING: በአውሮፓ ህብረት አማካኝነት ሰሞኑን በጀርመን ሲካሄድ የነበረው ድርድር ከሸፈ!|Credible sources: Abiy Ahmed could resign this week.
ኦቦያባሎ፣
እኔ የማይገባኝ ጃል መሮ ወይንም አለ የሚባለው የኦሮሞ ሰራዊት ምንድነው የሚጠብቀው? ይሄ የሚናፈሰው ወሬ ዕውነት ከሆነ የኦሮሞ ሰራዊት ከስካሁን ወደ ፊንፊኔ ማቅናት መጀመር ነበረበት። እንዴት ነው ሌላው በተላለቀው ነው እንዴ መጨረሻ ደቂቃ ላይ መጥቶ ቤተመንግስቱ የኔ ነው ይግባኛል ጥያቄ?
የግንቦት ሰባት ወንጀለኞችና አሻንጉሊታቸው ጠ/ሚ ተብዬ ከዚያ ሀገር ማምለጥ የለባቸውም።ቢያንስ OLA የኬንያ ሱዳንና ጂቡቲ የጠረፍ ድንበሮችን በደንብ አጥሮ መጠበቅ ይኖርበታል።
እኔ የማይገባኝ ጃል መሮ ወይንም አለ የሚባለው የኦሮሞ ሰራዊት ምንድነው የሚጠብቀው? ይሄ የሚናፈሰው ወሬ ዕውነት ከሆነ የኦሮሞ ሰራዊት ከስካሁን ወደ ፊንፊኔ ማቅናት መጀመር ነበረበት። እንዴት ነው ሌላው በተላለቀው ነው እንዴ መጨረሻ ደቂቃ ላይ መጥቶ ቤተመንግስቱ የኔ ነው ይግባኛል ጥያቄ?
የግንቦት ሰባት ወንጀለኞችና አሻንጉሊታቸው ጠ/ሚ ተብዬ ከዚያ ሀገር ማምለጥ የለባቸውም።ቢያንስ OLA የኬንያ ሱዳንና ጂቡቲ የጠረፍ ድንበሮችን በደንብ አጥሮ መጠበቅ ይኖርበታል።