Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12530
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

TPLF Press Release:የጨነቀው እርጉዝ ያገባል: በሁለት ሳምንት ውስጥ ሁለት የክተት አዋጅ ምንም ለውጥ አያመጣም

Post by Thomas H » 25 Jul 2021, 09:24

የኢትዮጵያውያኖችን አከርካሪ ሰብረን አሽመድምደናቸዋል :: እጅ ከመሰጠት ሌላ ምንም አማራጭ የላቸውም












ጀግናው የትግራይ ወታደር እጁን ቆስሎም ቢሆን ሽንታሞችን ከመማረክ አላገደውም

Thomas H
Senior Member
Posts: 12530
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: TPLF Press Release:የጨነቀው እርጉዝ ያገባል: በሁለት ሳምንት ውስጥ ሁለት የክተት አዋጅ ምንም ለውጥ አያመጣም

Post by Thomas H » 25 Jul 2021, 10:12

Please wait, video is loading...






መሆን የነበረበት












የሆነው








Masud
Member+
Posts: 8502
Joined: 18 Jun 2013, 09:06

Re: TPLF Press Release:የጨነቀው እርጉዝ ያገባል: በሁለት ሳምንት ውስጥ ሁለት የክተት አዋጅ ምንም ለውጥ አያመጣም

Post by Masud » 25 Jul 2021, 10:21

Correction: ተረቱ ተቀይሯል....የጨነቀው እርጉዝ ወደ ጦር ግንባር ያዘምታል


Thomas H
Senior Member
Posts: 12530
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: TPLF Press Release:የጨነቀው እርጉዝ ያገባል: በሁለት ሳምንት ውስጥ ሁለት የክተት አዋጅ ምንም ለውጥ አያመጣም

Post by Thomas H » 25 Jul 2021, 11:52

ከዚህ በፊት በመጀመሪያ ክተት የተባሉት ምን ዋጣቸው?
አገኘሁ ክተት ያለው ህዝብ የትኛውን እንደሆነ አልተገለጸም ? ጎጃሜውን እና ወሎየውን ቅዘናም ነው ብሏል:: ለየትኛው አማራ ነው አሁን የክተቱ ጥሪ ?
ጎጄዎች እና ወሎዬዎች እኮ እኛ አንሄድም ከፈለግክ ታማኝ በየነን ክተት አስገባው ብለውታል

በነገራችን ላይ የሽጉጡን ነገር እንደቀልድ አረሳሳን! አገኘሁን የምታውቁት እባካችሁን አስታውሱት
ወያኔ ተከዜን ከተሻገረ የቴድሮስን አይነት ፅዋ እንዲደርሰኝ ሽጉጤን ነው የምጠጣው ብሎ ነበር?
ታድያ መቼ ነው ጥይቱን የሚጠጣው ?
ወያኔ እኮ ተከዜን ተሻግሮ፣ ራያና ቆቦን አልፎ አሁን ከደሴ በ 25 ኪ.ሜ ርቀት ነው የሚገኘው::








Post Reply