፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣
አብረውት ለሺህ ዘመናት የኖሩትን ቅማንት፣ አገውና አርጎባ ህዝቦችን ማንነታቸውን ደፍጥጦ በስማቸው እንኳን እንዳይጠሩ የሚጨፈጭፍ ሃይል ትግራይ የሚገኙ አማራዎችን መብት ያስከብራል ማለት ቀልድ ነው። ቢያንስ በመጀመሪያ የእነዚህን በግፍ የሚሰቃዩ ህዝቦችን መብት ያስከብርና ስለ ሌላው ያስብ።
አጀንዳው የመስፋፋትና የበቀል ስለሆነ የኢትዮጵያዊያን ድጋፍ የለውም።
ለአማራ ህዝብ ታላቅ ክብር አለኝ፤ የእኔ ጸብ ከተስፋፈፊውና ትምክህተኛው የአማራ ተስፋፊ ሃይል እንጂ ከጨዋው የአማራ ህዝብ ጋር እንዳልሆን ወጃጅም ጠላትም በትክክል እንዲረዳኝ እፈልጋለሁ፡፡
ጦርነት እንዲቆም የአማራው ተስፋፊ ሃይል ምእራብ ትግራይን ለቅቆ ይውጣ! በችናንተ እብሪት እትዮጵያ ቆሰለች፣ ደማች።
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!
Please wait, video is loading...