Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Fiyameta
Senior Member
Posts: 12332
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

"አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ።" -- የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ሜጀር ጄነራል ፊሊጶስ ወልደዮሃንስ

Post by Fiyameta » 23 Jul 2021, 13:36

"አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ።"
------- የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ሜጀር ጄነራል ፊሊጶስ ወልደዮሃንስ





Fiyameta
Senior Member
Posts: 12332
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: "አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ።" -- የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ሜጀር ጄነራል ፊሊጶስ ወልደዮሃንስ

Post by Fiyameta » 23 Jul 2021, 14:09

Afar's Regional President Awol Arba said in an interview:
"The TPLF terrorists invaded our region with the intention of separating and isolating us from Ethiopia by force. No weapons can make us kneel down. We will win this war with our strong determination."

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: "አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ።" -- የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ሜጀር ጄነራል ፊሊጶስ ወልደዮሃንስ

Post by Weyane.is.dead » 23 Jul 2021, 15:17

The lion has spoken. Coward tplf rats are sh.ittig in their pants. Round 2 of tenkabalalaaaaay coming :mrgreen:
Fiyameta wrote:
23 Jul 2021, 13:36
"አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ።"
------- የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ሜጀር ጄነራል ፊሊጶስ ወልደዮሃንስ







Fiyameta
Senior Member
Posts: 12332
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: "አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ።" -- የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ሜጀር ጄነራል ፊሊጶስ ወልደዮሃንስ

Post by Fiyameta » 23 Jul 2021, 23:34

When the agame mice come out of their holes all the commotion activates the cat's feeding frenzy mode. Needless to say, this was done by design. Brilliant! There are some wise generals out there who think outside the hole. (wink wink) 8) 8)


Fiyameta
Senior Member
Posts: 12332
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: "አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ።" -- የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ሜጀር ጄነራል ፊሊጶስ ወልደዮሃንስ

Post by Fiyameta » 26 Jul 2021, 01:19


”አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ” የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ጄነራል ፊሊጶስ


የኤርትራ ጦር ኤታማጆር ሹም ጄኔሬል ፊሊጶስ ወ/ዮሐንስ የወያኔ ሰራዊት ከትግራይ ወደ አማራ እና አፋር ክልል እየመሸጉ ነው ሰለሚለው ነገር አስተያየት ሰጠ።

የወያኔ ጉዞ በወታደራዊ መነፅር ሲታይ አይጥ ከጉድጓዷ በራቀች ቁጥር በድመት የመበላት እድሏ እንደሚጨምረው ከመሆን ውጪ ሌላ ምንም ጠቀሜታ ያለው አደለም ብሎዋል።

ችሎ እንኳ ከትግራይ አልፎ ወደ አማራ እና አፋር መሬት ቢገፋ ተቀጥቅጦ ወደ ነበረበት ጉድጓድ እንኳ መመለስ በማይችልበት ሁኔታ አየር ላይ ይመታል ብሎዋል።

በአንድ በኩል እያሸነፈ እንደሆነ ያወራል በሌላ በኩል ድረሱልኝ አስታርቁኝ እያለ በአለማቀፍ መድረክ ኡኡ ይላል። እያሸነፈ ከሆነ አስታርቁኝ ማለቱን የሶሻል ሚዲያ ዘመቻውን እና ኡኡታውን ምን አመጣው? ለምን ዝም ብሎ አያሸንፍም?? በማለት ጠይቆዋል።

አንዳንድ ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች በሶሻል ሚዲያ በሚያዩት ነገር እንዳይሸበሩ እመክራለሁ እኛ ኤርትራውን ወያኔን አብጠርጥረን እናውቀዋለን የውሻን ያህል ትኩረት እንደማንሰጠውም እራሱ የሚያውቀው ጉዳይ ነው ብሎዋል።





Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: "አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ።" -- የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ሜጀር ጄነራል ፊሊጶስ ወልደዮሃንስ

Post by Weyane.is.dead » 29 Jul 2021, 14:09

8) 8) 8)
Fiyameta wrote:
23 Jul 2021, 13:36
"አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ።"
------- የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ሜጀር ጄነራል ፊሊጶስ ወልደዮሃንስ






Fiyameta
Senior Member
Posts: 12332
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: "አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ።" -- የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ሜጀር ጄነራል ፊሊጶስ ወልደዮሃንስ

Post by Fiyameta » 05 Aug 2021, 16:40

ከጉድጓዷ የወጣች አይጥ.. "ጆባይደን! ኡኡኡኡኡይይይይ!"... እያለች ጆሯችንን አደነቆረች። :lol: :lol: :lol: :lol:

Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: "አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ።" -- የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ሜጀር ጄነራል ፊሊጶስ ወልደዮሃንስ

Post by Dawi » 05 Aug 2021, 16:58

Fiyameta wrote:
26 Jul 2021, 01:19

”አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ” የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ጄነራል ፊሊጶስ


የኤርትራ ጦር ኤታማጆር ሹም ጄኔሬል ፊሊጶስ ወ/ዮሐንስ የወያኔ ሰራዊት ከትግራይ ወደ አማራ እና አፋር ክልል እየመሸጉ ነው ሰለሚለው ነገር አስተያየት ሰጠ።

የወያኔ ጉዞ በወታደራዊ መነፅር ሲታይ አይጥ ከጉድጓዷ በራቀች ቁጥር በድመት የመበላት እድሏ እንደሚጨምረው ከመሆን ውጪ ሌላ ምንም ጠቀሜታ ያለው አደለም ብሎዋል።

ችሎ እንኳ ከትግራይ አልፎ ወደ አማራ እና አፋር መሬት ቢገፋ ተቀጥቅጦ ወደ ነበረበት ጉድጓድ እንኳ መመለስ በማይችልበት ሁኔታ አየር ላይ ይመታል ብሎዋል።

በአንድ በኩል እያሸነፈ እንደሆነ ያወራል በሌላ በኩል ድረሱልኝ አስታርቁኝ እያለ በአለማቀፍ መድረክ ኡኡ ይላል። እያሸነፈ ከሆነ አስታርቁኝ ማለቱን የሶሻል ሚዲያ ዘመቻውን እና ኡኡታውን ምን አመጣው? ለምን ዝም ብሎ አያሸንፍም?? በማለት ጠይቆዋል።

አንዳንድ ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች በሶሻል ሚዲያ በሚያዩት ነገር እንዳይሸበሩ እመክራለሁ እኛ ኤርትራውን ወያኔን አብጠርጥረን እናውቀዋለን የውሻን ያህል ትኩረት እንደማንሰጠውም እራሱ የሚያውቀው ጉዳይ ነው ብሎዋል።
I have to say the simplistic undermining of TPLF by the man who knows them well, ጄኔሬል ፊሊጶስ, is more reassuring to us of the present situation than the 1 hour long poetic explanation of Billene Seyoum Woldeyes of the PMO Ethiopia briefing on current affairs!

Don't take me wrong; she was good too!

Thanks General!


Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: "አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ።" -- የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ሜጀር ጄነራል ፊሊጶስ ወልደዮሃንስ

Post by Weyane.is.dead » 05 Aug 2021, 17:43

She's very eloquent. I could listen to her talk all day. She needs to hold press releases more often :mrgreen:
Our brave general is a real war hero unlike tplf fat rats who hid themselves and let kids step on mine, he was at the front fighting neck and neck against the enemy. Can you believe he destroyed what took tplf to build decades in just few days 8)
Dawi wrote:
05 Aug 2021, 16:58
Fiyameta wrote:
26 Jul 2021, 01:19

”አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ” የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ጄነራል ፊሊጶስ


የኤርትራ ጦር ኤታማጆር ሹም ጄኔሬል ፊሊጶስ ወ/ዮሐንስ የወያኔ ሰራዊት ከትግራይ ወደ አማራ እና አፋር ክልል እየመሸጉ ነው ሰለሚለው ነገር አስተያየት ሰጠ።

የወያኔ ጉዞ በወታደራዊ መነፅር ሲታይ አይጥ ከጉድጓዷ በራቀች ቁጥር በድመት የመበላት እድሏ እንደሚጨምረው ከመሆን ውጪ ሌላ ምንም ጠቀሜታ ያለው አደለም ብሎዋል።

ችሎ እንኳ ከትግራይ አልፎ ወደ አማራ እና አፋር መሬት ቢገፋ ተቀጥቅጦ ወደ ነበረበት ጉድጓድ እንኳ መመለስ በማይችልበት ሁኔታ አየር ላይ ይመታል ብሎዋል።

በአንድ በኩል እያሸነፈ እንደሆነ ያወራል በሌላ በኩል ድረሱልኝ አስታርቁኝ እያለ በአለማቀፍ መድረክ ኡኡ ይላል። እያሸነፈ ከሆነ አስታርቁኝ ማለቱን የሶሻል ሚዲያ ዘመቻውን እና ኡኡታውን ምን አመጣው? ለምን ዝም ብሎ አያሸንፍም?? በማለት ጠይቆዋል።

አንዳንድ ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች በሶሻል ሚዲያ በሚያዩት ነገር እንዳይሸበሩ እመክራለሁ እኛ ኤርትራውን ወያኔን አብጠርጥረን እናውቀዋለን የውሻን ያህል ትኩረት እንደማንሰጠውም እራሱ የሚያውቀው ጉዳይ ነው ብሎዋል።
I have to say the simplistic undermining of TPLF by the man who knows them well, ጄኔሬል ፊሊጶስ, is more reassuring to us of the present situation than the 1 hour long poetic explanation of Billene Seyoum Woldeyes of the PMO Ethiopia briefing on current affairs!

Don't take me wrong; she was good too!

Thanks General!


Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: "አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ።" -- የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ሜጀር ጄነራል ፊሊጶስ ወልደዮሃንስ

Post by Weyane.is.dead » 05 Aug 2021, 19:58

8) 8) 8)
Fiyameta wrote:
23 Jul 2021, 13:36
"አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ።"
------- የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ሜጀር ጄነራል ፊሊጶስ ወልደዮሃንስ





Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: "አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ።" -- የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ሜጀር ጄነራል ፊሊጶስ ወልደዮሃንስ

Post by Weyane.is.dead » 05 Aug 2021, 21:26

8) 8) 8)
Fiyameta wrote:
26 Jul 2021, 01:19

”አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ” የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ጄነራል ፊሊጶስ


የኤርትራ ጦር ኤታማጆር ሹም ጄኔሬል ፊሊጶስ ወ/ዮሐንስ የወያኔ ሰራዊት ከትግራይ ወደ አማራ እና አፋር ክልል እየመሸጉ ነው ሰለሚለው ነገር አስተያየት ሰጠ።

የወያኔ ጉዞ በወታደራዊ መነፅር ሲታይ አይጥ ከጉድጓዷ በራቀች ቁጥር በድመት የመበላት እድሏ እንደሚጨምረው ከመሆን ውጪ ሌላ ምንም ጠቀሜታ ያለው አደለም ብሎዋል።

ችሎ እንኳ ከትግራይ አልፎ ወደ አማራ እና አፋር መሬት ቢገፋ ተቀጥቅጦ ወደ ነበረበት ጉድጓድ እንኳ መመለስ በማይችልበት ሁኔታ አየር ላይ ይመታል ብሎዋል።

በአንድ በኩል እያሸነፈ እንደሆነ ያወራል በሌላ በኩል ድረሱልኝ አስታርቁኝ እያለ በአለማቀፍ መድረክ ኡኡ ይላል። እያሸነፈ ከሆነ አስታርቁኝ ማለቱን የሶሻል ሚዲያ ዘመቻውን እና ኡኡታውን ምን አመጣው? ለምን ዝም ብሎ አያሸንፍም?? በማለት ጠይቆዋል።

አንዳንድ ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች በሶሻል ሚዲያ በሚያዩት ነገር እንዳይሸበሩ እመክራለሁ እኛ ኤርትራውን ወያኔን አብጠርጥረን እናውቀዋለን የውሻን ያህል ትኩረት እንደማንሰጠውም እራሱ የሚያውቀው ጉዳይ ነው ብሎዋል።


Post Reply