Please wait, video is loading...
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
"የትግራይ ሀይሎች እነ አገኘሁን ለፍርድ ቢያቀርቧቸው ለህዝባችን ሸክሙ ቀለለ ብለን እንደሰታለን እንጂ አናዝንም።"
የትግራይ ሀይሎች እስከ ሮቢት መድረሳቸውን እየሰማን ነው። ቀጣይ መዳረሻቸው የትም ይሁን የት በምንም ተአምር ህዝቡን መንካት የለባቸውም። ህዝብ መንካት ከጀመሩ ሁላችንም እንዘምታለን። ካድሬዎችን በሚመለከት ግን ስራቸው ያውጣቸው። እነ አገኘሁን ለፍርድ ቢያቀርቧቸው ለህዝባችን ሸክሙ ቀለለ ብለን እንደሰታለን እንጂ አናዝንም። ይሄው ነው።