Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"የትግራይ ሀይሎች እነ አገኘሁን ለፍርድ ቢያቀርቧቸው ለህዝባችን ሸክሙ ቀለለ ብለን እንደሰታለን እንጂ አናዝንም።"

Post by sarcasm » 23 Jul 2021, 13:22

የትግራይ ሀይሎች እስከ ሮቢት መድረሳቸውን እየሰማን ነው። ቀጣይ መዳረሻቸው የትም ይሁን የት በምንም ተአምር ህዝቡን መንካት የለባቸውም። ህዝብ መንካት ከጀመሩ ሁላችንም እንዘምታለን። ካድሬዎችን በሚመለከት ግን ስራቸው ያውጣቸው። እነ አገኘሁን ለፍርድ ቢያቀርቧቸው ለህዝባችን ሸክሙ ቀለለ ብለን እንደሰታለን እንጂ አናዝንም። ይሄው ነው።
Please wait, video is loading...