Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abere
Senior Member
Posts: 11111
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የአማራ ብልጽግናን "እንኩቶ" ብሎ የተሳደበው ብ/ጄ/ ተፈራ ማሞ የአማራ ልዩ ሃይል አዛዥ ሆኖ ተሾመ

Post by Abere » 21 Jul 2021, 14:04

ኧረ እባካችሁ የእንኩቶ መዝገበ ቃላት ፍለጋ ትተራመሳላችሁ እንደ ወገኖቼ። አሁን ጄነራሉ የትግሬ ወያኔ እንኩቶ ሊያነኩቱ ነው። ዋናው ነጥብ ይኸ ነው። ሰውየው እንኩቶ ማንኮት ይችላል በጦርነት እንክት አድርጎ።

Post Reply