***************************
የትግራይ ሽንፈት ለፌደራሊስት አስተሳሰብ ላለው የብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች #ዘላለማዊ ሽንፈት ይሆን ነበር፡፡ ትግራይ ብትሸነፍ ኖሮ ይሄኔ ሁሉም እላያችን ላይ ይጨማለቅ ነበር፤ በተለይ የኦሮሞ ህዝብ ለጥቃት prime target ይሆን ነበር፡፡
በትእቢት የኦሮሞ ዋና ዋና ፖለቲከኞችን በማሰር እና ወሳኝ ሰዎችን በመግደል እንዲሁም በወለጋ እና በጉጂ የተከፈተበት መጠነ ሰፊ ጦርነት ዋናው አላማ ኦሮሞን የፌደራሊስት አስተሳሰቡን ለመስበር በማሰብ እና ሁለተኛ ዜጋ አድርጎ ለማኖር ነበር፡፡
የትግራይ ድል ሁሉንም ቀያይሮታል፤ መከላከያንም ወደ ኦሮሚያ ጥቃቱን እንዳያስብ በእጅጉ አዳክሞታል፡፡ ዛሬ በትግራይ ድል ማን እንደተደናገጠ እና እያለቀሰ እንዳለ ይታወቃል፡፡
Please wait, video is loading...