-
- Senior Member+
- Posts: 33298
- Joined: 26 Feb 2016, 13:04
Life In Cursed-Land-Tigray: Ppl R Trading Their Begged Aid Flour & Oil Z 4 Marijuana & Khat & Pu$$y!!! WEEY GUUD !!!
Life In Cursed-Land-Tigray: Ppl R Trading Their Begged Aid Flour & Oil Z 4 Marijuana & Khat & Smelly Pu$$y!!! WEEY GUUD !!!
-
- Member+
- Posts: 7994
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
Re: Life In Cursed-Land-Tigray: Ppl R Trading Their Begged Aid Flour & Oil Z 4 Marijuana & Khat & Pu$$y!!! WEEY GUUD !!!
tarik, do you have some money? Lets buy this crused Lander Tigrayan property
It is On sale with starting bidding price of 111.6 ሚሊዮን ብር
ተክለብርሃን አምባዬ ኮንስትራክሽን ድርጅት ዋና መስሪያ ቤት ህንፃ በሐራጅ ሊሸጥ ነው
17 July 2021
By ዮሐንስ አንበርብር
https://www.ethiopianreporter.com/article/22694
ታዋቂው ተክለብርሃን አምባዬ ኮንስትራክሽን ድርጅት ዋና መስሪያ ቤት ህንፃ በባንክ ሐራጅ ሊሸጥ መሆኑ ተሰማ።
በየካ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የኮንስትራክሽን ድርጅቱን ዋና መስሪያ ቤት ህንፃ ለመሸጥ የወሰነው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እንደሆነ ታውቋል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጥቂት ሳምንታት በፊት የአቶ ተክለብርሃን አምባዬ ንብረት የህነውን ኢድና ሞል የተባለውን የንግድና የመዝናኛ አገልግሎት ህንፃ ሐራጅ ማውጣቱን መዘገባችን ይታወቃል።
ባንኩ በብድር መያዣነት የያዘውና አሁን በሐራጅ እንዲሸጥ የተወሰነበት የተክለብርሃን ኮንስትራክሽን ዋና መስሪያ ቤት ህንፃ በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ወይም በተለምዶ ሲኤምሲ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የሚገኝ ነው።
በሐራጅ የሚሸጠው ህንፃ ለድርጅት አገልግሎት መዋል የሚችልና በ 13,203 ካሬ ሜትር ይዞታ ያለው መሆኑም ታውቋል።
ባንኩ ይህንን ህንፃ ለመሸጥ ያቀረበው የጨረታ መነሻ ዋጋ 111.6 ሚሊዮን ብር መሆኑንም ለማወቅ ተችሏል።
የኢድና ሞል ባለቤት የሆኑት አቶ ተክለብርሃን አምባዬ በስማቸው በተቋቋመው የኮንስትራክሽን ድርጅት (ተክለብርሐን አምባዬ ኮንክትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር) አማካኝነት ኢድና ሞልን በመያዣነት በመጠቀም ከባንክ የተበደሩትን ብድር ባለመመለሳቸው ብድሩን ያበደረው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የብድሩ መያዣ የሆነውን ኢድና ሞል በሐራጅ ለመሸጥ እንደተገደደ ሪፖርተር መዘገቡ የሚታወስ ሲሆን፣ በዚህ ዘገባም ባንኩ ኢድና ሞልን ለመሸጥ ያስቀመጠው መነሻ ዋጋ 236.9 ሚሊዮን ብር ነበር።
በአሁኑ ወቅት የኢድና ሞል ጨረታ በሂደት ላይ ሲሆን ኢስት ስቲል የተባለ አንድ የቻይና ኩባንያ 810 ሚሊዮን ብር ለመግዛት ፍላጎት ማሳየቱንም ለማወቅ ተችሏል።
-
- Senior Member+
- Posts: 33298
- Joined: 26 Feb 2016, 13:04
Re: Life In Cursed-Land-Tigray: Ppl R Trading Their Begged Aid Flour & Oil Z 4 Marijuana & Khat & Pu$$y!!! WEEY GUUD !!!
I am down with that. And we will call it Wedi & tarik land or Amhara & Eritrean Land.Wedi wrote: ↑17 Jul 2021, 21:16
tarik, do you have some money? Lets buy this crused Lander Tigrayan property
It is On sale with starting bidding price of 111.6 ሚሊዮን ብር
ተክለብርሃን አምባዬ ኮንስትራክሽን ድርጅት ዋና መስሪያ ቤት ህንፃ በሐራጅ ሊሸጥ ነው
17 July 2021
By ዮሐንስ አንበርብር
https://www.ethiopianreporter.com/article/22694
ታዋቂው ተክለብርሃን አምባዬ ኮንስትራክሽን ድርጅት ዋና መስሪያ ቤት ህንፃ በባንክ ሐራጅ ሊሸጥ መሆኑ ተሰማ።
በየካ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የኮንስትራክሽን ድርጅቱን ዋና መስሪያ ቤት ህንፃ ለመሸጥ የወሰነው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እንደሆነ ታውቋል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጥቂት ሳምንታት በፊት የአቶ ተክለብርሃን አምባዬ ንብረት የህነውን ኢድና ሞል የተባለውን የንግድና የመዝናኛ አገልግሎት ህንፃ ሐራጅ ማውጣቱን መዘገባችን ይታወቃል።
ባንኩ በብድር መያዣነት የያዘውና አሁን በሐራጅ እንዲሸጥ የተወሰነበት የተክለብርሃን ኮንስትራክሽን ዋና መስሪያ ቤት ህንፃ በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ወይም በተለምዶ ሲኤምሲ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የሚገኝ ነው።
በሐራጅ የሚሸጠው ህንፃ ለድርጅት አገልግሎት መዋል የሚችልና በ 13,203 ካሬ ሜትር ይዞታ ያለው መሆኑም ታውቋል።
ባንኩ ይህንን ህንፃ ለመሸጥ ያቀረበው የጨረታ መነሻ ዋጋ 111.6 ሚሊዮን ብር መሆኑንም ለማወቅ ተችሏል።
የኢድና ሞል ባለቤት የሆኑት አቶ ተክለብርሃን አምባዬ በስማቸው በተቋቋመው የኮንስትራክሽን ድርጅት (ተክለብርሐን አምባዬ ኮንክትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር) አማካኝነት ኢድና ሞልን በመያዣነት በመጠቀም ከባንክ የተበደሩትን ብድር ባለመመለሳቸው ብድሩን ያበደረው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የብድሩ መያዣ የሆነውን ኢድና ሞል በሐራጅ ለመሸጥ እንደተገደደ ሪፖርተር መዘገቡ የሚታወስ ሲሆን፣ በዚህ ዘገባም ባንኩ ኢድና ሞልን ለመሸጥ ያስቀመጠው መነሻ ዋጋ 236.9 ሚሊዮን ብር ነበር።
በአሁኑ ወቅት የኢድና ሞል ጨረታ በሂደት ላይ ሲሆን ኢስት ስቲል የተባለ አንድ የቻይና ኩባንያ 810 ሚሊዮን ብር ለመግዛት ፍላጎት ማሳየቱንም ለማወቅ ተችሏል።