Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

ወልቃይትን ሰበብ አድርጎ በትግራይ ላይ የሚደረገውን ጦርነት ፣ የኢትዮጵያ የተለያዩ ክልል መንግሥታት ሚና ምን መሆን ኣለበት?

Post by sarcasm » 13 Jul 2021, 08:27

የኢትዮጵያ የተለያዩ ክልል መንግሥታት፣ ወልቃይትን ሰበብ አድርጎ በትግራይ ላይ የሚደረገውን ጦርነት፣ ቢቻል ለማስቆም፣ ግጭቱንም በሰላማዊ መንገድ በዘላቂነት እንዲፈታ ለማግባባትና ለማሸማገል ጥረት ማድረግ ሲጠበቅባቸው፣ ጭራሽ በአብይ ቀስቃሽነት፣ ለአንዱ ወግነው ሌላውን ለመውጋት ልዩ ኅይልና ሚሊሺያ ማዋጣታቸው፣ በሕግም፣ በታሪክም የሚያስጠይቃቸው አሳፋሪ ድርጊት ነው።

በዚህ የክህደትና የአገር ማፍረስ የወንጀል ጦርነት የሚሳተፉ የሚሊሽያና የልዩ ኃይል አባላት፣ ለማይገባ ዓላማ (ለከንቱ የእብሪት ጦርነት) ሕይወታቸውን ለጥፋትና ለሞት እያጋለጡ መሆኑን ሊገነዘቡ ይገባል።

ፍፃሜውና ውጤቱም ሽንፈት፣ ጥፋት፣ እና ግዞት ለሆነ ጦርነት እራሳቸውን ደመ-ከልብ ከማድረግ ቢቆጠቡ መልካም ነው።

በተለይ የኦሮሞና የሌሎች ጭቁን ሕዝቦች ልጆች፣ በማይመለከታቸው የተስፋፊዎች ጸረ-ሕዝብ ጦርነት ከመሳተፍ እንዲቆጠቡ ይመከራሉ።
አንመከርም ብለው ከገቡበትም፣ ለሚደርስባቸው፣ ሞት፣ ጥፋትና፣ እንግልት ተጠያቂነቱ የእራሳቸው ብቻ እንደሆነ ሊረዱት ይገባል።

በኦሮሞ ሕዝብ ሥም፣ በሌሎች ሕዝቦች ለይ የሚደረግን ማንኛውንም የጥፋት ዘመቻ እንቃወማለን።

በሃሳብ ከተሸነፈ ብዙ አስርት ዓመታትን ላስቆጠረና በተግባርም በመሬት ላይ በተጨባጭ እየተሸነፈ ላለ ዓላማ መሰዋት፣ ደመ-ከልብነት ነው።

#Not_in_our_name!
#No_2_war_on_peoples!
Please wait, video is loading...

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: ወልቃይትን ሰበብ አድርጎ በትግራይ ላይ የሚደረገውን ጦርነት ፣ የኢትዮጵያ የተለያዩ ክልል መንግሥታት ሚና ምን መሆን ኣለበት?

Post by sarcasm » 02 Sep 2021, 20:21

sarcasm wrote:
13 Jul 2021, 08:27


በተለይ የኦሮሞና የሌሎች ጭቁን ሕዝቦች ልጆች፣ በማይመለከታቸው የተስፋፊዎች ጸረ-ሕዝብ ጦርነት ከመሳተፍ እንዲቆጠቡ ይመከራሉ።
አንመከርም ብለው ከገቡበትም፣ ለሚደርስባቸው፣ ሞት፣ ጥፋትና፣ እንግልት ተጠያቂነቱ የእራሳቸው ብቻ እንደሆነ ሊረዱት ይገባል።
:!:

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: ወልቃይትን ሰበብ አድርጎ በትግራይ ላይ የሚደረገውን ጦርነት ፣ የኢትዮጵያ የተለያዩ ክልል መንግሥታት ሚና ምን መሆን ኣለበት?

Post by Sam Ebalalehu » 02 Sep 2021, 21:58

The problem with your argument, Eden, is you framed it badly. You thought what was going on boils down as an Abiy war against Tigray. All those Ethiopians who supported Abiy, God forbid who shoot at TPLF insurgents, were engaged in business that should be none of theirs.
Well, my friend , they took it as their business. Yes, Abiy has played the mobilization part well. But they could say I pass it. Thank you very much I have a better thing to do.
On the contrary, they lined up to register for army. They volunteered to join regional especial force. They have been fired up. They have smelled blood.
Do not put the blame on Abiy or the willing Ethiopians.
Put the blame where it belongs : the TPLF politicians who couldn’t understand the basic of Ethiopian, or for that matter world, politics after living it for more than half a century.
I have observed politics more than half of my life. In this observation I have come to realize TPLF the more it exercises politics, the more clueless it becomes about it. It is an interesting political entity my dear.
Trying to frame the ongoing conflict as if it is between Abiy and Tigray does not fly. Stop undermining Ethiopians’ intelligence. They pretty much know the on going conflict is between Ethiopia and TPLF. The more that truth sink in, the better , Eden.

sun
Member+
Posts: 9324
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ወልቃይትን ሰበብ አድርጎ በትግራይ ላይ የሚደረገውን ጦርነት ፣ የኢትዮጵያ የተለያዩ ክልል መንግሥታት ሚና ምን መሆን ኣለበት?

Post by sun » 02 Sep 2021, 22:46

sarcasm wrote:
13 Jul 2021, 08:27
የኢትዮጵያ የተለያዩ ክልል መንግሥታት፣ ወልቃይትን ሰበብ አድርጎ በትግራይ ላይ የሚደረገውን ጦርነት፣ ቢቻል ለማስቆም፣ ግጭቱንም በሰላማዊ መንገድ በዘላቂነት እንዲፈታ ለማግባባትና ለማሸማገል ጥረት ማድረግ ሲጠበቅባቸው፣ ጭራሽ በአብይ ቀስቃሽነት፣ ለአንዱ ወግነው ሌላውን ለመውጋት ልዩ ኅይልና ሚሊሺያ ማዋጣታቸው፣ በሕግም፣ በታሪክም የሚያስጠይቃቸው አሳፋሪ ድርጊት ነው።

በዚህ የክህደትና የአገር ማፍረስ የወንጀል ጦርነት የሚሳተፉ የሚሊሽያና የልዩ ኃይል አባላት፣ ለማይገባ ዓላማ (ለከንቱ የእብሪት ጦርነት) ሕይወታቸውን ለጥፋትና ለሞት እያጋለጡ መሆኑን ሊገነዘቡ ይገባል።

ፍፃሜውና ውጤቱም ሽንፈት፣ ጥፋት፣ እና ግዞት ለሆነ ጦርነት እራሳቸውን ደመ-ከልብ ከማድረግ ቢቆጠቡ መልካም ነው።

በተለይ የኦሮሞና የሌሎች ጭቁን ሕዝቦች ልጆች፣ በማይመለከታቸው የተስፋፊዎች ጸረ-ሕዝብ ጦርነት ከመሳተፍ እንዲቆጠቡ ይመከራሉ።
አንመከርም ብለው ከገቡበትም፣ ለሚደርስባቸው፣ ሞት፣ ጥፋትና፣ እንግልት ተጠያቂነቱ የእራሳቸው ብቻ እንደሆነ ሊረዱት ይገባል።

በኦሮሞ ሕዝብ ሥም፣ በሌሎች ሕዝቦች ለይ የሚደረግን ማንኛውንም የጥፋት ዘመቻ እንቃወማለን።

በሃሳብ ከተሸነፈ ብዙ አስርት ዓመታትን ላስቆጠረና በተግባርም በመሬት ላይ በተጨባጭ እየተሸነፈ ላለ ዓላማ መሰዋት፣ ደመ-ከልብነት ነው።

#Not_in_our_name!
#No_2_war_on_peoples!
Hmm... 8)

Forget about your "chiqun Hizboch" fairy tale acrobats because tplf is a prime enemy of "chiqun Hizboch" which it discriminates by telling them that they are unfit for participating in the country's political affairs in which case they needed to stay as voiceless and hoipeles so called, "Aggar Hizboch" and or putting tplf trained and funded Somali war lords against Oromos and Amharas and in that way helped the killing and displacement of thousands of innocent Oromos and innocent Amharas from their homes, etc. Just look at yourself in the mirror and assess you bygone and ongoing activities before you try to advice and coach others. Okay? Okay!

Regardless of your usual fairy tales and norm setting self serving roles it is more than correct for all Ethiopians, Oromos at the head to stand firm and straight and defend Mother Ethiopia which you (tplf) have said in clear and clean language and acted in multiple occasions that you hate Ethiopia and want to destroy it from the face of the earth. Destroying Ethiopia means practically destroying all the Ethiopian people and leaving them homeless and hopeless.

That is why you (tplf) staunchly and stubbornly refused any semblance of peace, cooperation and development efforts, instead going along the practical destructive paths and savagely attacked the Ethiopian Defense Forces for the purpose of rendering Ethiopia to become defenseless and hopeless non entity. This barbaric tplf non cooperation and violent aggression against the Ethiopian state and the Ethiopian people forced all Ethiopians to reject the tplf agenda and demanded the from the federal government to intervene and force the tplf outlaws to respect the laws and rules of the state of Ethiopia in which they themselves live. That in fact is the universal rule and principle of all nation states.

Your choice is ONLY to give up violence aggression and accepting the laws and rules of the Ethiopian state and Ethiopian government. That is also what the overwhelming Ethiopian majority of people mean when they came out in droves and elected their government and all the all the people who should govern them in years to come until the next election period. FULL STOP!
8)

sun
Member+
Posts: 9324
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ወልቃይትን ሰበብ አድርጎ በትግራይ ላይ የሚደረገውን ጦርነት ፣ የኢትዮጵያ የተለያዩ ክልል መንግሥታት ሚና ምን መሆን ኣለበት?

Post by sun » 02 Sep 2021, 23:22

Sam Ebalalehu wrote:
02 Sep 2021, 21:58
The problem with your argument, Eden, is you framed it badly. You thought what was going on boils down as an Abiy war against Tigray. All those Ethiopians who supported Abiy, God forbid who shoot at TPLF insurgents, were engaged in business that should be none of theirs.
Well, my friend , they took it as their business. Yes, Abiy has played the mobilization part well. But they could say I pass it. Thank you very much I have a better thing to do.
On the contrary, they lined up to register for army. They volunteered to join regional especial force. They have been fired up. They have smelled blood.
Do not put the blame on Abiy or the willing Ethiopians.
Put the blame where it belongs : the TPLF politicians who couldn’t understand the basic of Ethiopian, or for that matter world, politics after living it for more than half a century.
I have observed politics more than half of my life. In this observation I have come to realize TPLF the more it exercises politics, the more clueless it becomes about it. It is an interesting political entity my dear.
Trying to frame the ongoing conflict as if it is between Abiy and Tigray does not fly. Stop undermining Ethiopians’ intelligence. They pretty much know the on going conflict is between Ethiopia and TPLF. The more that truth sink in, the better , Eden.
You are100% correct because this project is an exclusive Ethiopian peoples project. Ethiopians were sick and tired of tplf banditry, war mongering, aggression, hollow supercity complex and complete lack of even the slightest form of modesty needed for basic human relationships. Over two long years the Pm was practically begging them to keep all their movable and immovable looting on top which they may also stay and participate in the governance of Ethiopia.

Even tplf lady oligarch was spokesperson of the Ethiopian parliament a position which she rejected and left for Tigray even with out informing any one about her voluntary resignation. Even this single case shows that tplf is completely irresponsible, arrogant and anarchist beyond belief. For almost all of these two long years during which the tplf was sitting and conspiring in Makale and behaving aggressive and threatening the PM was so much over calm while the people were trying to urge and push him to do something as a leader. The people needed peace and smelled peace! And peace comes when the country's laws and rules are made to be respected and enforced by all means.

The PM traveled even up to the tplf's hiding place, Makale, and after arrival calling the Tigray people as the "Golden People" for whom he would like to distribute all the goodies in the world, like copvid-19 masks, covid-19 vaccinations, fighting against locusts, helping improve agricultural farmings and farm outputs, etc. instead of thinking of distributing arms to militias and police to go and fight the tplf. But no, the tplf wanted ONLY the fight and the blood. And it went for it directly. So as you put it correctly the PM was pushed by the willing Ethiopian people to go organize Ethiopians send them to enforce law and order at any cost and through that defend themselves just like peace loving nations.
Last edited by sun on 02 Sep 2021, 23:34, edited 1 time in total.

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: ወልቃይትን ሰበብ አድርጎ በትግራይ ላይ የሚደረገውን ጦርነት ፣ የኢትዮጵያ የተለያዩ ክልል መንግሥታት ሚና ምን መሆን ኣለበት?

Post by Sam Ebalalehu » 02 Sep 2021, 23:32

Sun, a week or so ago, Dawi wrote a very telling, true statement in ER. He wrote Abiy has literally begged them to do away with their misguided adventure. They however took him as weakness. They interpreted his practically begging them to find a common grounds as an admission of their military power. The guys live on another planet, sun.
Nobody outside their orbit could understand them.

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: ወልቃይትን ሰበብ አድርጎ በትግራይ ላይ የሚደረገውን ጦርነት ፣ የኢትዮጵያ የተለያዩ ክልል መንግሥታት ሚና ምን መሆን ኣለበት?

Post by sarcasm » 15 Sep 2021, 07:22

It is mind boggling to see Oromo and debub soldiers die fighting for Amhara region to annex Tigray region territory mapped on Ethiopian constitution. What would they gain? Are they not approving Amhara region to annex Wellega and other Oromia and Debub territories?

Sabur
Member
Posts: 1364
Joined: 11 Aug 2018, 07:41

Re: ወልቃይትን ሰበብ አድርጎ በትግራይ ላይ የሚደረገውን ጦርነት ፣ የኢትዮጵያ የተለያዩ ክልል መንግሥታት ሚና ምን መሆን ኣለበት?

Post by Sabur » 15 Sep 2021, 08:08



To see someone who has been bragging and maundering insestly about TPLF's Power in the region now crying is a tell-tale admission of TPLF destruction by the Ethiopian People.

"ምቕናይ ጥዑም" በለት ኣደይ ኢታይ ምቁር ::


sarcasm wrote:
15 Sep 2021, 07:22
It is mind boggling to see Oromo and debub soldiers die fighting for Amhara region to annex Tigray region territory mapped on Ethiopian constitution. What would they gain? Are they not approving Amhara region to annex Wellega and other Oromia and Debub territories?

Wedi
Member+
Posts: 7984
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ወልቃይትን ሰበብ አድርጎ በትግራይ ላይ የሚደረገውን ጦርነት ፣ የኢትዮጵያ የተለያዩ ክልል መንግሥታት ሚና ምን መሆን ኣለበት?

Post by Wedi » 15 Sep 2021, 08:19

sarcasm wrote:
15 Sep 2021, 07:22
It is mind boggling to see Oromo and debub soldiers die fighting for Amhara region to annex Tigray region territory mapped on Ethiopian constitution. What would they gain? Are they not approving Amhara region to annex Wellega and other Oromia and Debub territories?
:lol: :lol: :lol:

:lol: :lol: :lol: :lol: :P :P :P


.

.

.

.

.

.

.

.
https://i.ibb.co/VvKMLrT/Dead-TPLF-2021 ... .png[image][/image]
.

.

..

.

.

.

.

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: ወልቃይትን ሰበብ አድርጎ በትግራይ ላይ የሚደረገውን ጦርነት ፣ የኢትዮጵያ የተለያዩ ክልል መንግሥታት ሚና ምን መሆን ኣለበት?

Post by sarcasm » 28 Sep 2021, 10:31

sarcasm wrote:
13 Jul 2021, 08:27

በተለይ የኦሮሞና የሌሎች ጭቁን ሕዝቦች ልጆች፣ በማይመለከታቸው የተስፋፊዎች ጸረ-ሕዝብ ጦርነት ከመሳተፍ እንዲቆጠቡ ይመከራሉ።[/u][/b] አንመከርም ብለው ከገቡበትም፣ ለሚደርስባቸው፣ ሞት፣ ጥፋትና፣ እንግልት ተጠያቂነቱ የእራሳቸው ብቻ እንደሆነ ሊረዱት ይገባል።

በሃሳብ ከተሸነፈ ብዙ አስርት ዓመታትን ላስቆጠረና በተግባርም በመሬት ላይ በተጨባጭ እየተሸነፈ ላለ ዓላማ መሰዋት፣ ደመ-ከልብነት ነው።
:!:

Misraq
Senior Member
Posts: 12399
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ወልቃይትን ሰበብ አድርጎ በትግራይ ላይ የሚደረገውን ጦርነት ፣ የኢትዮጵያ የተለያዩ ክልል መንግሥታት ሚና ምን መሆን ኣለበት?

Post by Misraq » 28 Sep 2021, 10:50

Agame was robbing beher-behereseboch for 27 years. The only thing agame allowed beher-behereseboch is to dance endlessly in their languages. In return, agame robe their resources and sold their children as labourors in Arabia.

Beher-Behereseboch had points to score on Agame. They want to make sure that agame lives and fits into it's right ful size. In short beher-behereseboch are also the deciders of that nation and Agame is no better than them.

Tadiyalehu
Member
Posts: 664
Joined: 29 Jul 2014, 09:53

Re: ወልቃይትን ሰበብ አድርጎ በትግራይ ላይ የሚደረገውን ጦርነት ፣ የኢትዮጵያ የተለያዩ ክልል መንግሥታት ሚና ምን መሆን ኣለበት?

Post by Tadiyalehu » 28 Sep 2021, 11:12

sarcasm wrote:
13 Jul 2021, 08:27
የኢትዮጵያ የተለያዩ ክልል መንግሥታት፣ ወልቃይትን ሰበብ አድርጎ በትግራይ ላይ የሚደረገውን ጦርነት፣ ቢቻል ለማስቆም፣ ግጭቱንም በሰላማዊ መንገድ በዘላቂነት እንዲፈታ ለማግባባትና ለማሸማገል ጥረት ማድረግ ሲጠበቅባቸው፣ ጭራሽ በአብይ ቀስቃሽነት፣ ለአንዱ ወግነው ሌላውን ለመውጋት ልዩ ኅይልና ሚሊሺያ ማዋጣታቸው፣ በሕግም፣ በታሪክም የሚያስጠይቃቸው አሳፋሪ ድርጊት ነው።

በዚህ የክህደትና የአገር ማፍረስ የወንጀል ጦርነት የሚሳተፉ የሚሊሽያና የልዩ ኃይል አባላት፣ ለማይገባ ዓላማ (ለከንቱ የእብሪት ጦርነት) ሕይወታቸውን ለጥፋትና ለሞት እያጋለጡ መሆኑን ሊገነዘቡ ይገባል።

ፍፃሜውና ውጤቱም ሽንፈት፣ ጥፋት፣ እና ግዞት ለሆነ ጦርነት እራሳቸውን ደመ-ከልብ ከማድረግ ቢቆጠቡ መልካም ነው።

በተለይ የኦሮሞና የሌሎች ጭቁን ሕዝቦች ልጆች፣ በማይመለከታቸው የተስፋፊዎች ጸረ-ሕዝብ ጦርነት ከመሳተፍ እንዲቆጠቡ ይመከራሉ።
አንመከርም ብለው ከገቡበትም፣ ለሚደርስባቸው፣ ሞት፣ ጥፋትና፣ እንግልት ተጠያቂነቱ የእራሳቸው ብቻ እንደሆነ ሊረዱት ይገባል።

በኦሮሞ ሕዝብ ሥም፣ በሌሎች ሕዝቦች ለይ የሚደረግን ማንኛውንም የጥፋት ዘመቻ እንቃወማለን።

በሃሳብ ከተሸነፈ ብዙ አስርት ዓመታትን ላስቆጠረና በተግባርም በመሬት ላይ በተጨባጭ እየተሸነፈ ላለ ዓላማ መሰዋት፣ ደመ-ከልብነት ነው።

#Not_in_our_name!
#No_2_war_on_peoples!
Please wait, video is loading...
sarcasm
1000% ትክክል ነህ። ሐሣብህን እደግፋለሁ ። የኦሮሞ ሕዝብ የተሥፋፊ ነፍጠኞችን የመሬት ወረራ እቅድ አይቀበልም። አይደግፍም። በጭራሽ! ይሄን የምንለው የtplf ደጋፊ ሆነን ሳይሆን የ principle ጉዳይ ስለሆነ ነው።
የምዕራብ ትግራይ ጉዳይ የተሥፋፊዎችን ህልም የማሣካት ጉዳይ ሣይሆን የጂኦፓለቲካ ጉዳይ ስለሆነ ነው። የስትራቴጂ ጉዳይ ስለሆነ ነው። ጦርነቱ በምንም ይሁን ምን ሲቋጭ መፍትሄ የሚያገኝ ጉዳይ ነው። በሪፈረንደም ፣ በሪፈረንደም እና በሪፈረንደም ብቻ!!!! በተረፈ የመሬት ተስፋፊዎችን ኢፍትሃዊ እና ኢ-ህጋዊ አካሄድ የኦሮሞ ህዝብ አይቀበልም። አይደግፍም። (ልብ አድርግ!! አሁን እኛ ይሄን የምንለው ትላንት ወያኔ ከአብዲ ኢሌ ጋር ተመሣጥሮ በተለይ ምሥራቅ ኦሮሚያ እና ደቡብ ምሥራቅ ኦሮሚያ ላይ የሰራውን ጥፋት... ያደረገውን የወረራ ሙከራ ረስተን አይደለም። የወያኔ ያለፈ ተንኮልና ሴራ በትግራይ ህዝብ መወራረድ አለበት ብለን ስለማናምን ነው።)

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: ወልቃይትን ሰበብ አድርጎ በትግራይ ላይ የሚደረገውን ጦርነት ፣ የኢትዮጵያ የተለያዩ ክልል መንግሥታት ሚና ምን መሆን ኣለበት?

Post by sarcasm » 14 Oct 2021, 16:29

Tadiyalehu wrote:
28 Sep 2021, 11:12
sarcasm wrote:
13 Jul 2021, 08:27
የኢትዮጵያ የተለያዩ ክልል መንግሥታት፣ ወልቃይትን ሰበብ አድርጎ በትግራይ ላይ የሚደረገውን ጦርነት፣ ቢቻል ለማስቆም፣ ግጭቱንም በሰላማዊ መንገድ በዘላቂነት እንዲፈታ ለማግባባትና ለማሸማገል ጥረት ማድረግ ሲጠበቅባቸው፣ ጭራሽ በአብይ ቀስቃሽነት፣ ለአንዱ ወግነው ሌላውን ለመውጋት ልዩ ኅይልና ሚሊሺያ ማዋጣታቸው፣ በሕግም፣ በታሪክም የሚያስጠይቃቸው አሳፋሪ ድርጊት ነው።

በዚህ የክህደትና የአገር ማፍረስ የወንጀል ጦርነት የሚሳተፉ የሚሊሽያና የልዩ ኃይል አባላት፣ ለማይገባ ዓላማ (ለከንቱ የእብሪት ጦርነት) ሕይወታቸውን ለጥፋትና ለሞት እያጋለጡ መሆኑን ሊገነዘቡ ይገባል።

ፍፃሜውና ውጤቱም ሽንፈት፣ ጥፋት፣ እና ግዞት ለሆነ ጦርነት እራሳቸውን ደመ-ከልብ ከማድረግ ቢቆጠቡ መልካም ነው።

በተለይ የኦሮሞና የሌሎች ጭቁን ሕዝቦች ልጆች፣ በማይመለከታቸው የተስፋፊዎች ጸረ-ሕዝብ ጦርነት ከመሳተፍ እንዲቆጠቡ ይመከራሉ።
አንመከርም ብለው ከገቡበትም፣ ለሚደርስባቸው፣ ሞት፣ ጥፋትና፣ እንግልት ተጠያቂነቱ የእራሳቸው ብቻ እንደሆነ ሊረዱት ይገባል።

በኦሮሞ ሕዝብ ሥም፣ በሌሎች ሕዝቦች ለይ የሚደረግን ማንኛውንም የጥፋት ዘመቻ እንቃወማለን።

በሃሳብ ከተሸነፈ ብዙ አስርት ዓመታትን ላስቆጠረና በተግባርም በመሬት ላይ በተጨባጭ እየተሸነፈ ላለ ዓላማ መሰዋት፣ ደመ-ከልብነት ነው።

#Not_in_our_name!
#No_2_war_on_peoples!
Please wait, video is loading...
sarcasm
1000% ትክክል ነህ። ሐሣብህን እደግፋለሁ ። የኦሮሞ ሕዝብ የተሥፋፊ ነፍጠኞችን የመሬት ወረራ እቅድ አይቀበልም። አይደግፍም። በጭራሽ! ይሄን የምንለው የtplf ደጋፊ ሆነን ሳይሆን የ principle ጉዳይ ስለሆነ ነው።
የምዕራብ ትግራይ ጉዳይ የተሥፋፊዎችን ህልም የማሣካት ጉዳይ ሣይሆን የጂኦፓለቲካ ጉዳይ ስለሆነ ነው። የስትራቴጂ ጉዳይ ስለሆነ ነው። ጦርነቱ በምንም ይሁን ምን ሲቋጭ መፍትሄ የሚያገኝ ጉዳይ ነው። በሪፈረንደም ፣ በሪፈረንደም እና በሪፈረንደም ብቻ!!!! በተረፈ የመሬት ተስፋፊዎችን ኢፍትሃዊ እና ኢ-ህጋዊ አካሄድ የኦሮሞ ህዝብ አይቀበልም። አይደግፍም። (ልብ አድርግ!! አሁን እኛ ይሄን የምንለው ትላንት ወያኔ ከአብዲ ኢሌ ጋር ተመሣጥሮ በተለይ ምሥራቅ ኦሮሚያ እና ደቡብ ምሥራቅ ኦሮሚያ ላይ የሰራውን ጥፋት... ያደረገውን የወረራ ሙከራ ረስተን አይደለም። የወያኔ ያለፈ ተንኮልና ሴራ በትግራይ ህዝብ መወራረድ አለበት ብለን ስለማናምን ነው።)
:!: በሃሳብ ከተሸነፈ ብዙ አስርት ዓመታትን ላስቆጠረና በተግባርም በመሬት ላይ በተጨባጭ እየተሸነፈ ላለ ዓላማ መሰዋት፣ ደመ-ከልብነት ነው።

Post Reply