Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"ከአሁን በኃላ የሃገር መከላከያ ሰሜን ላይ ጦርነት የሚያደርግ ከሆነ ዋነኛ ምክንያቱ የአማራ ሊህቅ ርስቴ የሚለውን መሬት ለማስጠበቅ ነው። የፌደራል መከላከያ ተልዕኮ ይህ አይደለም።"

Post by sarcasm » 05 Jul 2021, 09:16

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በክልሎች መካከል በሚደረግ የድንበር ግጭት መሳተፍ ከተልዕኮው ዉጭ ነው
************

By Yared Estifanos Yumura


1/ ጀነራል ባጫ ደበሌ ጦሩ ከመቐለ ተሸንፎ ሲወጣ ህወሃት ወደ ራያ፣ ሁመራ እና ወልቃይት የሚንቀሳቀስ ከሆነ ውጊያ እንደሚያደርግ ገልፆ ነበር

2/ በተባበሩት መንግስታት የኢትዮዽያ አምባሳደር ታዬ ከጋዜጠኛ ጥያቄ ቀርቦላቸው ሲመልሱ ወልቃይት እና ራያ የአማራ ርስት እንደሆኑ በመጥቀስ የፌደራል መንግስት አከባቢዉ በአማራ ሚሊሻና ልዩ ሃይል ስር መሆኑን እንደሚደግፍ ተናግረዋል።

3/ እነ ታዬ ደንደዓ አምባሳደር ታዬ ወልቃይትና ራያ የአማራ ርስት ነው ያሉበትን ንግግር በመውሰድ በድጋፍ መልክ አራግበዋል።

ከዚህ የምንረዳው ከአሁን በኻላ የሃገር መከላከያ ሰሜን ላይ ጦርነት የሚያደርግ ከሆነ ዋነኛ ምክንያቱ የአማራ ሊህቅ ርስቴ የሚለውን መሬት ለማስጠበቅ ነው።
(በርግጥ ከዚህ በፊት በነበረው ጦርነትም "ርስት ማስመልስ" አንዱ የተዋጊ ሃይሎች አላማ ነበር ። )


የመከላከያ አባል የሆነ ኦሮሞ ፣ሲዳማ፣ ወላይታ ፣ ጋሞ፣ ሶማሌ፣ አፋር፣ ወዘተ ለአንድ ወገን ወግኖ መዋጋት ፈፅሞ የለበትም።

ስለዚህ ከተለያዩ አከባቢዎች የተሰባሰባቹ የመከላከያ ሰራዊት አባላት እናንተ አደራ የተሰጣቹ የሃገሪቱን ዳር ድንበር ከውጭ ወረራ ትጠብቁ ዘንድ እንጂ በድንበር ጦርነት ለአንድ ወገን ወግናቹ እንድትዋደቁ አይደለም። የናንተ ተልዕኮ ይህ አይደለም።

እናም አዲስ ምልምሎችም ሆናቹ ውስጥ ያላቹ የመከላከያ አባላት በዚህ ጦርነት የምትሳተፉ ከሆነ ደምና ላባቹ የሚፈሰው በከንቱ ይሆናል

በውነቱ ህይወታቹንም ባልተገባ መልኩ መስዋት አታድርጉ።

የወታደር ቤተሰቦችም ልጆቻቹ በዚህ ከንቱ ጦርነት ህይወታቸውን እንዳይገብሩና በተለያየ መልኩ ከውጊያ እንዲርቁ ምከሯቸው። ፖለቲከኞች የፖለቲካ ልዩነታቸውን አሁን ዳር ዳር እያሉ ባሉበት መንገድ በሰላማዊ ደርድር ይፍቱ።

የአንድም መለዮ ለባሽ ወንድም/እህታችን ህይወት በከንቱ አይለፍ።


Please wait, video is loading...

@@
Member
Posts: 1400
Joined: 05 Dec 2014, 11:35

Re: "ከአሁን በኃላ የሃገር መከላከያ ሰሜን ላይ ጦርነት የሚያደርግ ከሆነ ዋነኛ ምክንያቱ የአማራ ሊህቅ ርስቴ የሚለውን መሬት ለማስጠበቅ ነው። የፌደራል መከላከያ ተልዕኮ ይህ አይደለም።"

Post by @@ » 05 Jul 2021, 09:48

sarcasm wrote:
05 Jul 2021, 09:16
dengay agame, ethiopia and tigray are no more one country. when are you realize this reality? tekeze is the natural border between ethio and tigray. :mrgreen: :lol: stop pretending to be part of the federation after massacring federal troops and declaring war against ethiopia. rashin chal chagaram.

Tog Wajale E.R.
Member+
Posts: 9652
Joined: 31 Oct 2019, 15:07

Re: "ከአሁን በኃላ የሃገር መከላከያ ሰሜን ላይ ጦርነት የሚያደርግ ከሆነ ዋነኛ ምክንያቱ የአማራ ሊህቅ ርስቴ የሚለውን መሬት ለማስጠበቅ ነው። የፌደራል መከላከያ ተልዕኮ ይህ አይደለም።"

Post by Tog Wajale E.R. » 05 Jul 2021, 10:21

Sarcasm A.K.A. Qomal Agga*me Dedebit Woorgach Tigrayian Prostit*utes Who*re.

We Are Not Done Yet Until We Make Tigrai Like Aleppo Syria. Period Go Figure Bissbiss Shettattam Agga*mes.

Abere
Senior Member
Posts: 10892
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "ከአሁን በኃላ የሃገር መከላከያ ሰሜን ላይ ጦርነት የሚያደርግ ከሆነ ዋነኛ ምክንያቱ የአማራ ሊህቅ ርስቴ የሚለውን መሬት ለማስጠበቅ ነው። የፌደራል መከላከያ ተልዕኮ ይህ አይደለም።"

Post by Abere » 05 Jul 2021, 10:30

A big victory for Ethiopia! Officially, Humera, Welqait and Raya before the UN are now officially named as ancestral Amhara land as represented by her own true sons and brave Africans, Asians, whereas TPLF represented by the West, got slapped to swallow the bitter pill instructed Tigray is only part of Ethiopia without Humera, Welqait and Raya. Mekelle lost center of gravity and the illegally annexed lands back to their rightful owners, what did TPLF earn. Nothing. So, it is a self-reflection time to calculate the loss, humiliations and pain, and depose Woyane. It is also an opportune /አርምሞ ጊዜ/ moment to stop being used by Woyane, accept the new reality, stop hate mongering, apologize Ethiopians for decades of sufferings they caused by foolishly supporting TPLF, desecrate Ethiopian history by spreading fraudulent tales. More importantly, all Tigres should stop belligerent toward Amhara and Eritrea, respect their territorial integrity and peace. These are enemies you trying to create which you can NOT win, but you can live in peace with them if you only behave.

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "ከአሁን በኃላ የሃገር መከላከያ ሰሜን ላይ ጦርነት የሚያደርግ ከሆነ ዋነኛ ምክንያቱ የአማራ ሊህቅ ርስቴ የሚለውን መሬት ለማስጠበቅ ነው። የፌደራል መከላከያ ተልዕኮ ይህ አይደለም።"

Post by sarcasm » 15 Nov 2021, 09:10

sarcasm wrote:
05 Jul 2021, 09:16
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በክልሎች መካከል በሚደረግ የድንበር ግጭት መሳተፍ ከተልዕኮው ዉጭ ነው


That is why ENDF has been losing the war because sacrificing 10s of thousands soldiers to enable Amhara region annex Western Tigray illegally and militarily. That is not in its mandate. Why would a soldier from Southern Ethiopia die so that Amhara region could conduct genocide in Western Tigray?

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "ከአሁን በኃላ የሃገር መከላከያ ሰሜን ላይ ጦርነት የሚያደርግ ከሆነ ዋነኛ ምክንያቱ የአማራ ሊህቅ ርስቴ የሚለውን መሬት ለማስጠበቅ ነው። የፌደራል መከላከያ ተልዕኮ ይህ አይደለም።"

Post by sarcasm » 01 Mar 2022, 09:24

sarcasm wrote:
15 Nov 2021, 09:10
sarcasm wrote:
05 Jul 2021, 09:16
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በክልሎች መካከል በሚደረግ የድንበር ግጭት መሳተፍ ከተልዕኮው ዉጭ ነው


That is why ENDF has been losing the war because sacrificing 10s of thousands soldiers to enable Amhara region annex Western Tigray illegally and militarily. That is not in its mandate. Why would a soldier from Southern Ethiopia die so that Amhara region could conduct genocide in Western Tigray?


Why would a soldier from Oromia die so that Amhara region could conduct genocide in Western Tigray? What guarantee do they have that Amhara region would not go to get Wellega after Wolkiat?

https://www.youtube.com/watch?v=aDbZdLt8c0Y

Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: "ከአሁን በኃላ የሃገር መከላከያ ሰሜን ላይ ጦርነት የሚያደርግ ከሆነ ዋነኛ ምክንያቱ የአማራ ሊህቅ ርስቴ የሚለውን መሬት ለማስጠበቅ ነው። የፌደራል መከላከያ ተልዕኮ ይህ አይደለም።"

Post by Dawi » 01 Mar 2022, 14:33

sarcasm wrote:
05 Jul 2021, 09:16
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በክልሎች መካከል በሚደረግ የድንበር ግጭት መሳተፍ ከተልዕኮው ዉጭ ነው


That is why ENDF has been losing the war because sacrificing 10s of thousands soldiers to enable Amhara region annex Western Tigray illegally and militarily. That is not in its mandate. Why would a soldier from Southern Ethiopia die so that Amhara region could conduct genocide in Western Tigray?


Why would a soldier from Oromia die so that Amhara region could conduct genocide in Western Tigray? What guarantee do they have that Amhara region would not go to get Wellega after Wolkiat?
======================================================================

sarc,

Whether or not Southern Ethiopian die defending the Amhara region, is a rhetorical question. What's already known is the majority who fought and die are Amharas themselves.

Listen to the following discussion and will find out Amhara have and can defend themselves.

https://www.youtube.com/watch?v=_PEz8tZv9bk&t=1987s

Digital Weyane
Member+
Posts: 8407
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: "ከአሁን በኃላ የሃገር መከላከያ ሰሜን ላይ ጦርነት የሚያደርግ ከሆነ ዋነኛ ምክንያቱ የአማራ ሊህቅ ርስቴ የሚለውን መሬት ለማስጠበቅ ነው። የፌደራል መከላከያ ተልዕኮ ይህ አይደለም።"

Post by Digital Weyane » 01 Mar 2022, 14:55

የወያኔ መሪዎቻችን የአማራ ግዛት የሆኑትን የወልቃይት፣ ሑመራ፣ ፀገዴ፣ ፀለምት እና ራያ መሬቶች በጉልበት የወሰዱዋቸው ኡኮ ጊዜው ሲደርስ ኢትዮጵያን አፍርሰው ዓባይ ትግራይ ሪፑብሊክን ለመመስረት ነበር። ኤርትራን በመውረር የምፅዋና የአሰብ ወደቦች የትግራይን ግዛት ለማድረግ ያደረጉት ጦርነቶች በኤርትራ አሸናፊነት ስለተጠናቀቀ የዓባይ ትግራይ ሪፑብሊክ ምኞታቸው እውን አልሆነም። :roll: :roll:

Abere
Senior Member
Posts: 10892
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "ከአሁን በኃላ የሃገር መከላከያ ሰሜን ላይ ጦርነት የሚያደርግ ከሆነ ዋነኛ ምክንያቱ የአማራ ሊህቅ ርስቴ የሚለውን መሬት ለማስጠበቅ ነው። የፌደራል መከላከያ ተልዕኮ ይህ አይደለም።"

Post by Abere » 01 Mar 2022, 15:00

መከላከያ ከአሁን በኋላ ሰሜን ላይ ጦርነት አደርጋለሁ ሲል ምን ማለት ነው? ከዚህ በፊት ሰሜን ላይ በተደረገው ጦርነት ትክክለኛነት ያምናል ማለት ነው? እንደዛ ከሆነ በጉልበት የተወሰዱት የአማራ እርስት እና ህዝብ የበርካታ አስርት አመታት የትግል ቁስቋስ መሆኑን መቀበል የግድ ይላል። በመሰረቱ ሰሜን ላይ ይዋጋ የነበረው በግንባር ቀደምትነት የአማራ ፋኖ ሃይል ነው - መከላከያ የለም። ቢኖር መልካም ነበር ሃላፊነትም ነበረበት። የወያኔ ለቅሶ እና ልመና ማቆሚያ የለውም። አልቅስ ያለው እንባ ለምን ያለው ስልቻ አይነሳውም። ቀጥሉበት ወያኔዎች።

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4063
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: "ከአሁን በኃላ የሃገር መከላከያ ሰሜን ላይ ጦርነት የሚያደርግ ከሆነ ዋነኛ ምክንያቱ የአማራ ሊህቅ ርስቴ የሚለውን መሬት ለማስጠበቅ ነው። የፌደራል መከላከያ ተልዕኮ ይህ አይደለም።"

Post by Za-Ilmaknun » 01 Mar 2022, 17:39

sarcasm wrote:
15 Nov 2021, 09:10
sarcasm wrote:
05 Jul 2021, 09:16
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በክልሎች መካከል በሚደረግ የድንበር ግጭት መሳተፍ ከተልዕኮው ዉጭ ነው


That is why ENDF has been losing the war because sacrificing 10s of thousands soldiers to enable Amhara region annex Western Tigray illegally and militarily. That is not in its mandate. Why would a soldier from Southern Ethiopia die so that Amhara region could conduct genocide in Western Tigray?


How the war started always premise what the solution to end the war should be. On that fateful night, when TPLF forces massacred the soldiers of the northern command in Tigrai in their thousands and took over the weaponry, it was a forgone conclusion that the power at 4 killo was to collapse within few weeks. However, there was that element which stood between TPLF's ambitious greed for power and its ability to realize it. The Amhara forces! Despite its small number, the Amhara liyu was a force to recon with and chased TPLF from QeraQer to Shire in a couple of days and gave the ENDF breathing space to regroup itself with the help of Eritrean forces.

The presumption that TPLF could win if the Amhara were to fight by themselves is easy escape for TPLF adherents to blame their spectacular defeat elsewhere. The OLF gov't is doing what it could to change the specter of the war and pave the way for TPLF to get outta its rathole and venture in to Amhara lands of Weqait. Hopefully ENDF won't be fighting on your side and save your ravage dogs for another day. :mrgreen:

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "ከአሁን በኃላ የሃገር መከላከያ ሰሜን ላይ ጦርነት የሚያደርግ ከሆነ ዋነኛ ምክንያቱ የአማራ ሊህቅ ርስቴ የሚለውን መሬት ለማስጠበቅ ነው። የፌደራል መከላከያ ተልዕኮ ይህ አይደለም።"

Post by sarcasm » 01 Mar 2022, 20:08

Dawi wrote:
01 Mar 2022, 14:33
sarcasm wrote:
05 Jul 2021, 09:16
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በክልሎች መካከል በሚደረግ የድንበር ግጭት መሳተፍ ከተልዕኮው ዉጭ ነው


That is why ENDF has been losing the war because sacrificing 10s of thousands soldiers to enable Amhara region annex Western Tigray illegally and militarily. That is not in its mandate. Why would a soldier from Southern Ethiopia die so that Amhara region could conduct genocide in Western Tigray?


Why would a soldier from Oromia die so that Amhara region could conduct genocide in Western Tigray? What guarantee do they have that Amhara region would not go to get Wellega after Wolkiat?
======================================================================

sarc,

Whether or not Southern Ethiopian die defending the Amhara region, is a rhetorical question. What's already known is the majority who fought and die are Amharas themselves.

Listen to the following discussion and will find out Amhara have and can defend themselves.

https://www.youtube.com/watch?v=_PEz8tZv9bk&t=1987s



Abebe below does not have the numbers / proportion. Getachew seems to have the numbers / proportion.

[facebook]https://www.facebook.com/fitwi.meles/vi ... 735142763/[/facebook]

Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: "ከአሁን በኃላ የሃገር መከላከያ ሰሜን ላይ ጦርነት የሚያደርግ ከሆነ ዋነኛ ምክንያቱ የአማራ ሊህቅ ርስቴ የሚለውን መሬት ለማስጠበቅ ነው። የፌደራል መከላከያ ተልዕኮ ይህ አይደለም።"

Post by Dawi » 03 Mar 2022, 05:33

sarcasm wrote:
01 Mar 2022, 20:08
Dawi wrote:
01 Mar 2022, 14:33
sarcasm wrote:
05 Jul 2021, 09:16
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በክልሎች መካከል በሚደረግ የድንበር ግጭት መሳተፍ ከተልዕኮው ዉጭ ነው


That is why ENDF has been losing the war because sacrificing 10s of thousands soldiers to enable Amhara region annex Western Tigray illegally and militarily. That is not in its mandate. Why would a soldier from Southern Ethiopia die so that Amhara region could conduct genocide in Western Tigray?


Why would a soldier from Oromia die so that Amhara region could conduct genocide in Western Tigray? What guarantee do they have that Amhara region would not go to get Wellega after Wolkiat?
======================================================================

sarc,

Whether or not Southern Ethiopian die defending the Amhara region, is a rhetorical question. What's already known is the majority who fought and die are Amharas themselves.

Listen to the following discussion and will find out Amhara have and can defend themselves.

https://www.youtube.com/watch?v=_PEz8tZv9bk&t=1987s



Abebe below does not have the numbers / proportion. Getachew seems to have the numbers / proportion.

[facebook]https://www.facebook.com/fitwi.meles/vi ... 735142763/[/facebook]


sarcasm,

Gecho is playing politics; "ሲሊጥ ነጋዴዎች" plays both ways; isn't that what TPLF wanted all along? Why not the Amhara owners "elite or not"?

OK - Teff is a lot cheaper in Asmara these days per Gecho; Ethiopians have no complain if you ask me because of Asmara proximity to Humera/Amhara and Asmerinos have cash or barter it with other stuff. You can get tons of bananas for cheap if you are close to Arba Minch area. Don't tell us Eritreans are not Ethiopians; Why kid ourselves? We know they're a country but, that's only politics. We're bound to be integrated economically; specially now with Amhara state.

Bottom line, Gecho in his talk was disparaging ENDF but, not the Amhara forces; if that is the case, Abebe is right; Amhara Fano, liyu hail are the ones who did the lions share of fighting to defeat TPLF. They'll continue to do that because they're determined. "Selit" is btw, a very good incentive to fight to the last drop. We will see who blinks sooner than later.

Cheers!

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "ከአሁን በኃላ የሃገር መከላከያ ሰሜን ላይ ጦርነት የሚያደርግ ከሆነ ዋነኛ ምክንያቱ የአማራ ሊህቅ ርስቴ የሚለውን መሬት ለማስጠበቅ ነው። የፌደራል መከላከያ ተልዕኮ ይህ አይደለም።"

Post by sarcasm » 13 May 2022, 05:20

sarcasm wrote:
05 Jul 2021, 09:16
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በክልሎች መካከል በሚደረግ የድንበር ግጭት መሳተፍ ከተልዕኮው ዉጭ ነው
************

By Yared Estifanos Yumura


1/ ጀነራል ባጫ ደበሌ ጦሩ ከመቐለ ተሸንፎ ሲወጣ ህወሃት ወደ ራያ፣ ሁመራ እና ወልቃይት የሚንቀሳቀስ ከሆነ ውጊያ እንደሚያደርግ ገልፆ ነበር

2/ በተባበሩት መንግስታት የኢትዮዽያ አምባሳደር ታዬ ከጋዜጠኛ ጥያቄ ቀርቦላቸው ሲመልሱ ወልቃይት እና ራያ የአማራ ርስት እንደሆኑ በመጥቀስ የፌደራል መንግስት አከባቢዉ በአማራ ሚሊሻና ልዩ ሃይል ስር መሆኑን እንደሚደግፍ ተናግረዋል።

3/ እነ ታዬ ደንደዓ አምባሳደር ታዬ ወልቃይትና ራያ የአማራ ርስት ነው ያሉበትን ንግግር በመውሰድ በድጋፍ መልክ አራግበዋል።

ከዚህ የምንረዳው ከአሁን በኻላ የሃገር መከላከያ ሰሜን ላይ ጦርነት የሚያደርግ ከሆነ ዋነኛ ምክንያቱ የአማራ ሊህቅ ርስቴ የሚለውን መሬት ለማስጠበቅ ነው።
(በርግጥ ከዚህ በፊት በነበረው ጦርነትም "ርስት ማስመልስ" አንዱ የተዋጊ ሃይሎች አላማ ነበር ። )


የመከላከያ አባል የሆነ ኦሮሞ ፣ሲዳማ፣ ወላይታ ፣ ጋሞ፣ ሶማሌ፣ አፋር፣ ወዘተ ለአንድ ወገን ወግኖ መዋጋት ፈፅሞ የለበትም።

ስለዚህ ከተለያዩ አከባቢዎች የተሰባሰባቹ የመከላከያ ሰራዊት አባላት እናንተ አደራ የተሰጣቹ የሃገሪቱን ዳር ድንበር ከውጭ ወረራ ትጠብቁ ዘንድ እንጂ በድንበር ጦርነት ለአንድ ወገን ወግናቹ እንድትዋደቁ አይደለም። የናንተ ተልዕኮ ይህ አይደለም።

እናም አዲስ ምልምሎችም ሆናቹ ውስጥ ያላቹ የመከላከያ አባላት በዚህ ጦርነት የምትሳተፉ ከሆነ ደምና ላባቹ የሚፈሰው በከንቱ ይሆናል

በውነቱ ህይወታቹንም ባልተገባ መልኩ መስዋት አታድርጉ።

የወታደር ቤተሰቦችም ልጆቻቹ በዚህ ከንቱ ጦርነት ህይወታቸውን እንዳይገብሩና በተለያየ መልኩ ከውጊያ እንዲርቁ ምከሯቸው። ፖለቲከኞች የፖለቲካ ልዩነታቸውን አሁን ዳር ዳር እያሉ ባሉበት መንገድ በሰላማዊ ደርድር ይፍቱ።

:!:


sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "ከአሁን በኃላ የሃገር መከላከያ ሰሜን ላይ ጦርነት የሚያደርግ ከሆነ ዋነኛ ምክንያቱ የአማራ ሊህቅ ርስቴ የሚለውን መሬት ለማስጠበቅ ነው። የፌደራል መከላከያ ተልዕኮ ይህ አይደለም።"

Post by sarcasm » 03 Aug 2022, 19:12

sarcasm wrote:
15 Nov 2021, 09:10
sarcasm wrote:
05 Jul 2021, 09:16
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በክልሎች መካከል በሚደረግ የድንበር ግጭት መሳተፍ ከተልዕኮው ዉጭ ነው


That is why ENDF has been losing the war because sacrificing 10s of thousands soldiers to enable Amhara region annex Western Tigray illegally and militarily. That is not in its mandate. Why would a soldier from Southern Ethiopia die so that Amhara region could conduct genocide in Western Tigray?


Why would a soldier from Southern Ethiopia die so that Amhara region could conduct genocide in Western Tigray? That is still the question.

simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: "ከአሁን በኃላ የሃገር መከላከያ ሰሜን ላይ ጦርነት የሚያደርግ ከሆነ ዋነኛ ምክንያቱ የአማራ ሊህቅ ርስቴ የሚለውን መሬት ለማስጠበቅ ነው። የፌደራል መከላከያ ተልዕኮ ይህ አይደለም።"

Post by simbe11 » 03 Aug 2022, 19:51

I agree with you. Any dispute between two regions should be resolved by the federation chamber of the federal government, according to the useless current constitution. But you forgot one thing. The federal defense forces have responsibility disarming a terrorist group, aka TPLF, activity in the country.
Therefore if you are still dreaming about Welkait and Badime, you disarm stash your tails between' your legs and beg. Although you will never get either.

Abere
Senior Member
Posts: 10892
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "ከአሁን በኃላ የሃገር መከላከያ ሰሜን ላይ ጦርነት የሚያደርግ ከሆነ ዋነኛ ምክንያቱ የአማራ ሊህቅ ርስቴ የሚለውን መሬት ለማስጠበቅ ነው። የፌደራል መከላከያ ተልዕኮ ይህ አይደለም።"

Post by Abere » 04 Aug 2022, 12:09

የአገር መከላከያ በሰሜን ጦርነት ጣልቃ በመግባቱ ወያኔ በህይወት እንድት ኖር ሁናለች። አገር መከላከያ ለትህነግ ትልቅ ባለውለታ ነው። መከላከያ ጣልቃ ባይገባ ኑሮ አሁን ስለወያኔ ባላወራን ነበር።። የአማራ ፋኖ ወያኔን ድምጥማጥጧን አጥፍቶ የታሪክ ትቢያ ነበረች። የወደፊቱ የወያኔ የህልውና ጸር አማራ ፋኖ ነው። Fano ንስሮቹ ብቸኛ የድል ፋና ወጊ ናቸው። Amhara do not give a damn whether ENDF is present or absent. Had Amhara been on its own, we would not be talking about TPLF and OLF now - they all would have been eliminated. The saboteur ENDF-OLF presence is simply a deliberate firewall created for OLF and TPLF- and Abiy Ahmed is their security guard. Please do not play games with an awaken majority. To be honest Amhara is now the victim of Ethiopia and including ENDF. Ethiopia and anything with her is being used against Amhara and Amhara majority. TPLF and OLF are using Ethiopia at their convenience to trick, attack, and exterminate Amhara. Now, ENDF is not a genuine Ethiopian force. It is deployed to harass, muzzle, suppress, cleanse Amhara. The fox singing baaa does not mean it is a sheep. OLF and TPLF playing false lyric of Ethiopia and regard ENDF as an Ethiopian is fake.TPLF lost for Amhara Fano not to its helper ENDF.

union
Member+
Posts: 6046
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: "ከአሁን በኃላ የሃገር መከላከያ ሰሜን ላይ ጦርነት የሚያደርግ ከሆነ ዋነኛ ምክንያቱ የአማራ ሊህቅ ርስቴ የሚለውን መሬት ለማስጠበቅ ነው። የፌደራል መከላከያ ተልዕኮ ይህ አይደለም።"

Post by union » 04 Aug 2022, 12:30

You are only half way correct. Remember, the federal troops were massacred by tplf, not by the agame poor people

@@ wrote:
05 Jul 2021, 09:48
sarcasm wrote:
05 Jul 2021, 09:16
dengay agame, ethiopia and tigray are no more one country. when are you realize this reality? tekeze is the natural border between ethio and tigray. :mrgreen: :lol: stop pretending to be part of the federation after massacring federal troops and declaring war against ethiopia. rashin chal chagaram.

Post Reply