-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
"ምርጫ ሊቋቋም የሚችለው ኣማራጮች ሲኖሩ ነው፤ መንግስት በምርጫ እፈታዋለሁኝ ብሎ፤ ኦሮምያ ላይ [40% of Ethiopia!] ምርጫ ኣላደረገም። ይሄ መታወቅ ያለበት ጉዳይ ነው።" አውድማ
ኣማራጭ ለሌለው ጉዳይ ሰዎች ተሰለፉ ማለት ምርጫ ነው ማለት ኣይደለም። ምርጫ ሊቋቋም የሚችለው ኣማራጮች ሲኖሩ ነው፤ መንግስት በምርጫ እፈታዋለሁኝ ብሎ፤ ኦሮምያ ላይ ምርጫ ኣላደረገም። ይሄ መታወቅ ያለበት ጉዳይ ነው።