Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"ምርጫ ሊቋቋም የሚችለው ኣማራጮች ሲኖሩ ነው፤ መንግስት በምርጫ እፈታዋለሁኝ ብሎ፤ ኦሮምያ ላይ [40% of Ethiopia!] ምርጫ ኣላደረገም። ይሄ መታወቅ ያለበት ጉዳይ ነው።" አውድማ

Post by sarcasm » 24 Jun 2021, 17:57

ኣማራጭ ለሌለው ጉዳይ ሰዎች ተሰለፉ ማለት ምርጫ ነው ማለት ኣይደለም። ምርጫ ሊቋቋም የሚችለው ኣማራጮች ሲኖሩ ነው፤ መንግስት በምርጫ እፈታዋለሁኝ ብሎ፤ ኦሮምያ ላይ ምርጫ ኣላደረገም። ይሄ መታወቅ ያለበት ጉዳይ ነው።