Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

የአማራ ጀኔራል ባጫ ዱባሌ፡ የኩዋስ ጨዋታን ሕግ ወደ ጦርነት ምርኮ ጉዳይ የምታመጡትን ቀልድ ብታቆሙ ይሻላል፣ እኔ አይመቸኝም ብሎአል፡፡

Post by AbebeB » 24 Jun 2021, 14:20

ዓይናችን እያዬ ባጭዬን ልናጣው ነው እንዴ? እሽ አባ ዱላስ? እኔ አላምንም!

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: የአማራ ጀኔራል ባጫ ዱባሌ፡ የኩዋስ ጨዋታን ሕግ ወደ ጦርነት ምርኮ ጉዳይ የምታመጡትን ቀልድ ብታቆሙ ይሻላል፣ እኔ አይመቸኝም ብሎአል፡፡

Post by AbebeB » 24 Jun 2021, 19:25

ጄነራል ባጫ ደበሌ ውሸት አስተማረኝ፡ አለች፡፡ ከደቡብ ሄዳ የተማረከች ነች፡፡ ያሳዝናል!


AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: የአማራ ጀኔራል ባጫ ዱባሌ፡ የኩዋስ ጨዋታን ሕግ ወደ ጦርነት ምርኮ ጉዳይ የምታመጡትን ቀልድ ብታቆሙ ይሻላል፣ እኔ አይመቸኝም ብሎአል፡፡

Post by AbebeB » 25 Jun 2021, 00:08

“ሶስት ሆነ ሌላ ከተያዝኩኝ በህግ እጠይቃለሁ እንጂ እኔ ገቢ አልሆንም” ጄል ባጫ ዱባለ

Post Reply