-
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
የአማራ ጀኔራል ባጫ ዱባሌ፡ የኩዋስ ጨዋታን ሕግ ወደ ጦርነት ምርኮ ጉዳይ የምታመጡትን ቀልድ ብታቆሙ ይሻላል፣ እኔ አይመቸኝም ብሎአል፡፡
ዓይናችን እያዬ ባጭዬን ልናጣው ነው እንዴ? እሽ አባ ዱላስ? እኔ አላምንም!
-
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Re: የአማራ ጀኔራል ባጫ ዱባሌ፡ የኩዋስ ጨዋታን ሕግ ወደ ጦርነት ምርኮ ጉዳይ የምታመጡትን ቀልድ ብታቆሙ ይሻላል፣ እኔ አይመቸኝም ብሎአል፡፡
ጄነራል ባጫ ደበሌ ውሸት አስተማረኝ፡ አለች፡፡ ከደቡብ ሄዳ የተማረከች ነች፡፡ ያሳዝናል!
-
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Re: የአማራ ጀኔራል ባጫ ዱባሌ፡ የኩዋስ ጨዋታን ሕግ ወደ ጦርነት ምርኮ ጉዳይ የምታመጡትን ቀልድ ብታቆሙ ይሻላል፣ እኔ አይመቸኝም ብሎአል፡፡
“ሶስት ሆነ ሌላ ከተያዝኩኝ በህግ እጠይቃለሁ እንጂ እኔ ገቢ አልሆንም” ጄል ባጫ ዱባለ