Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12611
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና : ኢዜማ ፈረሰ

Post by Thomas H » 23 Jun 2021, 20:38

ብርሃኑ ነጋ ያለበት ፓርቲ መጨረሻው ይሄ ነው የሚሆነው:: ንብረት መሸጥ ጀመሩ::


የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ነገ ሰኔ 17 ቀን 2013 ዓ/ም ከረፋዱ 5:00 ሰዓት ጀምሮ 6ኛውን ሃገራዊ ምርጫና የፓርቲውን አቋም በተመለከተ አዲስ አበባ በሚገኘው ዋና ጽሕፈት ቤቱ መስፍን ወልደማርያም አዳራሽ ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣል።
ሁሉም የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት እንዲገኙለት ጋብዟል።



euroland
Member+
Posts: 7935
Joined: 08 Jun 2018, 12:42

Re: ሰበር ዜና : ኢዜማ ፈረሰ

Post by euroland » 23 Jun 2021, 22:40

ወያኔ አመድ ሆነ!

Post Reply