Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 7983
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

የኢዜማ መሪ ብርሃኑ ነጋ ለቀቀ!! አዲስ ክሊፕ

Post by Wedi » 23 Jun 2021, 09:10

የኢዜማ መሪ ብርሃኑ ነጋ ለቀቀ!! አዲስ ክሊፕ

የኢዜማ መሪ ብርሃኑ ነጋ የምርጫ ፋጻሜን አስመልክቶ "ባዶ" በሚል ርዕስ ለደጋፊዎቹን እና ለአድናቂዎቹ የለቀው አስደማሚ ሲንግል ክሊፕ በገቢያ ላይ ዋለ!! እንድታዳምጡ በእኛ ወጭ ገዝተን ጋብዘናችኋል!!!
:lol: :lol: :lol:

https://www.facebook.com/gizewt/videos/ ... 529709833/



Last edited by Wedi on 24 Jun 2021, 16:49, edited 1 time in total.


Assegid S.
Member
Posts: 936
Joined: 11 Aug 2013, 07:11
Contact:

Re: የኢዜማ መሪ ብርሃኑ ነጋ ለቀቀ!! አዲስ ክሊፕ

Post by Assegid S. » 23 Jun 2021, 09:38

As the say goes: " A rolling stone gathers NO moss." No Opportunist will ever outsmart Ethiopians; they got no taste nor vote for bogus commitment.

Wedi
Member+
Posts: 7983
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: የኢዜማ መሪ ብርሃኑ ነጋ ለቀቀ!! አዲስ ክሊፕ

Post by Wedi » 23 Jun 2021, 09:44

Assegid S. wrote:
23 Jun 2021, 09:38
As the say goes: " A rolling stone gathers NO moss." No Opportunist will ever outsmart Ethiopians; they got no taste nor vote for bogus commitment.

Via Sammy Kidane
ህዝብ እውነቱን ሲያውቅ እርቃንህን ትቀራለህ ብየህ ነበር! ግዜው ደረሰና፣ ህዝብም አወቀህና እራቅንህን ቀረህ!!
××××××××××××××××××××××××××××××


ስለ ብርሀኑ ነጋ ምንም ብየ አላውቅም ዛሬ ግን የሆነ ነገር ተሰማኝ ከምር በቃ ምን እንደሆነ አላውቅም ብቻ የተለየ ስሜት ተሰማኝ ።ብርሃኑን በግል ስሙን አንስቼ በግል ጉዳይ ምንም ማለት አልፈልግም ነበር። በትግል ላይ እያለን የነበሩ ሂደቶችን ሁሉንም በጊዜው ወደናንተ አደርሰዋለሁ።

ለዛሬው ግን ብርሀኑን ስሙን አንስቼ እንድፅፍ የገፋፋኝ አንድ ወቅት እኔ ከእስር ቤት ወጥቼ እሱ መንግስት ባደረገለት ጥሪ ሀገሩ ኢትዮጲያ እንደገባ ነበር አዲስ አበባ ማሪዮት ሆቴል የተገናኘነው።በተገናኘንበት ሰሞን እኔና ጓደኞቼ መርጌታ ብርሀኑ ተ/ያሬድ ፣ኤፍሬም ሰለሞን እና እየሩሳሌም ተስፋው ባዘጋጀነው የአርበኞች ግ7 አቀባበል አዲስ አበባ ታይቶ በማይታወቅ መልኩ አደባባዮች በባንዲራ ያሸበረቁበት ወቅት ነው።
በነገራችን ላይ ያን አቀባበል ስናዘጋጅ ብርሀኑ ነጋን ለማወደስ ሳይሆን ከ17ዓመት በላይ በኤርትራ በረሃ ሲሰቃዩ የነበሩ በርካታ የትግል ጓዶቼ ለሀገራቸው የበቁበት እና ላመኑበት አላማም ህይወታቸውን ሁሉ ትተው ስለ ሀገራቸው ሲሉ በምንም የማይተካ መስዋዕትነታቸው ክብር ስንል ነበር።

ታድያ አቀባበሉ እንዳለቀ ለአርበኞች ግ7 አመራሮች ማንሳት የምፈልገው ጥያቄ ስለነበረኝ ሁሉንም ከዶ/ር ታደሰ ብሩ ውጭ ያሉ አመራሮችን በየ ተራ አግኝቼ ጥያቄየን ብጠይቅም ለጥያቄየ ብቸኛ መላሽ በትግል ስሙ #ካሳ/ብርሀኑ መሆኑን ነግረውኝ ከሱ ጋር ተገናኘን ።

በወቅቱ ከነበሩኝ በርካታ ጥያቄዎች መካከል:- ከኤርትራ ወደ ኢትዮጲያ ለግዳጅ ስንላክ የነበሩ ችግሮች በአመራሩ ችግር እንደሆነና ይሄንንም ሁሉም አባላት ባለበት እያንዳንዱ ሰው ሂሱን ይዋጥ ፣በትግሉ የአካል ጉዳት የደረሰባቸው አባላት ህክምና እና መቋቋሚያ ይሰጣቸው፣በንቅናዌው ስም የተሰበሰበ ገንዘብ የኦዲት ሪፖርት ጠቅላላ ጉባኤ ተጠርቶ ይነገርና ንቅናቄው ለመጨረሻ ጊዜ ይፍረስ ፓርቲ እመሰርታለሁ የሚል ካለ ከዛ በኋላ መሆን አለበት የሚሉ ጥላያቄዎች ነበሩ።

እንዴት ተጠየኩ በሚል ብስጭት ውስጥ እንዳለ ያስታውቅ ነበር ።ጥያቄዎቼን ተራ በተራ አንስቼ እስክጨርስ እያየሁት የለኮሰው ሲጋራ ሁለቱ ጣቶቹ ላይ እያለ ወደ አመድነት ተቀየረ።"ስማ" ይሄ አንተ ያነሳኸው ጥያቄ እኔን አይመለከትም ጠቅላላ ጉባኤ ሲጠራ ለጠቅላላ ጉባኤ አቅርበው አሁን እንዲህ አይነት ተራ ጥያቄዎችን የምቀበልበት ጊዜ አይደለም ሲጀመር አንተ ማነህና ነው ይሄን የምትጠይቀኝ? የት አውቅሀለሁ ብሎ አምባረቀብኝና ሌላ ሲጋራ ፍለጋ ኪሶቹን መፈተሽ ጀመረ።

ያኔ እኔም አንዳች የሆነ ነገር ውስጤን ሲያቃጥለኝ ይሰማኛል።አላውቅህም? እንግዲያውስ እወቀኝ አንተ አስመራ ተቀምጠህ በስሜ ስትለምንብኝ የነበርኩት ከሀሬና እስከ አደምድሚት፣ከአደምድሚት አስክ አሸጋላ አሉማ እና የአህያ አብሽ እየበላሁ ፣አፈር ላይ ስንከባለል ከርሜ ባንተ ትዕዛዝ ለወያኔ ተወርውሬ የተሰጠሁት ጥላሁን ነኝ ብየ ንግግሬን በቁጣ አቋረጠው ውጣልኝ •••ውጣልኝ እስኪ ምን ታመጣለህ ማንም አይሰማህም ብሎ ጮኸብኝ።

እኔም ተቀመጥኩበት ወንበር ተነስቼ ከቢሮው ለመውጣት እየሞከርኩ የመጨረሻ መልዕክቴን ነገርኩት አንተ አዲስ አበባ ለመግባት ብዙ የምወዳቸው ጓዶቼ ፊቴ ላይ ወድቀዋል።የካድካቸው እኔን ብቻ ሳይሆን እነዛ በየበረሀው የወደቁ ጓዶቻችንን ነው ።ይሄን ደግሞ አንድ ቀን ታየዋለህ ትቀጣበታለህ ።ሰሞኑን ባንዲራ አልብሶ የተቀበለህ ህዝብ እውነቱን ያወቀ እለት ይፀየፍሀል ።ያ•••••ኔ ታስታውሰኛለህ ብለው ነበር ከቢሮው የወጣሁት።

ይሄው ያ ጊዜ ደርሶ ዛሬ በአደባባይ ያ እኔም እሱም የምናውቀው ህዝብ ፍርዱን ሰቷል።

አንተ ፍርድ አዋቂ ህዝብ ስላንተ የምከፍለው መስዋዕትነት ያንስሀል።ድንቅ ህዝብ!!!!

Please wait, video is loading...

Revelations
Senior Member+
Posts: 33713
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: የኢዜማ መሪ ብርሃኑ ነጋ ለቀቀ!! አዲስ ክሊፕ

Post by Revelations » 23 Jun 2021, 09:56

ወንድማችን ደረጀ ሃብተወልድ ጨዋታ ጨምሯል:: ይመችህ አቦ! :lol: :lol: :lol:


Blueshift
Member
Posts: 1226
Joined: 30 Mar 2021, 19:34

Re: የኢዜማ መሪ ብርሃኑ ነጋ ለቀቀ!! አዲስ ክሊፕ

Post by Blueshift » 23 Jun 2021, 10:37

Horus must be heart broken. :twisted: :lol: Karma is a bi-tch. :lol:

This idiot thought he was going to win ? :roll: I think Lemma deserved to be the PM more than anybody else, but the weasel did not intend to give up. Perhaps, Lemma vs. Eskinder could have been very interesting. Berhanu is an ugly ambitious prostitute. He will never be the PM. That is just my observation.

Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: የኢዜማ መሪ ብርሃኑ ነጋ ለቀቀ!! አዲስ ክሊፕ

Post by Dawi » 23 Jun 2021, 13:49

ብርሐኑ የሚለካው ለኢትዮጵያ ባደረገው ከፍተኛ አበርክቶ ስለሆነ፣ የኢዘማ ማሸነፍ ተጨማሪ ስኬት ብቻ ነው፣

እነ አንዱዐለም አራጌ በሚቀጥለው ፓርቲውን አሻሽለው ከች ማለታቸው አይቀርም፤

ብርሐኑ እኮ በብልጽግናም የተከበረ ነው፣ የመረጠውን የመሥራት ወይም ያለመስራት፣ መቀበል አለመቀበል ዕድል አገኘ ማለት ነው። እድለኛ ሰው ነው እላለሁ።

ቁሬማሞች አደብ ግዙ! :P
Wedi wrote:
23 Jun 2021, 09:44
Assegid S. wrote:
23 Jun 2021, 09:38
As the say goes: " A rolling stone gathers NO moss." No Opportunist will ever outsmart Ethiopians; they got no taste nor vote for bogus commitment.

Via Sammy Kidane
ህዝብ እውነቱን ሲያውቅ እርቃንህን ትቀራለህ ብየህ ነበር! ግዜው ደረሰና፣ ህዝብም አወቀህና እራቅንህን ቀረህ!!
××××××××××××××××××××××××××××××


ስለ ብርሀኑ ነጋ ምንም ብየ አላውቅም ዛሬ ግን የሆነ ነገር ተሰማኝ ከምር በቃ ምን እንደሆነ አላውቅም ብቻ የተለየ ስሜት ተሰማኝ ።ብርሃኑን በግል ስሙን አንስቼ በግል ጉዳይ ምንም ማለት አልፈልግም ነበር። በትግል ላይ እያለን የነበሩ ሂደቶችን ሁሉንም በጊዜው ወደናንተ አደርሰዋለሁ።

ለዛሬው ግን ብርሀኑን ስሙን አንስቼ እንድፅፍ የገፋፋኝ አንድ ወቅት እኔ ከእስር ቤት ወጥቼ እሱ መንግስት ባደረገለት ጥሪ ሀገሩ ኢትዮጲያ እንደገባ ነበር አዲስ አበባ ማሪዮት ሆቴል የተገናኘነው።በተገናኘንበት ሰሞን እኔና ጓደኞቼ መርጌታ ብርሀኑ ተ/ያሬድ ፣ኤፍሬም ሰለሞን እና እየሩሳሌም ተስፋው ባዘጋጀነው የአርበኞች ግ7 አቀባበል አዲስ አበባ ታይቶ በማይታወቅ መልኩ አደባባዮች በባንዲራ ያሸበረቁበት ወቅት ነው።
በነገራችን ላይ ያን አቀባበል ስናዘጋጅ ብርሀኑ ነጋን ለማወደስ ሳይሆን ከ17ዓመት በላይ በኤርትራ በረሃ ሲሰቃዩ የነበሩ በርካታ የትግል ጓዶቼ ለሀገራቸው የበቁበት እና ላመኑበት አላማም ህይወታቸውን ሁሉ ትተው ስለ ሀገራቸው ሲሉ በምንም የማይተካ መስዋዕትነታቸው ክብር ስንል ነበር።

ታድያ አቀባበሉ እንዳለቀ ለአርበኞች ግ7 አመራሮች ማንሳት የምፈልገው ጥያቄ ስለነበረኝ ሁሉንም ከዶ/ር ታደሰ ብሩ ውጭ ያሉ አመራሮችን በየ ተራ አግኝቼ ጥያቄየን ብጠይቅም ለጥያቄየ ብቸኛ መላሽ በትግል ስሙ #ካሳ/ብርሀኑ መሆኑን ነግረውኝ ከሱ ጋር ተገናኘን ።

በወቅቱ ከነበሩኝ በርካታ ጥያቄዎች መካከል:- ከኤርትራ ወደ ኢትዮጲያ ለግዳጅ ስንላክ የነበሩ ችግሮች በአመራሩ ችግር እንደሆነና ይሄንንም ሁሉም አባላት ባለበት እያንዳንዱ ሰው ሂሱን ይዋጥ ፣በትግሉ የአካል ጉዳት የደረሰባቸው አባላት ህክምና እና መቋቋሚያ ይሰጣቸው፣በንቅናዌው ስም የተሰበሰበ ገንዘብ የኦዲት ሪፖርት ጠቅላላ ጉባኤ ተጠርቶ ይነገርና ንቅናቄው ለመጨረሻ ጊዜ ይፍረስ ፓርቲ እመሰርታለሁ የሚል ካለ ከዛ በኋላ መሆን አለበት የሚሉ ጥላያቄዎች ነበሩ።

እንዴት ተጠየኩ በሚል ብስጭት ውስጥ እንዳለ ያስታውቅ ነበር ።ጥያቄዎቼን ተራ በተራ አንስቼ እስክጨርስ እያየሁት የለኮሰው ሲጋራ ሁለቱ ጣቶቹ ላይ እያለ ወደ አመድነት ተቀየረ።"ስማ" ይሄ አንተ ያነሳኸው ጥያቄ እኔን አይመለከትም ጠቅላላ ጉባኤ ሲጠራ ለጠቅላላ ጉባኤ አቅርበው አሁን እንዲህ አይነት ተራ ጥያቄዎችን የምቀበልበት ጊዜ አይደለም ሲጀመር አንተ ማነህና ነው ይሄን የምትጠይቀኝ? የት አውቅሀለሁ ብሎ አምባረቀብኝና ሌላ ሲጋራ ፍለጋ ኪሶቹን መፈተሽ ጀመረ።

ያኔ እኔም አንዳች የሆነ ነገር ውስጤን ሲያቃጥለኝ ይሰማኛል።አላውቅህም? እንግዲያውስ እወቀኝ አንተ አስመራ ተቀምጠህ በስሜ ስትለምንብኝ የነበርኩት ከሀሬና እስከ አደምድሚት፣ከአደምድሚት አስክ አሸጋላ አሉማ እና የአህያ አብሽ እየበላሁ ፣አፈር ላይ ስንከባለል ከርሜ ባንተ ትዕዛዝ ለወያኔ ተወርውሬ የተሰጠሁት ጥላሁን ነኝ ብየ ንግግሬን በቁጣ አቋረጠው ውጣልኝ •••ውጣልኝ እስኪ ምን ታመጣለህ ማንም አይሰማህም ብሎ ጮኸብኝ።

እኔም ተቀመጥኩበት ወንበር ተነስቼ ከቢሮው ለመውጣት እየሞከርኩ የመጨረሻ መልዕክቴን ነገርኩት አንተ አዲስ አበባ ለመግባት ብዙ የምወዳቸው ጓዶቼ ፊቴ ላይ ወድቀዋል።የካድካቸው እኔን ብቻ ሳይሆን እነዛ በየበረሀው የወደቁ ጓዶቻችንን ነው ።ይሄን ደግሞ አንድ ቀን ታየዋለህ ትቀጣበታለህ ።ሰሞኑን ባንዲራ አልብሶ የተቀበለህ ህዝብ እውነቱን ያወቀ እለት ይፀየፍሀል ።ያ•••••ኔ ታስታውሰኛለህ ብለው ነበር ከቢሮው የወጣሁት።

ይሄው ያ ጊዜ ደርሶ ዛሬ በአደባባይ ያ እኔም እሱም የምናውቀው ህዝብ ፍርዱን ሰቷል።

አንተ ፍርድ አዋቂ ህዝብ ስላንተ የምከፍለው መስዋዕትነት ያንስሀል።ድንቅ ህዝብ!!!!

Please wait, video is loading...

Wedi
Member+
Posts: 7983
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: የኢዜማ መሪ ብርሃኑ ነጋ ለቀቀ!! አዲስ ክሊፕ

Post by Wedi » 23 Jun 2021, 17:08

Dawi wrote:
23 Jun 2021, 13:49
ብርሐኑ የሚለካው ለኢትዮጵያ ባደረገው ከፍተኛ አበርክቶ ስለሆነ፣ የኢዘማ ማሸነፍ ተጨማሪ ስኬት ብቻ ነው፣

እነ አንዱዐለም አራጌ በሚቀጥለው ፓርቲውን አሻሽለው ከች ማለታቸው አይቀርም፤

ብርሐኑ እኮ በብልጽግናም የተከበረ ነው፣ የመረጠውን የመሥራት ወይም ያለመስራት፣ መቀበል አለመቀበል ዕድል አገኘ ማለት ነው። እድለኛ ሰው ነው እላለሁ።

ቁሬማሞች አደብ ግዙ! :P

:lol: :lol:
Please wait, video is loading...

Wedi
Member+
Posts: 7983
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: የኢዜማ መሪ ብርሃኑ ነጋ ለቀቀ!! አዲስ ክሊፕ

Post by Wedi » 23 Jun 2021, 17:31

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

ኢዜማ ቢሮዎችን፣ ያገለገሉ የቢሮ ዕቃዎችን እና ተሽከርካሪዎችን ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ በሐራጅ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ተጫራቾች በአቸኳይ እንድታመለክቱ ጥሪ እናደርጋለን!!🤣


Please wait, video is loading...

EPRDF
Member
Posts: 2162
Joined: 26 Jan 2010, 12:58

Re: የኢዜማ መሪ ብርሃኑ ነጋ ለቀቀ!! አዲስ ክሊፕ

Post by EPRDF » 24 Jun 2021, 00:39

ወይኔ ብርሃኑ ነጋ፣ የኔ ዘበርጋ
በኤርትራው በረሃ በቆላው በደጋ
በህልምም በውንም ለዙፋን ሲዋጋ
ፖለቲካውን እንደ ሊጥ ስያቦካ
ሄዶ ሄዶ በአፍጢሙ ተሰካ
የኔ ዘበርጋ ስትጨፍር ከነ ቦርጭዋ
ዘረሩዋት በቀይሰችው የገዛ ምርጫዋ
ወይኔ ብርዬ ስታምታቺ በስመ ዜጋ
ተገረፍሽ አይደል በሕዝብ አለንጋ
ፅናቱን ይስጥሽ ከእንግዲህ ሁሉም አበቃ
ባይ በይ ወደ መጣሽበት፣ ወደ ሀገረ አሜሪካ :lol:

Post Reply