Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

የትህነግ አቋም ከድሮው በባሰ ግልጥ ያለ ፀረ አማራ ሆኗል!!!!!

Post by Ejersa » 19 Jun 2021, 18:27

መወላወል አያስፈልግም! ጎራ መለየት ያስፈልጋል። ትህነግ አለኝ የሚላቸው ወታደራዊና ፖለቲካዊ አመራሮች በተከታታይ በመጀመርያው የደደቢት በርሃ ትግላቸው ይዘውት ከመጡት የከፋ ፀረ አማራ ጥላቻቸውን እያዝረከረኩት ነው። የአሁኑ ከቀደመው የሚለየው በይፋ አደባባይ ላይ እየተናገሩት ያለ መሆኑን ነው። የመጨረሻውን ፀረ አማራ ቅስቀሳ ያስተላለፈው ወዲ አንጥሩ የተባለ ጀኔራል "ሁሌም ትግላችን ከአማራ ጋር ነው።" ብሏል። የቀደሙት እንዳሉት ሂሳብ ማወራረዱን እሱም ደግሞታል።

የትህነግ አቋም ከድሮው በባሰ ግልጥ ያለ ፀረ አማራ ሆኗል። ይህ ሆኖ እያለ በሀሰት የሰብአዊ መብት ሪፖርት ታክካችሁ፣ በሰለጠነ ቅብጥርጥስ ፖለቲካ ስም፣ ታክቲክ ነው ምናምን በሚል የምትለፉ አካላት ግልፁን እወቁት። ይህን የወጣለት፣ መቸም ከፀረ አማራነት ልክፍቱ የማይድን ኃይል ነው በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ እየደገፋችሁ ያላችሁት።

ስልጣን ላይ ያለውን አገዛዝ ለራሱ ነጥሎ መታገል ይቻላል። ስልጣን ላይ ያለውን አገዛዝ ለመታገል ታክቲክ አስመስሎ ትህነግን በፕሮፖጋንዳ የመደጎሙ ትግል ግን መጨረሻው ምን ሊሆን እንደሚችል በግልፅ እየታዬ ነው። ፀረ አማራውን ትህነግ እየደጎሙ አገዛዙን መታገል አይቻልም። ይህ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ እየደገፋችሁት ያለው ኃይል የሚታገለው አገዛዙን ሳይሆን አማራን መሆኑን በይፋ፣ ደግሞ ደጋግሞ ተናግሯል።

እያንዳንዷ ትህነግን ታክቲካዊ ቅብጥርጥስ ብላችሁ ስትደግፉ እያገዛችሁት ያለው የመጀመርያው ጠላቴ ነው ባለው አማራ ላይ መሆኑን እወቁት። ትህነግን በገደምዳሜው፣ ለታክቲክ ቅብጥርጥስ የምትደግፉ አካላት እልም ያለ ፀረ አማራ ኃይል፣ ከድሮው ያልተማረ ነቀርሳ እየደገፋችሁ መሆኑን ደግማችሁ አስቡበት። አይ ከተባለ ደግሞ በዚህ መጠን በየቀኑ ፀረ አማራ ቅስቀሳ ለሚያደርገው ኃይል የፕሮፖጋንዳ ድጎማ የሚያደርግ፣ ለአማራ ቀናኢ መስሎ ከዛው የትህነግ ሰፈር የሚልሞሰሞስን ዝም ልንለው አንችልም። ቅብጥርጥስ እያቀረበ ትህነግን በፕሮፖጋንዳ

Lakeshore
Member
Posts: 2627
Joined: 24 Jul 2018, 09:32

Re: የትህነግ አቋም ከድሮው በባሰ ግልጥ ያለ ፀረ አማራ ሆኗል!!!!!

Post by Lakeshore » 19 Jun 2021, 19:34

True Amhara regional administration should stablish Amhara regional intelligence office that focuses on anti Amhara organization and individuals who promote anti Amhara sentiment. Be it in political, economic, finance and even military sabotages against the Amhara people and region.

This Amhara intelligence agency should of course collaborate with that national intelligence agency but will 100% focused on keeping Amhara interest safe and intact. The organization will use every thing in the intelligence world to collect information on hardline ethnic groups and individuals and able to take quick action if necessary before the judiciary approval and justify the action later.

This measure especially necessary to the Amhara peoples only because of the dead TPLF policy and constitution Amhara has been vilified and targeted systematically and using the government apparatus like police, judiciary, military, unfair budget allocation and side line from many basic developments. To remedy this and bring the region to its tip top shape this measure is going to be paramount to find out the root causes and perpetuators.

Post Reply