-
- Senior Member+
- Posts: 30668
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
በመስከረም የተለያዩ ፓርቲዎች ቅይጥ ፓርላማ ይሰየማል! ከዚያም ወደ ኢጎሳዊ ፌዴሬሽንና ፕሬዚዳንታዊ ሲስተም ያ5 አመት ጉዞ እንጀምራለን!!
እኔ በነገው ምርጫ ስንት ብልጽግና ያልሆኑ የፓርላማ ወኪሎች እንደ ሚያሸንፉ በውል አላቅም አንድ መቶ የሚደርሱ ከሆነ ትልቅ ሚዛን ደፊ ቁጥር ይሆናል ። አስር ወይም ሃያ ያንሳል ፣ ከ547 ወምበር ማለት ነው።
ግን እስከ አንድ መቶ የዜጋ ፖለቲካ አራማጆች ከተወከሉ ቀጥሎ የምናየው የቅጭ ጉዳይ፣ የፍርድና፣ የትምህርት ሚኒስቴር መቀየጥና መጠንከር ነው ።
ቀጥሎ የሚነሳው ግዙፉ የሕገ መንግስት ማሻሻያ አገር አቀፍ ውይይት፣ ክርክር እና ከዚያ ጋር አብረው የሚመጡት የኢርትዮጵያ ፌዴራል ጠ/ግዛቶች አከላለል፣ እና በዚያ መሰረት የሚመጣው አዲስ አገር አቀፍ ያልተማከለ ፖለቲካዊ እስትራክቸር ነው
በመጨረሻም የሚቀጥለው ፕሬዚዳንታዊና ፓርላማዊ ምርጫ ህግጋት ይሆናል ።
የነገው ምርጫ ግን ምዕራብና ያረቡን አለም የሚያስደንቅ እና ኢትዮጵያን የሚያስከበር ፣ ሕዝባችንን የሚያስኮራ እንደ ሚሆን አልጠራጥርም !
ለምን ቢባል? ምልክቶች እያየሁ ስለሆነ ነው !!
-
- Senior Member+
- Posts: 30668
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30668
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34