Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 11071
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ወያኔ ለሙታን ተዝካር ማውጫ ደብቃ የነበርውን 280 ኩንታል ጤፍ ተወረሰች። የጌታቸው ረዳ ሆዱ ተቀደደ

Post by Abere » 19 Jun 2021, 11:30

ወያኔ ለሙታን ተዝካር ማውጫ ደብቃ የነበርውን 280 ኩንታል ጤፍ ተወረሰች። የጌታቸው ረዳ ሆዱ ተቀደደ :lol: :lol: :lol: እሪ ኡ!አ!የዕርታ ስንዴ በአስቸኳይ ወደ ትግሬ ክፍለ ሀገር ይግባ እያሉ ይገኛሉ። :lol: በደርግ ዘመን የለመደች ጦጣ አሁንም ያኔ የዘለለችው ዛፍ መስሏታል። የአሁኑ ዛፍ እጅግ አስቸጋሪ ነው ፡ ጠባቂው ፋኖ ነው።ጥበቃውም 7/24 ነው። ከእንግድህ ወያኔ በ 2,000 ዓመታትም አትመጣም::