Page 1 of 1
በአዲስ አበባ ለጁንታ አሸባሪ ቡድን መድሀኒትና አልባሳት የሚልኩ እጅ ከፍንጅ ተያዙ!!!
Posted: 18 Jun 2021, 18:18
by Hameddibewoyane
በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ለህወሓት ጁንታ አሸባሪ ቡድን መድሀኒትና አልባሳት የወገብ መደገፊያ ዘመናዊ ዱላ/ከዘራ ወደ ጫካ ሲልኩና፣ አሁን ደሞ እጅ ከፍንጅ መድሀኒት አከማችተው ለመላክ ሲዘጋጁ የነበሩ ልጆች ከነ ስልካቸውና ከነ መድሀኒቶቹ ማምሻውን በቁጥጥር ስር ውለዋል:: ስልካቸው የሲያትል ዲሲና ስዊዲን ስዊዘርላንድ የዋትሳፕ/ቴሌግራም ቁጥሮች ሲጠቀሙ እንደነበር በተያዘው ስልክ ቁጥሮች ተረጋግጧል::
Re: በአዲስ አበባ ለጁንታ አሸባሪ ቡድን መድሀኒትና አልባሳት የሚልኩ እጅ ከፍንጅ ተያዙ!!!
Posted: 18 Jun 2021, 18:21
by Ejersa
Re: በአዲስ አበባ ለጁንታ አሸባሪ ቡድን መድሀኒትና አልባሳት የሚልኩ እጅ ከፍንጅ ተያዙ!!!
Posted: 18 Jun 2021, 19:49
by Digital Weyane
የጁንታ ተላላኪዎች ይዘውት የነበሩትን ቫያግራ በመንግሥት ቁጥጥር ሥር በመዋሉ የትግራይ ኡሆቶቼ የአሰገድዶ መድፈር ጥቃት ሰለባ ከመሆን ያድናቸዋል የሚል ኡምነት አለኝ።
Re: በአዲስ አበባ ለጁንታ አሸባሪ ቡድን መድሀኒትና አልባሳት የሚልኩ እጅ ከፍንጅ ተያዙ!!!
Posted: 18 Jun 2021, 20:49
by pushkin