Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

በአዲስ አበባ ለጁንታ አሸባሪ ቡድን መድሀኒትና አልባሳት የሚልኩ እጅ ከፍንጅ ተያዙ!!!

Post by Hameddibewoyane » 18 Jun 2021, 18:18

በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ለህወሓት ጁንታ አሸባሪ ቡድን መድሀኒትና አልባሳት የወገብ መደገፊያ ዘመናዊ ዱላ/ከዘራ ወደ ጫካ ሲልኩና፣ አሁን ደሞ እጅ ከፍንጅ መድሀኒት አከማችተው ለመላክ ሲዘጋጁ የነበሩ ልጆች ከነ ስልካቸውና ከነ መድሀኒቶቹ ማምሻውን በቁጥጥር ስር ውለዋል:: ስልካቸው የሲያትል ዲሲና ስዊዲን ስዊዘርላንድ የዋትሳፕ/ቴሌግራም ቁጥሮች ሲጠቀሙ እንደነበር በተያዘው ስልክ ቁጥሮች ተረጋግጧል::


Digital Weyane
Member+
Posts: 8408
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: በአዲስ አበባ ለጁንታ አሸባሪ ቡድን መድሀኒትና አልባሳት የሚልኩ እጅ ከፍንጅ ተያዙ!!!

Post by Digital Weyane » 18 Jun 2021, 19:49

የጁንታ ተላላኪዎች ይዘውት የነበሩትን ቫያግራ በመንግሥት ቁጥጥር ሥር በመዋሉ የትግራይ ኡሆቶቼ የአሰገድዶ መድፈር ጥቃት ሰለባ ከመሆን ያድናቸዋል የሚል ኡምነት አለኝ። :roll: :roll: :roll:

pushkin
Member+
Posts: 9527
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: በአዲስ አበባ ለጁንታ አሸባሪ ቡድን መድሀኒትና አልባሳት የሚልኩ እጅ ከፍንጅ ተያዙ!!!

Post by pushkin » 18 Jun 2021, 20:49

:lol: :lol: :lol: :lol:
Digital Weyane wrote:
18 Jun 2021, 19:49
የጁንታ ተላላኪዎች ይዘውት የነበሩትን ቫያግራ በመንግሥት ቁጥጥር ሥር በመዋሉ የትግራይ ኡሆቶቼ የአሰገድዶ መድፈር ጥቃት ሰለባ ከመሆን ያድናቸዋል የሚል ኡምነት አለኝ። :roll: :roll: :roll:

Post Reply