-
- Senior Member+
- Posts: 30911
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
ብርቱካን መደቅሳ የኢትዮጵያ ዴሞክራሲ እናት !!! የምርጫ ሕግ የጣሱ ሁሉ ምርጫቸው ይሰረዛል !!
ፒፒ ፓርቲ በጋሞ፣ ኮንታ፣ ኮንሶ፣ መስቃን፣ ማረቆ ፓርቲው እጁን ካልሰበሰበ እንደ ገና ምርጫ እንዲገባ ይገደዳል ወይም በፍርድ ቤት ይሸነፋል !!
Last edited by Horus on 18 Jun 2021, 15:32, edited 1 time in total.
-
- Senior Member+
- Posts: 30911
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30911
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Member+
- Posts: 7993
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
Re: ብርቱካን መደቅሳ የኢትዮጵያ ዴሞክራሲ እናት !!!
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member+
- Posts: 30911
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: ብርቱካን መደቅሳ የኢትዮጵያ ዴሞክራሲ እናት !!!
wedi
ያበሻ ምሁር ነኝ ባይና አድር ባይ ሲከሽፍ የነጭ አምላኪ ይሆናል ። ኢኮኖሚስት ከአንድ የኢትዮጵያ ሚዲያ የላቀ እውቀትና መለኮታዊ ሃይል የለውም ። አንጎሉ በነጭ ርዕዮት የታጠበ የሳይኮሎጂ ባሪያ ድሮም ነበር፣ ዛሬም አለ ። ኢትዮጵያ ደሞ እነዚህን እንክርዳዶች እያበጠረች ነው ። የምራብና ያረብ ሳይኮ ባሪያ ሁሉ በራሱ ግዜ ራሱን መርምሮ ኢትዮጵያዊ የመሆን ወይም አለመሆን ይወስናል ። ሕዝባችን ፓራዳይም ሺፍት ማድረጉን ግን በግልጽ ይታወቅ ! የቀረው ሁሉ ጉንጭ አልፋ ተረት ነው ። ዛሬ ኢትዮጵያ ጠንካራ አገርና መንግስት ትፈልጋለች፤ ነገ ዴሞክራሲዋና እድገትዋን ትሰራለች ። በቃ !!
ያበሻ ምሁር ነኝ ባይና አድር ባይ ሲከሽፍ የነጭ አምላኪ ይሆናል ። ኢኮኖሚስት ከአንድ የኢትዮጵያ ሚዲያ የላቀ እውቀትና መለኮታዊ ሃይል የለውም ። አንጎሉ በነጭ ርዕዮት የታጠበ የሳይኮሎጂ ባሪያ ድሮም ነበር፣ ዛሬም አለ ። ኢትዮጵያ ደሞ እነዚህን እንክርዳዶች እያበጠረች ነው ። የምራብና ያረብ ሳይኮ ባሪያ ሁሉ በራሱ ግዜ ራሱን መርምሮ ኢትዮጵያዊ የመሆን ወይም አለመሆን ይወስናል ። ሕዝባችን ፓራዳይም ሺፍት ማድረጉን ግን በግልጽ ይታወቅ ! የቀረው ሁሉ ጉንጭ አልፋ ተረት ነው ። ዛሬ ኢትዮጵያ ጠንካራ አገርና መንግስት ትፈልጋለች፤ ነገ ዴሞክራሲዋና እድገትዋን ትሰራለች ። በቃ !!
-
- Senior Member+
- Posts: 30911
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Member
- Posts: 3639
- Joined: 23 Jun 2018, 21:29
Re: ብርቱካን መደቅሳ የኢትዮጵያ ዴሞክራሲ እናት !!!
In fact, Horus if any student writes that article for English 101 class, the student might have a hard time with a professor. It is basic knowledge your thesis statement should be supported with facts. None whatsoever is there. I wondered if a TPLF cadre wrote that. Forget about wedi, he is in mourning. And any news that seems to “defame” Abiy gives him hope for a moment. He lives for that hope. As for Ermias Legesse he will be consumed with hating anything associated with Abiy.
I do think in the future there will not be financial incentives to support Ermias and colleagues hate spread. Will another Ermias Legesse with different enemies and friends comes to exist ? I believe it is highly likely.
I do think in the future there will not be financial incentives to support Ermias and colleagues hate spread. Will another Ermias Legesse with different enemies and friends comes to exist ? I believe it is highly likely.
-
- Senior Member+
- Posts: 30911
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: ብርቱካን መደቅሳ የኢትዮጵያ ዴሞክራሲ እናት !!! የምርጫ ሕግ የጣሱ ሁሉ ምርጫቸው ይሰረዛል !!
የኦነግ አሸባሪዎች ግንደ በረት ላይ ሰላማዊ መንገድ ሰራተኞችን ጨፈጨፉ ! ይህ ነው የኦነግ ፖለቲካ! ደሞ ምርጫ አትውጡ እያሉ ያስፈራራሉ ። ለዚህኮ ነው በመላ ኢትዮጵያ ሰራዊት የተሰራቸው፣ አሸባሪዎች ስላሉ ማለት ነው። በሙሉ ይጸዳል ። ያ ደሞ የሚመጣው ማክሰኞ ይጀምራል፣ ቅኔው ከገባችሁ !!
-
- Senior Member+
- Posts: 30911
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34