Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
AbebeB
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Post
by AbebeB » 16 Jun 2021, 15:54
- ቴዎድሮስ የሚባለው ልጅ አማራም ቢሆን ከእውነት የማያፈገፈግ የእውነት ሙያዊ ጋዜጠኛና እኔ የምወደው መሆኑን ከዚህ በፊት በዚሁ ፎረም ገልጫለሁ፡፡ ልዩነቱ ሌሎች መሀል ሰፋሪዋችና ጥቅመኞች (ለምሳሌ ኑርጀባ የሚባለው ድንጋይ ራስ) ወደ ሙያው እየተሳቡ የመጡም ይመስላል በዛሬው ትንተናቸው፡፡
- እኔ በመሰረታዊነት አማራ ነኝ ከሚሉት አደር ባዮች ጋር ያለኝ ልዩነት እንደተጠበቀ ሁኖ እንደ ጋዘጤኛ ቴዎድሮስ ያሉትን ሀቀኞች ግን ያለማድነቅ አልችልም፡፡
- ያ ጭልጥ ያለው ጋዘጤኛ መሳይ ሌባ (ካሳሁን ንጉሴ) ሰሞኑን ብዙም አላየሁትም፡፡ ሌባ ስለመሆኑ ዓይኑ እንዴት እንደሚርገበገብ ማየት ብቻ በቂ ነው፡፡