Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"በዚህ በተከፋፈልንበትና እርስ በርሳችን በተጨካከንበት ወቅት ተስማሙ ተወያዩ ጦርነት አቁሙ እርቀ ሰላም ፍጠሩ የሚሉን የሚያስታርቁ ብፁአን ናቸው ::" ጎዳና ያቆብ

Post by sarcasm » 13 Jun 2021, 16:13

የ US-EU Roundtable ውይይት እጅግ በጣም ልብ የሚሰብርና አይን ገላጭ ነው:: 353,000 ትግራዋይ የረሀብን ጉንፋን እየሳሉ ባሉበት በዚህ ወቅትና ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ አስቸኳይ የምግብ እርዳታ የሚፈልጉበት ሁኔታ ላይ ናቸው ዜጎቻችን ያሉት::

በኢትዮጵያ ውስጥ ዘርፈ ብዙ ችግሮች ናቸው ያሉት:: የአማራውም መከራ ቀጥሏል:: ወሎ ውስጥ እንዲሰፍሩ የተደርውጉ አማራ ተፈናቃዮችም በዚህ ሰአት በረሀብ አለንጋ እየተገረፉ ነው ያሉት::

ተአማራዊ ብልፅግና እያሉ በዜጎች መከራ ላይ የሚቀልዱትን ትተን በአንድነት ልንቆም: አንዳችን የአንዳችን መራብ መጠማት መታረዝ መከደል መደፈር መፈናቀልም ሊሰማንና ከሚያዝኑት ጋር አብረን ልናዝን ይገባል::

በመጣው በውጭ ጫና ላላፉት ሁለት ሳምንታት የአማራው መታረድ ጋብ ማለቱን እንደ እፎይታ ክፍለ ጊዜ ልንቆጥረው የምንችል ይመስለኛል:: በርካታ ነብስ በግፍ ከመታረድ ድኗል:: ጫናው ሲበዛ መግደል መቆሙም ወንጀሉ የሚፈፀመው ጫካ ባሉ በአሽባሪ ብድኖች ሳይሆን በራሱ በምንግስት እንደሆነ ጥሩ ማሳያ ነው::
በዚህ ሰአት የአለም መንግስታት ማንን ሰምተው ጫና አመጡ የሚለው ሳይሆን የሚያሳስበኝ ጫና በመፈጠሩ ምክንያት አማራን በማንነቱ እየመረጡ ማረዳቸውን ማቆማቸውን እንደ የጋራ ድል ልንቆጥረው ይገባል:: ለጊዜው ያቆሙት ማረድ ጫናው ጋብ ሲልላቸው መቀጠላቸው ስለማይቀር ጊዜአዊውን እፎይታ ዘላቂ ለማድረግ በአንድነት መስራት: ለይቶሳይሆን ለግፉአን ሁሉ እኩል መጮህን መለማመድ ይኖርብናል::

ይህ ካለፉት 27 አመታት የቀጠለውን የግፍ አገዛዝ ከተሰቀለበት ማማ አውርደነው እና ለሕዝብ ድምፅ ጆሮ ያለው መዋቅራዊ ዲሞክራሲንና የዜግነት ፓለቲካን አስፍነን ስንጨርስ ዛሬ የሚያጨቃጭቁን ነገሮች እልባት ያገኛሉ::

ግፈኞች በሹፈት ይቅርታ ሳይሆን በበፍትህ አደባባይ በህግ ይዳኛሉ:: የፈሰሰውን የንፁኃንን ደም ከእጃቸው አንድ ሁለት ብለን ቆጥረን እንወስዳለን::
እስከዛው ግን ነገሮች ሁሉ ቅደም ተከተል አላቸውና ማን ተሰማ ማንስ አልተሰማም ከሚል ንትርክ ወጥተን ህዝባችንና ሀገራችንን እንታደግ:: እዬዬም ሲዳላ አይደል? ሌላው ነገር ቀን: ሁሉን አሳታፊ ውይይት: ብሔራዊ እርቅና እና መዋቅራዊ ለውጥ ይፈታዋል:: በመከራ ላይ ላላችሁ ወገኖቼ ሁሉ አይዟችሁ ለማለት እወዳለሁ::

በዚህ በተከፋፈልንበትና እርስ በርሳችን በተጨካከንበት ወቅት ተስማሙ ተወያዩ ጦርነት አቁሙ እርቀ ሰላም ፍጠሩ ለሚሉን የሚያስታርቁ ብፁአን ናቸው የሚለውን የመድኃንያለምን ቃል በማስታወስ ብሩክ ሁኑ እላለሁ::




https://www.facebook.com/permalink.php? ... 1341589668

Tog Wajale E.R.
Member+
Posts: 9666
Joined: 31 Oct 2019, 15:07

Re: "በዚህ በተከፋፈልንበትና እርስ በርሳችን በተጨካከንበት ወቅት ተስማሙ ተወያዩ ጦርነት አቁሙ እርቀ ሰላም ፍጠሩ የሚሉን የሚያስታርቁ ብፁአን ናቸው ::" ጎዳና ያቆብ

Post by Tog Wajale E.R. » 13 Jun 2021, 18:13

Great ,, ☆ Begging, Hunger, Prostituti*ons Is Tigrayian Agga*mes Cultures, Deal With It Bissbiss Shettattam☆.



We Put The Dedebit Woorgach Agga*me Tigrayian Back To Stone Ages.

Bissbiss Shettattam Agga*me Mighty Amara People Will Rule Tigrai Next 1000 Years To Come. Go Figure Bissbiss Shettattam Agga*mes.
We Are Not Done Yet Until We Make Tigrai Like Aleppo Syria. Go Figure.

Post Reply