Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
eden
Member+
Posts: 9265
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

የአየር ሃይል መኮንን ልጅ: ኔቶ ደብረዘይት አየር ሃይል ቤዝን ሊመታ ይችላል

Post by eden » 13 Jun 2021, 11:39

Last edited by eden on 13 Jun 2021, 13:18, edited 1 time in total.

sesame
Member+
Posts: 5927
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: ኔቶ ደብረዘይት አየር ሃይል ቤዝን ሊመታ ይችላል

Post by sesame » 13 Jun 2021, 11:46

Only a stupid and desperate Agame thinks that NATO or any other force is going to come and save TPLF. But Agames are known for fantasizing.

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: ኔቶ ደብረዘይት አየር ሃይል ቤዝን ሊመታ ይችላል

Post by Sam Ebalalehu » 13 Jun 2021, 11:56

Eden, the reason they bomb Debrezeit is ? You should take some time off. I do not think you have slept adequately for the last seven months, and it shows.
Last edited by Sam Ebalalehu on 13 Jun 2021, 11:57, edited 1 time in total.

DefendTheTruth
Member+
Posts: 9899
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ኔቶ ደብረዘይት አየር ሃይል ቤዝን ሊመታ ይችላል

Post by DefendTheTruth » 13 Jun 2021, 11:57

eden,

I think to have raised last time but still many of us of unaware of TPLF's membership of NATO and its military intervention should be activated as an attack on one of its members is considered an attack on all, which is the clause mostly used to justify its military intervention in another country's affairs.

Aba
Member
Posts: 4018
Joined: 15 Apr 2011, 17:52

Re: ኔቶ ደብረዘይት አየር ሃይል ቤዝን ሊመታ ይችላል

Post by Aba » 13 Jun 2021, 11:58

Emsame,
It's not to save TPLF; it's to save the innocent people who are being raped, slaughtered, and starved to death by Issu and Mamo qillo, you dumbass. And, they're going after the source of the problem in Adi Halo, not Debre Zeit.


eden
Member+
Posts: 9265
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: ኔቶ ደብረዘይት አየር ሃይል ቤዝን ሊመታ ይችላል

Post by eden » 13 Jun 2021, 12:08

sesame,

The analyst is critic of TPLF and so is the host. You reacting that way because of the hold of life time propaganda has on your thinking. It's impossible for you to craft a reply without "TPLF' in it. You do this without exception and you don't even realize it. Try being aware of this and let your own thought come from within you.

This condition is traceable to the time spent back home being exposed to relentles propaganda from the rulers in an attempt to externalize failures at all levels.


Having said that, I think the analyst is more wrong than right but time will tell.

Tog Wajale E.R.
Member+
Posts: 9947
Joined: 31 Oct 2019, 15:07

Re: ኔቶ ደብረዘይት አየር ሃይል ቤዝን ሊመታ ይችላል

Post by Tog Wajale E.R. » 13 Jun 2021, 12:16

Great ,, ☆ Begging, Hunger, Prostituti*ons Is Tigrayian Agga*mes Cultures, Deal With It Bissbiss Shettattam☆.



We Put The Dedebit Woorgach Agga*me Tigrayian Back To Stone Ages.

Bissbiss Shettattam Agga*me Mighty Amara People Will Rule Tigrai Next 1000 Years To Come. Go Figure Bissbiss Shettattam Agga*mes.
We Are Not Done Yet Until We Make Tigrai Like Aleppo Syria. Go Figure.

Fiyameta
Senior Member
Posts: 12649
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: ኔቶ ደብረዘይት አየር ሃይል ቤዝን ሊመታ ይችላል

Post by Fiyameta » 13 Jun 2021, 12:27

eden/AbyssiniaLady/Sarcasm, (you have more nicknames than a porcupine has quills LOL) :mrgreen:

In your earlier thread you said your TPLF terrorist group's goal is to "disintegrate Ethiopia as soon as possible." Here's a screenshot of your thread and comments. :lol: :lol: :lol:







ትህነግ በሚስጥራዊ ስብሰባ ኢትዮጵያ ውስጥ ግጭት በማስነሳት ትግራይን እንደ ሀገር ለመመስረት

በጌታቸው ሽፈራው


ትህነግ በሚስጥራዊ ስብሰባ ኢትዮጵያ ውስጥ ግጭት በማስነሳት ትግራይን እንደ ሀገር ለመመስረት ያስችላሉ ብሎ ያስተላለፋቸው ዓለም አቀፋዊ፣ ቀጠናዊና ሀገራዊ “ስትራቴጅያዊ ውሳኔዎች”



በተለያዩ ሀገሮች የተሰባሰቡ የትህነግ ተወካይ ብሔርተኞች ለ6 ቀናት በZoom ተሰብስበው ሰንብተዋል። ተሰብሳቢዎቹ ከውጭም ከሀገር ውስጥም የተካተቱ ሲሆን በረሃ ካሉት የኪዳነ አመነ እና የመሃሪ ዮሃንስ አስተያየት ተደምጧል።

የውይይቶቻቸው ዋና ዋና አላማዎች የሚከተሉት ናቸው :-

ሀ) ትግራይ ሀገር እንድትሆን ለማድረግ ሊሰራ የሚገባው ውስጣዊና ውጫዊ የፖለቲካ ስራዎች ለመረዳዳት የሚለው ዋነኛው የስብሰባው አላማ ነው።

ለ) ይሄንን ለማድረግ የተስማሙበት ቅድመ ሁኔታ ትግራይ የጀመረችው ወታደራዊ ጦርነት አሸንፋ እንድትወጣ አማራጭ የሌለው ጉዳይ መሆኑ ነው። ይህ ካልሆነ፣ ትግራይ ካለችበት የጦርነት አዙሪት ከተሸነፈች ትግራይ እንደ ሀገር ይቅርና መቀሌ የትግራይ ክልል አካል ሆና አትቀጥልም የሚል መደምደሚያ ወስደው ነው ውይይቱን የጀመሩት። በውይይታቸውም በሚከተሉት ነጥቦች የጋራ መግባባት ላይ በመድረስ ተለያይተዋል።


  • 1) የትግራይ ሀገረ-መንግስትነትን ለመመስረት ኢትዮጵያ ውስጥ ሶስት ዓበይት አብዮቶችን መፈጠር አለባቸው

    2) የኦሮሞ ብሄር ምንም የጋራ አገራዊ ማንነት ስሌለው፣ በሀገራዊ ስሜት ሊነሱ ስለማይችሉም ጭምር የአዲስ አበባን ጉዳይ ምክንያት በማድረግ “ፊንፊኔ ኬኛ” ብለው እንዲነሱ ለማድረግ ከኦነግ ጋር አስፈላጊ ትብብር እንዲፈጠርና ለዚህም ትግሬዎች አስፈላጊውን ዋጋ ከፍለው የፊንፊኔን ጉዳይ በማነሳሳት “የኦሮሚያ አካል ካልሆነች” በሚል ጥያቄ አዲስ አበባ ላይ እሳት መጫር

    3) በአፋርና በሶማሌ መካከል የተፈጠረው ግጭት በማባባስ፣ የአፋር ብሔረሰብ ላይ በትግራይ በኩል ጦርነት እንደሚከፈት በማድረግ extensial threat እንዲሰማው ማድረግ። በሶማሊና በትግራይ መገደል የጀመረ አፋር ሳይወድ በግድ ኤርትራና ጅቡቲ ካሉት አፋሮች ጋር እንዲተባበር ማድረግ። ይሄን ስልት በማፍጠን ከአፋር ጋር የመሬት ጥያቄ በማንሳት ወደ ቀጣዩ ውግያ መግባት። በውግያው የሚያጋጥመው ኪሳራ ወደ ስነልቦና ውድቀት ስለሚመራቸው በኢትዮጵያ ተስፋ ይቆርጣሉ

    4) አፋር ውስጥ የሚነሳ ጦርነት በproxy ወደ ሶማሊ እንዲልም በማድረግ ሶማሊ ክልል እሳት እንዲደፋበት መስራት። ከዚህ በኋላ በጁቡቲና በታላቋ ሶማሊያ ያለውን የሶማሊ ብሔረሰብ በማነሳሳት ኢትዮጵያ ውስጥ ወደ ጦርነት ገብቶ ያለውን የታላቋ ሶማሊያ ሀገር ብሔርተኝነት እንዲያነሳ ቅስቀሳ ማካሄድ

    5) የትግራይ ሀገረ የመሆን መንገድ መራመድ ሲጀምር፣ የመሬት የወሰን ጥያቄ ከአማራና ከአፋር ጋር በማንሳት የትግራይ ህዝብ ከነዚህ አረመኔ/አህዛብ ጋር ላንዴና ለመጨረሻ የሚለያይበት የስሜት ግንብ መስራት

    6) በኤርትራ ጉዳይ ባድሜን በኃይል እንደተወሰደች በማወጅ ጦርነቱ በመክፈት የትግራዋይ ብሔርተኞች ማንሳት። ይሄን የሚያደርጉ ከኤርትራውያን ዲያስፖራ መጠቀም።

    7) ከኢሳያስ ውድቀት በኋላ ለሚፈጠር ኤርትራዊ ስነ ልቦና ውድቀት ብሄራዊ ንቃት እንዲኖረው፣ ስልጣን በትግራዋይ ብሄርተኛ እንዲያዝ ማድረግ። ኤርትራ ውስጥ ላለው ትግራዋይ የመጨረሻ እድል መስጠት።

    8 ) ኤርትራ ውስጥ የሚኖረውን ከትግራዋይ ማንነቱ ሊያተሳስረው የሚችል የሽግግር ግዜ ስለሚያስፈልገው መጀመርያ የተለያዩ ማንነቶች ያሏቸውን የኤርትራ ሕዝቦች በማደራጀት በብሄር ፌደራሊዝም የምትተዳደር ኤርትራ እንድትፈጠር መስራት ከዛ በኋላ በተወሰነ ግዜ ውስጥ የትግሬ አንድነት ማረጋገጥ

    9) ኤርትራ ውስጥ ያሉትን አፋሮች ኢትዮጵያና ጅቡቲ ካሉት አፋሮች ጋር አብረው የሚሰሩትን ሀገር ለመፍጠር መቀስቀስና መደገፍ

    10) በኢትዮጵያ፣ ሶማሊያና ጅቡቲ ያሉ ሶማሊ ወደ ትልቋ ሶማሊያ እንዲጨመሩ ማረግ

    11) በኤርትራና በኢትዮጵያ ያሉትን ትግርኛ ተናጋሪ ህዝቦች ታላቋን ትግራይ እንዲመሰርቱ ማድረግ

    12) ይቺ አሁን ኢትዮጵያ የምትባለው ሀገር ደግሞ አማራዎች ብቻ ይዛ እንድትቀር ማድረግ

    13) በአጠቃላይ ሀገረ ትግራይን ለመመስረት አሁን ያለው የኤርትራ፣ የኢትዮጵያ፣ የሶማሊያ፣ የጅቡቲ ቅርፅ መቀየር አለበት። እነዚ ሀገሮች መልካቸው ካልቀየሩ ግን ትግራይ ለብቻዋ ተነጥላ ሀገር ለመሆን የሚቻል አይደለም። ለትግራይ ሀገር መሆን ከ4 ሀገሮች ጋር ጥብቅ ዝምድና ያስፈልጋል። እነሱም ግብፅ፣እስራኤል፣እንግሊዝና አሜሪካ ናቸው።

    14) ለግብፅ በአባይ ጉዳይ መወያየት። ሀገረ ትግራይ እንድትመሰረት የምትደግፍ ከሆነ አባይ በወታደራዊ ስሪት በትግሬዎች አቅም እንዲፈርስ መደረግ እንደሚቻል የውሳኔ ሐሳብ ማቅረብ።

    15) ከእስራኤል ጋር በሚደረገው ውይይት የሀገሪቱን የኋላ ሁኔታን በማንሳት ትግራዋይ ተመሳሳይ መንገድ እያለፈ እንዳለ ማሳመን

    16) ከእንግሊዝና አሜሪካ ሚደረገው ውይይት ትግራይ ለስነ-ሐሳብ ኒዮ-ሊበራሊዝም የምትቀበል ሀገር እንደሆነች በማሳመን ትግራይ ሀገር ስትሆን የሀገሪቱ መአድኖች በነሱ ሀገር ድርጅቶች እንደሚቆፈር መግባባትና የሁለቱ ሀገሮች NGO ትግራይን ማሳረፍያቸው ማድረግ እንደሚችሉ ማሳመን። በተጨማሪ እነዚህ ሀገሮች በአፍሪካ ቀንድ የሚያወጡትን ፖሊሲ ትግራይ መጀመርያ እንደምትተገብር መቀበል

    17) የቻይና እና የሩስያ ጉዳይ ከአሜሪካና ከእንግሊዝ ጋር ሆኖ እንዲፈታ መስራት

    18) አሜሪካና እንግሊዝ ላቀረቡት የውሳኔ ሐሳብ ሙሉ በሙሉ መቀበል። ያቺ ወንዝ ልትሻገር የማትችል ጉዳይ የprotestanism ሃይማኖት ተቀበሉ ከሚል ውጭ ያለውን መቀበል።

    19) በኤርትራ እያደገ ያለውን የእስልምና መስፋፋትን እንደ ምክንያት በማቅረብ ያለንን ስጋት ማቅረብ፣ በክርስትና ላይ እየደረሰ ያለውን እንደ አጋጣሚ መጠቀም።

………………………………………

ማስታወሻ:_
1) ፅሁፉ ከትግርኛ ወደ አማርኛ የተተረጎመ ሲሆን የ Zoom ውይይቱ ጠቅለል ተደርጎ ሪፖርት የተደረገበት መሆኑ ተገልፆአል
2) ከትግራይ በርሃ የተሳተፉት ከኢትዮ ቴሌኮም ውጭ በሚሰሩ ዓለም አቀፍ ስልኮች ውይይት እንዳደረጉ ተጠቁሟል።
3) ውይይቱ በከፍተኛ ሚስጥር የተያዘ ነው ተብሏል።
4) ተሰብሳቢዎቹ መካከል ምሁራን፣ አክቲቪስቶች፣ ታጋዮችና ሌሎችም እንዳሉበት ተገልፆአል።

eden
Member+
Posts: 9265
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: የአየር ሃይል መኮንን ልጅ: ኔቶ ደብረዘይት አየር ሃይል ቤዝን ሊመታ ይችላል

Post by eden » 13 Jun 2021, 13:22

Sam Ebalalehu wrote:
13 Jun 2021, 11:56
Eden, the reason they bomb Debrezeit is ?
Same reason UAE bombed, they serve their interests. This is what Seyum Mesfin warned Abiy and Isayas about, if one foreign country enter the civil war on one side, every foreign power comes to play. Exactly what he said is happening

Watch:

Aba
Member
Posts: 4018
Joined: 15 Apr 2011, 17:52

Re: የአየር ሃይል መኮንን ልጅ: ኔቶ ደብረዘይት አየር ሃይል ቤዝን ሊመታ ይችላል

Post by Aba » 13 Jun 2021, 13:32

The West should have taken action against North Korea of Africa. It would have saved, not just the Eritrean people, but the HOA at large. Now, they have to worry about a disaster of such magnitude.
Dissenters tortured in ‘North Korea of Africa’

Fred Harter, Addis Ababa
Saturday June 12 2021, 12.01am BST, The Times

Secret video smuggled out of Eritrea’s prisons has revealed how the hermit regime is imprisoning and torturing dissenters for years without trial.

Six people, including a prisoner and a guard, provided a rare insight into the east African country’s vast prison network by filming conditions inside jails.

Video shared with Channel 4’s Dispatches 
shows hundreds of prisoners living in holding cells so cramped that they must sleep on their sides because there is no room to lie flat.

“Many have lost their minds,” Michael, a former prisoner who secretly filmed the conditions, said, adding that many inmates were there because they tried to flee across the border to escape compulsory military service.

Few foreign journalists are granted access to Eritrea, where censorship and repression have...
https://www.thetimes.co.uk/article/diss ... -dpvm7wpc8

eden
Member+
Posts: 9265
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: የአየር ሃይል መኮንን ልጅ: ኔቶ ደብረዘይት አየር ሃይል ቤዝን ሊመታ ይችላል

Post by eden » 13 Jun 2021, 15:21

DefendTheTruth wrote:
13 Jun 2021, 11:57
eden,

I think to have raised last time but still many of us of unaware of TPLF's membership of NATO and its military intervention should be activated as an attack on one of its members is considered an attack on all, which is the clause mostly used to justify its military intervention in another country's affairs.
You are talking ancient history

New NATO policy;
Speaking at the NATO Digital Dialogue on Conflict-Related Sexual Violence in June 2020, the Secretary General, Jens Stoltenberg, underscored the importance of sustained attention and increased effort to address this scourge. “Sexual violence continues to be perpetrated on a large scale in many conflicts around the world.
https://www.nato.int/cps/en/natohq/offi ... 184570.htm

DefendTheTruth
Member+
Posts: 9899
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የአየር ሃይል መኮንን ልጅ: ኔቶ ደብረዘይት አየር ሃይል ቤዝን ሊመታ ይችላል

Post by DefendTheTruth » 13 Jun 2021, 15:56

eden wrote:
13 Jun 2021, 15:21
DefendTheTruth wrote:
13 Jun 2021, 11:57
eden,

I think to have raised last time but still many of us of unaware of TPLF's membership of NATO and its military intervention should be activated as an attack on one of its members is considered an attack on all, which is the clause mostly used to justify its military intervention in another country's affairs.
You are talking ancient history

New NATO policy;
Speaking at the NATO Digital Dialogue on Conflict-Related Sexual Violence in June 2020, the Secretary General, Jens Stoltenberg, underscored the importance of sustained attention and increased effort to address this scourge. “Sexual violence continues to be perpetrated on a large scale in many conflicts around the world.
https://www.nato.int/cps/en/natohq/offi ... 184570.htm
It seems that you are aomeone, who is unable to comprehend a text written in English and differentiate between a policy statement and mission statement. No wonder, though, as it is usually the case with the half-cooked cadres of your kind.

Even before rushing to talk about history, you should have asked yourself about what it is talking about, when it states something like the following. Forget about understanding what may govern an entiy, like NATO.

"This Policy applies to all phases of NATO missions, operations and Council-mandated activities. It should be considered within the broader framework of policies and guidance within NATO5, including the Women, Peace and Security agenda and the Human Security agenda, and International Law as applicable."

Have you ever heard somewhere that somebody is governed by a policy?

DefendTheTruth
Member+
Posts: 9899
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የአየር ሃይል መኮንን ልጅ: ኔቶ ደብረዘይት አየር ሃይል ቤዝን ሊመታ ይችላል

Post by DefendTheTruth » 13 Jun 2021, 16:11

The half-cooked cadre, are you able to read and comprehend, if yes, then here below to read, taken from the NATO-Charter, its constituting document.
The principle of collective defence is at the very heart of NATO’s founding treaty. It remains a unique and enduring principle that binds its members together, committing them to protect each other and setting a spirit of solidarity within the Alliance.

Blueshift
Member
Posts: 1226
Joined: 30 Mar 2021, 19:34

Re: የአየር ሃይል መኮንን ልጅ: ኔቶ ደብረዘይት አየር ሃይል ቤዝን ሊመታ ይችላል

Post by Blueshift » 13 Jun 2021, 16:22

Eden,

What if they hit the airfield ? That won't change anything. However, if they hit the individuals in question, as they have done to the ISSIS terrorist leaders in Syria, that would paralyze the government. However, if they follow the Drone concept of the Emirates. that would debilitate the Ethio forces. Hence, TPLF would have a chance to make a come back. :lol: :lol: But, TPLF is a terrorist organization. That May Cadra event needs to be investigated. :evil: :lol:

Aba
Member
Posts: 4018
Joined: 15 Apr 2011, 17:52

Re: የአየር ሃይል መኮንን ልጅ: ኔቶ ደብረዘይት አየር ሃይል ቤዝን ሊመታ ይችላል

Post by Aba » 13 Jun 2021, 18:01

Look guys, once they hit the tyrant close to shore, Mamo qillo wouldn't have a leg to stand on and will come to the negotiations table. Besides, they're trying to save Ethiopia and are not gonna exacerbate the situation. Issu is a legitimate target since he's a foreign army interfering in the internal affairs of Ethiopia.

Post Reply