Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

የመሀል ሀገር ምሁርራንና የትግራይ ምሁራን ልዩነት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ክስተት

Post by sarcasm » 11 Jun 2021, 08:10

እነ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ሂወት እንደ ማንኛውም የመሀል ሀገር ሙሁር "ህዝብ ጠፋ እንጂ መሪስ ተገኝቶ ነበር" እያሉ ተደምረው የተሻለ ኑሮ መኖር ሲችሉ ህሊናዊ ነፃነትን መርጠው ዲሽቃ ወድረው ሲተኩሱ ማየት የትግራይና የኢትዮጵያ ልዩነት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ክስተት ነው።

ለትግራይ ህዝብ የነፃነት ዋጋው እንደሚተነፈስ አየር የህልውና ጉዳይ ነው።

የትግራይ ህዝብ በመብልና መጠጥ ብቻ አይኖርም፤ በነፃነት ጭምር እንጂ።

This is just something #wondering and #wordless.

Professor #Kindeya G/hiwot was the president of @MekUniETH now he is fighting against the invaders in Tigray.

Many of #TDF fighters are students, and Prof. is contributing equally on the battlefield.







https://www.facebook.com/Trust.Hope11/p ... 6403953230

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: የመሀል ሀገር ምሁርራንና የትግራይ ምሁራን ልዩነት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ክስተት

Post by Sam Ebalalehu » 11 Jun 2021, 10:12

Eden, I thought you are Ethiopian. Yes from the Tigray ethnicity, but still Ethiopian. What do you mean by saying the difference between Ethiopian and Tigrean intellectuals ? I am just joking ; I know pretty well the mindset of the Tigrean politicians and cadres associated with TPLF : they have never been Ethiopians in hearts and minds . They are Tigreans. Yours truly do not have any problem with that belief. I respect people’s right to have their own belief. But I hate the double dipping. I hate the false narrative of the using the name Ethiopia when it only seems to fit.


sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: የመሀል ሀገር ምሁርራንና የትግራይ ምሁራን ልዩነት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ክስተት

Post by sarcasm » 11 Jun 2021, 18:16

Please wait, video is loading...

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: የመሀል ሀገር ምሁርራንና የትግራይ ምሁራን ልዩነት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ክስተት

Post by sarcasm » 13 Jun 2021, 06:29

"በዚ ትልቅ መድረክ ጥሩ ስራ ሰርተሃል ተብዬ ስሸለም በጣም ትልቅ ደስታና ክብር ሊሰማኝ ይገባ ነበር። ይሁን እንጂ እናቴ ደም እምባ እያለቀሰች ፣ ወንድሜ ተረሽኖ ከገደል አፋፍ ላይ እየተገፈተረ ፣ ክብርዋን የጠበቀች እህቴ በቆሻሾች እየተደፈረች በዚ ሽልማት ልደሰት አልችልም። የእናቴ እንባ ሲታበስ የእናቴ ክብር ወደ ነበረበት ሲመለስ ደስተኛ እሆናለሁ እደርስበታለው። ሰላም ለሰው ልጆች ሁሉ!" ብሎ ባደባባይ ቁጭቱን የተናገረው አርቲስት ኢሳያስ ታደሰ የትግራይ መከላከያ ሃይልን መቀላቀሉ ተረጋግጧል።

ክብር ለሚገባው ክብር እየሰጠን ከመሃል ፊንፊኔ ተነስቶ የትግራይ መከላከያ ሃይልን መቀላቀል ከተቻለ ከትግራይ ክልል ወደ ጦር ሜዳ የሚጎርፈውን ወጣት ቁጥር ማስላት አያዳግትም። ይህ ጦርነት በትግራይ ህልውና ላይ የተደረገ ጦርነት እስከሆነ ድረስ፣ የትግራይ ህዝብ ከምድረገጽ እስካላለቀ ድረስ በድል ተጠናቅቆ ይቆማል ማለት ሞኝነት ነው። የዚህ ልጅ ጦርነቱን መቀላቀል ለመላው የትግራይ ወጣት ምን አይነት መልእክት ማስተላለፍ እንደሚችል ግልጽ ነው። ከዚህ በኌላ የትግራይ ጉዳይ በጦርነት የሚፈታ ጉዳይ አይደለም፤ በጠረጴዛ ዙርያ እንጂ።
በሰላም እና በድል ይመልስህ ወንድማችን ኢሳያስ። ከቤተሰብህ ህዝብህን ያስቀደምክ የህዝብ ልጅ!

Please wait, video is loading...

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: የመሀል ሀገር ምሁርራንና የትግራይ ምሁራን ልዩነት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ክስተት

Post by sarcasm » 27 Jun 2021, 18:54

ለጥበብ እንጂ ለጠብ ሀሳብ ያልነበራቸው የከተማ ቆነጃጅት ሳይቀሩ ነው ማንነትን የማዳን ህዝባዊ ትግሉን የተቀላቀሉት።
ተጋዳሊት የምዴሊንግ መምህርትና ገጣሚት Brtukan Mebrhatu
እንዲህ ያለውን ጀግንነት ከትግራይ ሴቶች ውጭ ማን ያደርገዋል? በኢትዮጵያ ታሪክ ማንስ አድርጎት ያውቃል?
በትግራይ በኩል ያለው ትግል የህወሀት አልያም የትግራይ መንግስት ሳይሆን የህዝብ ነው የምንለው በምክንያት ነው።

ብዓወት ተመለሲ!




https://www.facebook.com/permalink.php? ... 9033076328

Abere
Senior Member
Posts: 10891
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የመሀል ሀገር ምሁርራንና የትግራይ ምሁራን ልዩነት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ክስተት

Post by Abere » 27 Jun 2021, 19:12

This guy did not get the correct frame work. Tigray is a small community and it is always easy to maneuver a smaller group, especially where that group is weaned off from what it used get its sweet supply. The Mekelle University Dean was one of the top beneficiaries of the 27 years loot and more than money he is more likely have significant crime on his hand. Thus, a person with difficult background can not easily mix himself with the rest of the Ethiopian populace. All the refugees that entered into Sudan were TPLF criminals that massacred Mai-Kdara Amhara people. Since they committed crime they can not live with the rest of the community because they knew they would be hunted. Someone must be insane to model a Mafia group. Tigray now is where the East African Mafia is roaming around. This Mafia was looting Ethiopia and is addicted of money and power. That addiction sent all of them crazy and are dying for it sniffing drugs taking bullets. Any person looking how destitute and deluded Getachew Reda and his colleagues should take a lesson - it is a never again experience. No sane person would like to be in a place where the TPLF and its beneficiaries are. I think the dead Seyoum Mesfin or Abay Tsehaye are better than all other remnant TPLF gangs. Watching dead men walking - the price of minority Tigray Mafia gangs. It is sad, Ethiopia was ruled Tigray Mafia gangs and Abiy Ahmed exposed each one of them and busted the notorious one.


sarcasm wrote:
11 Jun 2021, 18:16
Please wait, video is loading...

Abere
Senior Member
Posts: 10891
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የመሀል ሀገር ምሁርራንና የትግራይ ምሁራን ልዩነት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ክስተት

Post by Abere » 27 Jun 2021, 19:32

I am just perplexed by Ermias Legesse's analogy? How many Amhara, Oromo, Gurage etc. were beneficiaries during the last 27 years? How many Oromo, Amhara, Gurage etc. were generals, CEO, Executives, had access to bank loan or got free scholarships, land , etc. The last 27 year was exclusively meant and created to benefit one ethnic group. It was the era of tyranny of minority. When the era of minority tyranny is over, it is not easy to settle their addiction. What we see now followed by TPLF remnants if an irrational anger for irrational purpose.

Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14412
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: የመሀል ሀገር ምሁርራንና የትግራይ ምሁራን ልዩነት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ክስተት

Post by Abe Abraham » 27 Jun 2021, 20:50

Ermias and Sarco are talking about two totally different things.

1 _Ermias is describing what Eritreans call " the ኣዮኹም ናይና/ ኣይዞኣቹ የኛ " tribalistic, hierarchic ጎይታይ-እምበይተይ /ጌታየ - .... Tigrayan culture based on unquetioned loyalty towards one's tribe . In other words Ermias has a serious point to make although he doesn't seem to realise that the Amhara are a people while Tigrayans are more like a tribe,always afraid of the outside world.

2 _Sarco is talking about የጥቅም መተሳሰር within a small well-connected group. That doesn't say anything about educated Tigrayans and their difference with their Amhara counterparts.



sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: የመሀል ሀገር ምሁርራንና የትግራይ ምሁራን ልዩነት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ክስተት

Post by sarcasm » 07 Nov 2021, 17:03

***ያለ ማድነቅ በፍፁም አይቻልም‼️ #ድሮና_ዘንድሮ አይደለም #ትናንትናና_ዛሬ ነው‼️ ይህንን #ልብህ ማድነቅ የማይችል ከሆነ #በጥላቻ_የነቀዘ_ልብ ነው ያለህ #እግዚሃር ይማርህ‼️
Please wait, video is loading...

Abere
Senior Member
Posts: 10891
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የመሀል ሀገር ምሁርራንና የትግራይ ምሁራን ልዩነት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ክስተት

Post by Abere » 07 Nov 2021, 17:40

የግብዞች ንፅፅር -- በመሃይማን እና በምሁራን መካከል ያለ ልዩነትን ማወዳደር ማለት ነው። ይህማለት ሰው በመግደል፤በመዝረፍ ወዘተ ሱስ የተጠመዱ የትግራይ ኅዳጣን ወንጀለኞችን፤ በውይይት እና ተጠየቅ የሚያምኑ ብዙሃኑ ፍትሃዊ ምሁራን ጋር ማወዳደር ነው።

Post Reply