የትግራይ ጦርነት ለመጀመር ከጥቅምት 20 በፊት 3 ኮማንዶ ሬጅመንት ከአዋሳ በአየር ጎንደር አሳረፈ:: ከጎንደር በመኪና ትክል ድንጋይ ወስዶ አስቀመጠ:: ምስራቅ እዝም ከሱማሌ ክልል እና ከሀረሪ ክልል አጓጉዞ ወልድያ ወስዶ አስቀመጠ:: እዛው ቆይቶ ጥቅምት 23 ትክል ድንጋይ የነበረ ጦር ከአማራ ልዩ ሀይል ሶረቃ ዳንሻ ተጠጋ :: ምስራቅ እዝ ከቆቦ እስከ ዓፋር ሸኸት ከበበ :: ከዛ ገብቶ አመራሮች የሚያፍን ኮማንዶ በሁለት ኳርጎ አውሮፕላን ከአዲስ አበባ ወደ መቀሌ አሉላ አባነጋ ኤርፖርት አሳረፈ እዛው እንደወረዱ ለራሳቸው በትግራይ ድህንነቶች ታፈኑ :: መታፈናቸው ሲያውቁ በዳንሻ የተጠጋው ኮማንዶ የመጀመርያዋ ጥይት በትግራይ ልዩ ሀይል አፈነዳ ይህንን ነው ሰሜን እዝ ተጠቃ የሚሉን ።
Source: Facebook
-
- Senior Member
- Posts: 12608
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
-
- Member
- Posts: 91
- Joined: 16 Jul 2019, 03:01
Re: Wikileak ! How did the Ethio-Tigray war start?
Thank you Thomas for the Thomasleak