ዛሬ ጥዋት የሳወት ሊቀ መንበር የሆነው ሃያሉ ጎድፋይ ለትጥቅ ትግል ወደ በረሃ መውረዱ ሰማው።
የኔ ትውልድም እንደ "ያ ትውልድ" ከሰለማዊ ትግል ወደ ትጥቅ ትግል እያዳላ ይገኛል።
በፎቶው የምንታየው ደስታ ገረመድህን፣ መሓሪ ይሃንስ፣ ሃያሉ ጎድፋይና እኔ ዓምዶም ገብረስላሴ ስንሆን በሃያሉ ልደት የተነሳነው ነበር።
ከነዚህ ወጣቶች መሃል ማንም የህወሓት ኣባል ኣይደለም። ታድያ የትጥቅ ትግሉ ዓላማ "ነፃ ሃገረ ትግራይን ለመመስረት ነው" ይባላል።
ከነዚህ 4 ጓደኛሞች በሰለማዊ ትግል ተስፋ ያልቆረጥኩ እኔ ብቻ ነኝ።
ከግዜ ወደ ግዜ የትጥቅ ትግሉ ታላቅ ህዝባዊ ተቀባይነት እያገኘ ያለው ትግል እየሆነ መጥተዋል።
ይሄ ትጥቅ ትግል በኢትዮጵያና በቀጣናው ብዙ ጉዳት ሳያደርስ ያለ ቅድመ ሁኔታ ሰለማዊ ውይይትና ድርድር መካሄድ ብቸኛው መፍትሄ ነው።
በሰላም ተመለስ ጓድ ሃያሉ።
*ድርድር ብቸኛው የችግሮቻችን መፍትሄ
*ተጋሩ ይመውኡ [facebook]
https://www.facebook.com/amdom.gebresla ... 4390254183
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08