"ገና ለደረሰብን ጥፋት ካሳ እንጠይቃለን"! ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ: የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ!!!!
Posted: 10 Jun 2021, 18:11
አገርና ህዝብ እንደ ድር ሲያብር የማይሻገረው ፈተና አይኖርም ። የወልቃይት ጠገዴ ህዝብ በአሸባሪው ትህነግ ለዘመናት ከፍተኛ በደል ደርሶበታል: አሁን ያ ታሪክ ሆኖ ማንነታችን ተከብሮ የነፃነት አየር እየተነፈስን እንገኛለን: ይህን ቀን ላሳየን እግዚአብሔር ምስጋና ይገባል::
ሲሉ ፦ በቃብትያ ሁመራ ወረዳ የባእከር ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ !
ሲሉ ፦ በቃብትያ ሁመራ ወረዳ የባእከር ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ !