Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

"ገና ለደረሰብን ጥፋት ካሳ እንጠይቃለን"! ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ: የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ!!!!

Post by Ejersa » 10 Jun 2021, 18:11

አገርና ህዝብ እንደ ድር ሲያብር የማይሻገረው ፈተና አይኖርም ። የወልቃይት ጠገዴ ህዝብ በአሸባሪው ትህነግ ለዘመናት ከፍተኛ በደል ደርሶበታል: አሁን ያ ታሪክ ሆኖ ማንነታችን ተከብሮ የነፃነት አየር እየተነፈስን እንገኛለን: ይህን ቀን ላሳየን እግዚአብሔር ምስጋና ይገባል::

ሲሉ ፦ በቃብትያ ሁመራ ወረዳ የባእከር ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ !