Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
EwnetYashenifal
Member
Posts: 1597
Joined: 30 Jul 2014, 12:46

በኔ አስተያየት፤ 86 የብሔር ማዕከላትን ከመክፈት ይልቅ፥ አንድ የኢትዮዽያ የብሔር ማዕከል ከፍቶ፥ ሁሉንም ብሔር በአንዱ ማዕከል ማሳተፍ ይቀላል፤ ወጪንና ግርግርንም በጣም ይቀንሳል።

Post by EwnetYashenifal » 10 Jun 2021, 01:12

በኔ አስተያየት፤ 86 የብሔር ማዕከላትን ከመክፈት ይልቅ፥ አንድ የኢትዮዽያ የብሔር ማዕከል ከፍቶ፥ ሁሉንም ብሔር በአንዱ ማዕከል ማሳተፍ ይቀላል፤ ወጪንና ግርግርንም በጣም ይቀንሳል።

Guest1
Member
Posts: 1926
Joined: 28 Dec 2006, 01:02

Re: በኔ አስተያየት፤ 86 የብሔር ማዕከላትን ከመክፈት ይልቅ፥ አንድ የኢትዮዽያ የብሔር ማዕከል ከፍቶ፥ ሁሉንም ብሔር በአንዱ ማዕከል ማሳተፍ ይቀላል፤ ወጪንና ግርግርንም በጣም ይቀንሳል።

Post by Guest1 » 10 Jun 2021, 01:29

በኔ አስተያየት፤ 86 የብሔር ማዕከላትን ከመክፈት ይልቅ፥ አንድ የኢትዮዽያ የብሔር ማዕከል ከፍቶ፥ ሁሉንም ብሔር በአንዱ ማዕከል ማሳተፍ ይቀላል፤ ወጪንና ግርግርንም በጣም ይቀንሳል።
መጀመሪያ የኢትዮጵያ ታሪክ ማእከል የለም እንዴ? ክክክክክክክክ ተቀለደ!!
ትክክለኛው ሁሉም የራሳቸው ማእክል ሁሉም!! በከተማቸው!!

ጎብኚዎችን አሳምረው መቀበል እንዲችሉ በከተማቸው ሰፊ ቦታ ይሰጣቸው!!

ለምን በከተማቸው???
የህዝቡን ባህልና ኑሮ ማሳየት የሚችሉበት በከተማቸው!!
ለከተማቸው ገቢ ለማስገኘት።
ስቱፒዲቲ ካልሆነ በስተቀር አዲስ አበባ በፍጹም መሆን የለበትም።
ጉራጌዎች ይቺን ብልጣብልጥነት ያጡታል?

ዋና ነጥብ
ኢኮኖሚክስ ከሆነ ገንዘብ አለበት ክክክክክክ
ገንዘብ ካለበት ፓለቲካ አለበት። ወይ ጉድ!!
ነጣጥሎ መፍትሄ ማቅረቅ አሳሳች ነው።

Post Reply