Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: "ወልቃይት ጠገዴ በትግራይ ክልል ሥር ይተዳደራል ማለት የሞተ ሰው ይመጣል ማለት ነው" ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ

Post by Hameddibewoyane » 09 Jun 2021, 09:52

ወልቃይት በድጋሜ የባርነትን ቀንበር የሚሸከም ጫንቃ የለውም!! ሐቁ ይሔ ነው!! ወልቃይት የትግራይ ሆነች ማለት ግመል በመርፌ ቀዳዳ እንደማሾለክ ነው ሽሬ የአማራ ነው ማለት እንደማይቻል ሁሉ ወልቃይትም የትግራይ ነው ማለት አይቻልም ግን በጋራ የሚጋሩት ድንበር አላቸው እሱም ተከዜ ወንዝ ነው፡፡
quote=Ejersa post_id=1191109 time=1623246314 user_id=52247]

[/quote]

Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: "ወልቃይት ጠገዴ በትግራይ ክልል ሥር ይተዳደራል ማለት የሞተ ሰው ይመጣል ማለት ነው" ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ

Post by Ejersa » 09 Jun 2021, 09:57

Please wait, video is loading...
Ejersa wrote:
09 Jun 2021, 09:45


Post Reply