ኢትዮጵያን እንደ ኤርትራ ለማድረግ የተነደፈው መርሐግብር ግቡ እንዲመታ፤ እያንዳንዱ እትዮጵያዊ የሚከተሉት "እውነቶች" ማታ ወደ እንቅልፍ ሲሄዱና ጧት በትራበ ሆድ መድገም ኣለባቸው።
1. ዓለም ሙሉ ይጠላናል ዓለም ሙሉ ተነስቶብናል
2. ዓለም 360 ዲግሪ በእኛ ዙሪያ ትሽከረከራለች
3. ከዓለም የበለጥን አንደኛ ነን
4. ማባሪያ የሌለው ውስልትና
5. ዓለም ሁሉ ስህተት ነው : እኛ ነን ልክ
6. እርዳታ ይቅርብን ራሳችን እንችላለን
7. ጥቁር ስለሆንን ጫና ተደረገብን (በውስጥ ጥቁር አይደለንም)
8. አሜሪካ ትቀናብናለች
9. ህዝብ ስንጨፈጭፍ በሉዓላዊነታችን ጣልቃ አትግቡብን
10. ዓለም ከእኛ ልትማር ይገባል
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08