-
- Senior Member+
- Posts: 30837
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Member
- Posts: 1926
- Joined: 28 Dec 2006, 01:02
Re: Africa Beyond Aid የማትለምን ኢትዮጵያ እንፍጠር ! የጋና ፕሬዚዳንት
ኢትዮ ስፋት 10ኛ የህዝብ ብዛት 2ተኛ 117 ሚልየን/ ጋና ስፋት 32ኛ የህዝብ ብዛት 30 ሚልየን። ከኢትዮጵያ ጋር ማነጻጸር እንዴት ይቻላል?
ምን አለ?
ፈረንጆችጋ ሄዶ ክክክክክክክ
የተለመደ African migrants፣ drowned blabla የአፍሪካ ህዝብ ብዛትና ደግሞ ድፍረቱ የአፍሪካ ጥሬ ሃብት የአፍሪካ አንድነት ሳይኖር! በመጨረሻም ለስፔይንና አውሮፓን ጋበዘ። ለአለቆቹ ያደረገው ንግግር ነው።
መፍትሄው
በራስ መተማመን/ የአገር ውስጥ ዲሞክራሲና የሰብኣዊ መብቶችን ማክበር/የአፍሪካ አንድነትና የራሳቸውን ገንዘብ መፍጠር
ምን አለ?
ፈረንጆችጋ ሄዶ ክክክክክክክ
የተለመደ African migrants፣ drowned blabla የአፍሪካ ህዝብ ብዛትና ደግሞ ድፍረቱ የአፍሪካ ጥሬ ሃብት የአፍሪካ አንድነት ሳይኖር! በመጨረሻም ለስፔይንና አውሮፓን ጋበዘ። ለአለቆቹ ያደረገው ንግግር ነው።
መፍትሄው
በራስ መተማመን/ የአገር ውስጥ ዲሞክራሲና የሰብኣዊ መብቶችን ማክበር/የአፍሪካ አንድነትና የራሳቸውን ገንዘብ መፍጠር
-
- Senior Member+
- Posts: 30837
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: Africa Beyond Aid የማትለምን ኢትዮጵያ እንፍጠር ! የጋና ፕሬዚዳንት
አያ ገስቶ ጋናኮ በአፍሪካ ቁጥር 1 ዴሞክራቲክ አገር ነች! ምን እንደ ምታወራም ግራ የገባህ ይመስላል?Guest1 wrote: ↑06 Jun 2021, 01:01ኢትዮ ስፋት 10ኛ የህዝብ ብዛት 2ተኛ 117 ሚልየን/ ጋና ስፋት 32ኛ የህዝብ ብዛት 30 ሚልየን። ከኢትዮጵያ ጋር ማነጻጸር እንዴት ይቻላል?
ምን አለ?
ፈረንጆችጋ ሄዶ ክክክክክክክ
የተለመደ African migrants፣ drowned blabla የአፍሪካ ህዝብ ብዛትና ደግሞ ድፍረቱ የአፍሪካ ጥሬ ሃብት የአፍሪካ አንድነት ሳይኖር! በመጨረሻም ለስፔይንና አውሮፓን ጋበዘ። ለአለቆቹ ያደረገው ንግግር ነው።
መፍትሄው
በራስ መተማመን/ የአገር ውስጥ ዲሞክራሲና የሰብኣዊ መብቶችን ማክበር/የአፍሪካ አንድነትና የራሳቸውን ገንዘብ መፍጠር
-
- Member
- Posts: 1926
- Joined: 28 Dec 2006, 01:02
Re: Africa Beyond Aid የማትለምን ኢትዮጵያ እንፍጠር ! የጋና ፕሬዚዳንት
ክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክክአያ ገስቶ ጋናኮ በአፍሪካ ቁጥር 1 ዴሞክራቲክ አገር ነች! ምን እንደ ምታወራም ግራ የገባህ ይመስላል?