Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Fiyameta
Senior Member
Posts: 12617
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: የኣምባሳደር ኣርኣያ ደስታ የቀብር ስነስርዓት በቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን አዲስ አበባ ተፈፀመ::

Post by Fiyameta » 05 Jun 2021, 18:27

Please wait, video is loading...
"... ጁንታው ወደ ጫካ ከመፈርጠጡ በፊት እስከ 13 ሺ የሚጠጉ ተጋሩ እስረኞችን ሰብስቦ መቀሌ ጎዳናዎች ላይ ለቀቃቸው። ከነኚህ ታራሚዎችም በብዛት የተደራጁ ሌቦች፣ ዘራፊዎች፣ ማጅራት መቺዎች፣ ነፍሰ ገዳዮች፣ የትግራይ ሴቶችን አስገድደው የሚደፍሩና በትግራይ ህጻናት ላይ ጾታዊ ጥቃትን የሚፈፅሙ ወንጀለኞች ይገኙባቸዋል።" ( አቶ ነብዩ ስሁል ሚካኤል) :x :x

"የትግራይ ህዝብ እናንተን እንዳንነካ፡ ሌቦቻችሁንና የውሸት ፋብሪካችሁን ያዙልን፡፡"



(By Professor Pushkin)


እነዚህ ሰዎች ምን ይሻላቸዋል? አታማክራቸው አትረዳቸው ነገር ጅራታሞች! ዝም አይባል ነገር ምላሳሞች! እኛ መልስ አንስጥ ነገር፡ ባህላችን ተግባር እንጂ ወሬ ስላልሆነ የጨነቀ ነገር ሆኖ ቀረ፡፡ ብዙ ጊዜ የአገራቸው ሰዎች እርስ በርስ ሲሰዳድቡ፡ በሰይጣን ሲመስሏቸው ይሰማል፡፡ ሆኖም ሰይጣን የልኬትና የማመዛዘን እጥረት የለበትም፡፡ ምናልባትም ቻይናዎች እንደሚሉት፡

''ክፋት የድንቁርና ውጤት ነው፡፡''

የሚለው አባባል የበለጠ ሊገልጻቸው ይችላል፡፡ እንደዛም ሆኖ የእለት ጉርስ የማያገኝ፡ በመንፈስም በስጋም የተጎዳን ምስኪን ድሃ ጋር አንድ ሙቀጫ አስገብቶ መውቀጥም ተገቢ አደለም፡፡እነዛ ማሳቸው በአንበጣ ሲወረር አንዲት ላስቲክ ላይ አመድ እየናጡ አርተራይተስ በበላው ጉልበት አንበጣውን ሊያባርሩ ሲሞክሩ ከሚታይ አሰቃቂ ትእይንት፡ እንደሰው ጠጋ ብለህ ብታጎርሳቸው ትመርጣለህ፡፡ እንደ ጎረቤት፡ አንበጣው ወደመንደርህ ሳይደርስ በፊት ብታጠፋላቸው የጋራ ጥቅም ነው፡፡ የኛ ጸረ አንበጣ አይሮፕላኖች እኮ የዘፈን ክሊፕ ሲሰራባቸው ነው የከረመው፡፡

በተሸበሸበ ቆዳ የተሸፈነ አጥንት በግንባራቸው መሬቱን እየቆፈሩ፡ እርግማኑን እንዲያነሳላቸው ምህላ የሚያደርጉት የትግራይ እናቶች ግና የሰማቸው መለኮት አልነበረም፡፡ ጭራሽ በደም የተነከረ መከራ ይዞባቸው መጣ፡፡ ድሃ ልጆቻቸውን እየቀረጠፈ የሚበላ እብሪተኛ ደንቆሮ የሰው አንበጣ በቁማቸው ግጦ ጨረሳቸው፡፡ ታዲያ ይህንን ግፍ፡ ግፈኛውን ለየቶ ገፈት ቀማሹን የሚያክም መላ እንዲፈጠር ሲገባው፡ ባለው መከራ ላይ የእፉኝት ምላሳቸውን እየዘረጉ ህዝባቸውን የሚያሰድቡ የጃንዳ ትራፊዎች ጥቂት አደሉም፡፡ ድሮስ ከድንቁርና ምን እርባና ሊወጣ? በቁማቸው ተገንድሰው ጉድጓድ የሰፈሩ ውዳቂዎች ተነስተው ሰው ይሆናሉ ማለት ዘበት ነው፡፡ የኢትዮጵያ መከላከያ ቲቪ እንዳሳየው በምርኩዝና በቃሬዛ እየተደገፉ የወጡት ሰዎቻቸው እህል ሲቀርብላቸው፡ እንጀራውን ስትጎትት የታየችው የስብሃት ሚስት ናት፡፡ ዛሬ ቀን ጥሏት የነዛ እናቶች ረሃብ ሰቆቃ እነደጥላ ተከትሏት ሄዶ፡ በረሃብ የተላወሰ አንጀቷን ለማስታገስ በካሜራ ፊት ስትስገበገብ ታየች፡፡

ዛሬ ትግራይ ሰው ካላት፡ ያለአቅማቸው፡ ከጎረቤት አገር መላከፍ ሳይሆን ያለባቸው አፋቸውን ዘግተው በውሽት ብዛት ፈንድታ የወደቀች ክልላቸውን ነው ማቅናት ያለባቸው፡፡ ዛሬ በጥሞና በራቸውን ዘግተው መመካከር ነው ያለባቸው እንጂ በዚህ ዘመን አሳፋሪ ስራ ሰርቶ ቀሚስ ለብሶ ለተደበቀ ዱርዬ አደባባይ ወጥቶ መለፍለፍ አደለም፡፡ አቅማቸውን ሳያውቁ የለፈለፉት ጌቶቻቸው ያለቀባሪ በየሸለቆው በስብሰዋል፡፡ ያ ክፉ አንደበት ዳግም ላያወራ ተዘግቷል፡፡ በትምክህት የተወጠረው ገላቸው እንዳይሆን ሆኖ እንደ ጌሾ በየፌስቡኩ ተሰጥቶ መሳለቂያ ሆኗል፡፡ & yet, የዘሬን ከተውኩ ይዘርዝረኝ እንዲሉ፡ የወደቀ የጌቶቻቸውን ሬሳ ይዘው የሚመጻደቁና የትግራይን ህዝብ እልቂት ከቁብ ያልቆጠሩ ካድሬዎች አጀብ አስብለውናል፡፡ ድንቁርናም ለካ

''The sky is the limit.'' ብላ ትመናቀራለች፡፡ በቃ! ለሁሉም እኮ ልክ አለው፡፡

እርግጥ ነው ትግራይ ውስጥ መጠኑ ያለፈ ንዴት፤ ከባድ ኃዘን፡ ከኃዘንም በላይ መሬት ተከፍታ ብትውጣቸው የሚያስመኝ ከባድ እፍረት አለ፡፡

''ብድሕሪ መረጻ ሓዲአላ ብዛላምበሳ ፡''

ተብሎ ሲዘፈን ባህሩን የመረከቢያ ጊዜ ደርሶላቸው ያልተደሰተ፤ እዚህ ታሪካዊ ትእይንት ላይ አሻራውን ለማስፈር ያልጓጓ፤ ያልታጠቀ፤ የኢሳያስን እጅ እንቆርጣለን ብሎ ያላስጨፈረ ፤ እንቀብራለን ብሎ ያልፎከረና ያላውካካ አልነበረም፡፡ ጥጋብ ልኩን አልፎ ""የኤርትራ ሰራዊት ና ግባ፡፡" ''የኤርትራ ሕዝብ ና አብረኸን ኑር! ይህን ብቻውን የቀረ ደካማ መንግስት አፍንጫውን ሰብረን እናድማው፡፡'' እያሉ ለአመታት ሲያቅራሩ፡ እውነትም አንዳች የተማመኑበት ነገር አለ ያስብላል፡፡ የኛ ሰዎች ግና አልዘፈኑም፤ አላቅራሩም፤ አልፎከሩም፡፡ ስራቸውን ሲጨረሱ፡

''አይተቋምቱ አብዛ መሬተይ
መሬት ምስ ባሕራ ናተይ ኢያ ናተይ"


ብለው ለዘፈናቸው በጉራ ሳይሆን በምክር አጸፋ መለሱ፡፡ ዘፈናቸው ግን ባዶ አልነበረም፡፡ብምእራብ እንድትወጣ ያዛዟትን ጸሃይ በምስራቅ እንድትወጣ ፈቅደውላት ነው፡፡
እንደዛም ሆኖ፡ እኒያ ጠላ ሸጠው፤ቆሎ ሸጠውና በድህነት ማቀው ያሰደጓቸው፡ የድሃ ልጆቻቸውን ደሞዝ እንከፍላችኋለን እያሉ ያስታጠቋቸው፡ በልተው ያልጠገቡ ህጻናት በማያውቁት ጦርነት በየሜዳው አልቀው የአሞራ ሲሳይ ሆነዋል፡፡ በሺዎች የሚቆጠሩ አገር ተረካቢ ትውልድ ከርሳቸው ሞልቶ የማይጠግብ ሞት ለቀረባቸው አዛውንት ሲባል በየበረሃው ተደፍተው ቀርተዋል፡፡ይህ ሁሉ የብዙዎቹ የትግራይ ህዝብ ኃዘን ነው፡፡ በከንቱ ደማቸው ለፈሰሰ ህጻናት፡ የግፍ አምላክ ነፍሳቸውን ይቀበል፡፡ እነዚያ በመከራ ያሉት እናቶችም፡ ሩህሩኋ ማርያም እንባቸውን ታብስ፡፡ ጊዜያዊው መንግስት ጠንክሮ ከመከራቸው ያወጣቸው ዘንድ መልካም ምኞት አለን፡፡ ከአሁን በኋላ፡ እንደቀደመው ስርአት ስንሳደብና ስንወጣጠር እንኖራለን የምትሉ ከሆነ፡ ስራችሁ ያውጣችሁ፡፡

ከዚህ በተረፈ ግና እኛ ሰዎች ነን፡፡ የተትረፈረፈ አክናፋት ኖሮን፤ ሊገድለን ሊያጠፋንና አገራችንን ሊወር በግላጭ የሚመኝ ደንቆሮ ዱርዬን ''እጃችንን አጣምረን አንጠብቀውም፡፡'' አገራችንና ህዝባችንን የመጠበቅ ሃላፊነት አለብን፡፡ ጦርነት መጥፎ ነው፡፡ እርጥብ ከደረቅ ያነዳል፡፡ እየለየህ መግደልም አይቻልም፡፡ እንደውም የኤሪትሪያን ዲፌንስ ፎርስ ጥበቡ የታየበት በአጭር ውጊያ በትንሽ ኪሳራ የተጠናቀቀ ነበር፡፡



በደናቁርት የፈሪ በትር በተተኮሰባቸው ሚሳይል ልክ ቢያወራርዱ ኖሮ፡ ለወሬ ነጋሪ የሚተርፍ ሰው ሆነ፡ ለማስታወሻ የሚቀር ከተማ አይኖርም ነበር፡፡ ትእግስትና ማስተዋል የታከለበት፡ ጃንዳን መርጦ የመምታት ኦፐሬሽን ግን በተሳካ ሁኔታ ተፈጽሟል፡፡ ይህም ከታላላቅ ኃያላን አገር ጀምሮ እስከ ተራ ሰው ድረስ ላሳዩት ሃላፊነትና እርጋታ የተላበሰ ዝምታ የዋጠው "ኢትነግር ገድላቸው'' በደማቅ ወርቅ ጽፈዋል፡፡ ከአፋዓበት ያላነሰ አድናቆት በየሜዳው ተዘርግፏል፡፡ ኃያላንን እንደሓይላቸው ግዜ ጠብቆ ማርገፍ፤ ድኩማንንም ኮቴ አጥፍቶ ማርገፍ!!! የጦርነት ውሎው አንድ አይነት ነበር ለማለት ሳይሆን ለየሁኔታው የሚመጥን ጥበባቸውን እንደገና ያሳዩበት! ለማለት ነው፡፡

ታዲያ! ሁሉ በእጃቸው ሁሉ በደጃቸው የነበረ በዲሲፕሊኑ የሚታወቅ ''ኤሪትሪያን ዲፌንስ ፎርስ'' እናንተ እንደምትሉት ድስታችሁን ወይ በራችሁን አደለም የሚሰርቀው፤ ቢፈልግ ኖሮ፡ ከድስታችሁና ቁሻሻ ህሊናችሁ ጋር ነበር የሚደፈጥጣችሁ፡፡እናም ዛሬ ወጥታችሁ አትለፈልፉም ነበር፡፡ አደለም የተገለገላችሁበትን ርካሽ እቃ ለመዝረፍ፡ሙሉ ትግራይን ለመደምሰስ በቂ ምክኒያት ነበረው፡፡

ሚሳይሉን ስትወረውሩ እኮ አስመራን እስከ ህዝቧ ለማጥፋት ነበር፡፡ ምጸዋ፤ ደቀምሓረ፤ ሰንዓፌና መሰል ከተሞችን ለጊዜው የማይጠቀስ ቁጥር ያለው ሚሳይል በወረወራችሁት ልክ በጸረ መቃወሚያ ባይመታ ኖሮ፡ የሚተርፍ ከተማና ህዝብ አይኖረንም ነበር፡፡ ንቁ ሰራዊት ብልህ መንግስት ባይኖረን፤ ዛሬ አመድ ለብሰን የምናለቅሰው እኛ ነበርን፡፡ ስለዚህ ሙሉ አለም የሚመሰክርባችሁን ወንጀል፤ ብዙ አገራት ያወገዛችሁን ፡ ዉጉዝ ከመ አርዮስ ተግባራችሁ አጸፋ ቢመለስም እኮ ምንም አባታችሁ አታመጡም ነበር፡፡
እንደባልቴት ስለቤት እቃ ታወራላችሁ እንዴ?


ደህና አድርገን ከተማችሁን፤ቅርሳችሁን ፋብሪካችሁን፤ እየመራረጥን ብንወቅጥም ኖሮ እኮ ጠያቂ የለንም፡፡ ዋናው ፍላጎታችን፡ የምስራቅ አፍሪካን ካንሰር ለይቶ መቁረጥ ስለነበር የተሳካ ቀዶ ጥገና አድርገን ወጥተናል፡፡ካስፈለገ፡ እንደ ስዩም ግንባር ምላሳችሁን ብቻ ለይተን መምታትም አያቅትም!

አሁን ሞትን ደከምን ላለማለትና ነገር ለማስቀየስ፡ ይሰርቃሉ፤ ሰው ይገላሉ፤ ሴት ይደፍራሉ ብትሉ ሂሳቡ አይስማማም፡፡ አደለም እቃችሁ ነፍሳችሁ ዋስትና የላትም፡፡ ቀደም ብዬ ሰይጣን ማስላት እንድማይቸግረው ሰይጣን እንዳይደላችሁ የገለጽኩት አዝኜላችሁ አደለም! ማስላት የሚያቅታችሁ ደንቆሮ ስለሆናችሁ ብቻ ነው፡፡ እንጂማ ሴት አደለም ወንድ ጋር ከተደፋፈራችሁ እኮ ቆያችሁ፡፡ ማነው እንዴ " Rainbow for Children." የሚባል የሰዶሞች ግብረሰናይ አስገብቶ፡ የትግራይን ወጣት የበከለው? ማነው እንዴ አዲስ አበባ 24 አካባቢ በወንድኛ አዳሪነት የሚተዳደረው? የትግራይ ወንዶች አደሉም? ምነው የትግራይ ባለስልጣን 50 ሴቶች ደፍሮ ሲያበቃ፤ ሌላ ቦታ ተቀይሮ የተሾመውስ? የአራት አመት ህጻኗን የደፈረውን የትግራይ ፖሊስ ማን ይረሳዋል? የ10አመቷን ጨቅላ ደፍሮ ግንባሯን አፍርሶ የተሰወረው ለጋ ወጣትስ? ሚስቱ ስትወጣ ልጁን አስወልዶ በሰላም የሚኖረው አባት ከፓሪስ ነው እንዴ የመጣው? 2 ሴት ልጆቹን በኤድስ በክሎ የጠፋው አባት ታሪክ መጽሃፍ ተጽፎ የለም?



ደሞ፡ እንደ እንሰሳ ተሳራችሁ ተደፋፍራችሁ ላለቃችሁ ኋላቀር ማህበረሰብ ማነው እናንተን በእንጨት እንኳ የሚነካ? ደሞስ ለጭካኔና ለሌብነት ቢወራ አያልቅ እንደሆን እንጂ፤ ህጻን ልጅ አግብቶ እግሯን በፋስ የቆረጠው ዲያቆን፤ 2 ህጻናት ማሳዬ ገቡ ብሎ፤ በድንጋይ ቀጥቅጦ በረሃ የጣላቸው ወጣት፡ ለመሆኑ ዝርዝሩስ ማለቂያ አለው እንዴ? ወንጀልና ወንጀለኛ ከናንተ በላይ ላሳር ሆኖ፡ እድሜ፤ጾታ፤ ቄስ የማይለይ አሰቃቂ ድርጊት የሚፈጸመው የት ሆነና?

ደሞስ ሌብነት እንደኬክ መብላት የሚቀልበት አገር፡ ከጦርነቱስ በፊት ቢሆን "ሃንግ" በሚባል ዘዴ ሰውን እያነቁ ገድለው የሚሰርቁ ወጣቶች ከተማውን አሸብረውት አልነበረም? እናንተና ሌብነት እጅና ጓንት አደላችሁም? ሙሉ ኢትዮጵያ በሌብነታችሁ መሮት በአንድ ድምጽ

''ወያኔ ሌባ" እያለ የጮከው ጩኸት ገና ከጆሯችን አልጠፋም፡፡

የኢትዮጵያ መንግስት የሰረቃችሁትን ለመሰብሰብ እዚህና እዚያ የሚባክነው፡ ከሊቅ እስከ ደቂቅ ሌብነት የተወሃዳችሁ ሌባ የሌባ ልጅ ስለሆናችሁ እኮ ነው፡፡ ሰርቃችሁ ስታበቁ፡ አፋችሁን ካላረማችሁ፡ ንጹህ ከተነካ ምንም ማድረግ አይቻልም፡፡

"የትግራይ ህዝብ እናንተን እንዳንነካ፡ ሌቦቻችሁንና የውሽት ፋብሪካችሁን ያዙልን፡፡"





Justice Seeker
Member
Posts: 3530
Joined: 09 Jul 2017, 23:35

Re: የኣምባሳደር ኣርኣያ ደስታ የቀብር ስነስርዓት በቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን አዲስ አበባ ተፈፀመ::

Post by Justice Seeker » 05 Jun 2021, 19:38

ጉዳይ ቀብሪ ኣምባሳደር ኣርኣያ ደስታ ኣብ ሞንጎ ውልቀ መላኺ ኢሰያስን ህግደፍን ፍሕፈሐ ፈጢሩ!






Justice Seeker
Member
Posts: 3530
Joined: 09 Jul 2017, 23:35

Re: የኣምባሳደር ኣርኣያ ደስታ የቀብር ስነስርዓት በቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን አዲስ አበባ ተፈፀመ::

Post by Justice Seeker » 05 Jun 2021, 20:51

ንኢሰይስ እንዳ ኣገልገለ ሞት ክናና ሞይቱ :mrgreen: :mrgreen: :mrgreen:

Please wait, video is loading...

Aba
Member
Posts: 4018
Joined: 15 Apr 2011, 17:52

Re: የኣምባሳደር ኣርኣያ ደስታ የቀብር ስነስርዓት በቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን አዲስ አበባ ተፈፀመ::

Post by Aba » 05 Jun 2021, 21:19

almaze wrote:
05 Jun 2021, 18:11
ነብስ ይማር::







Did the criminal fascist deny him proper burial in Eritrea just like he did to the fascist Naizghi Kiflu?

almaze
Member+
Posts: 5303
Joined: 15 Dec 2013, 03:38

Re: የኣምባሳደር ኣርኣያ ደስታ የቀብር ስነስርዓት በቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን አዲስ አበባ ተፈፀመ::

Post by almaze » 05 Jun 2021, 21:43

ZeEmso Eri Tv ማልቀስ ይቻላል ብሎዋል እናልቅስለት :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:



Justice Seeker
Member
Posts: 3530
Joined: 09 Jul 2017, 23:35

Re: የኣምባሳደር ኣርኣያ ደስታ የቀብር ስነስርዓት በቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን አዲስ አበባ ተፈፀመ::

Post by Justice Seeker » 06 Jun 2021, 00:19

የማነ ማንኪን ቻርሊን ነቲ ሰብኣይ ዳርጋ ኣብ እግሩ ወዲቖም ስለዝለመንዎ ይኹነልኩም ኣምጽእዎ ኣነ ግን ኣብቲ ቀብሪ ኣይውዕልን እየ ኢሉ ከም ዝመለሰሎም ካብ ቤት ጽሕፈት ፕረሲደንት ዝመጸና ወረ ይምስክር።

Post Reply