Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4204
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

"ደብረጽዮን ኣልተገደለም!!" ይህ ኣጋመ አዲስ አበባ ሆኖ እንዴት እንዲህ ይናገራል?

Post by Abaymado » 05 Jun 2021, 11:50

እንዴት የሚያስጠሉ ጉዶች ናቸው?

Last edited by Abaymado on 05 Jun 2021, 12:39, edited 1 time in total.

Abere
Senior Member
Posts: 11032
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "ደብረጽዮን ኣልተገደለም!!" ይህ ኣጋመ አዲስ አበባ ሆኖ እንዴት እንዲህ ይናገራል?

Post by Abere » 05 Jun 2021, 12:29

ዴብረፅዮን ሞተ ውይም አልሞተ ምን ለውጥ ያመጣል። ጥርሱን የጨረሰ አሮጌ የፍየል እረኛ ወያኔ የሞተው እኮ ከመቀሌ ተባርሮ በገጣባ አህያ ተጭኖ ሲባረር ነው። ተወደደም ተጣላ የትግሬ ወያኔ ወንድነት ሙቷል - የተተኮሰው ሮኬት ሁሉ የባቄላ ፈስ ሁኖ ቀረ። ይኸ የቋቋ ወያኔ አዲስ አበበባ ሁኖ ጥንት እየናፈቀ አፉን ዩቲዩብ ላይ ይከፍታል። ብልህ ከሆነ የትግራይ ህዝብ ስቃይ እንዳይበዛበት ከወያኔ እንድርቅ መምከር ነበር። የቀረው ውሼት ስዩም መስፍን አልሞተም ማለት ብቻ ነው።

Post Reply