Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ሰበር፣ በሽረ እንዳባጉና በምትባለው ኣነስተኛ ከተማ የፀጥታ ሃላፊውና 3 የፀጥታ ኣባላት በኣጠቃላይ 4 (ኣራት) በኣሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ተገድለዋል!!!!

Post by Ejersa » 04 Jun 2021, 15:16

ዛሬ በሽረ ኣካባቢ በምትገኘው እንዳባጉና በምትባለው ኣነስተኛ ከተማ ኣሸባሪው የህወሓት ታጣቂዎች ኣሁንም ህዝባችን እንዳይረጋጋ በገዛ ህዝባቸው ጭካናቸው ኣጠናክረው ቀጥለውበታል። እንሆ የከተማዋ ምክትል ኣስተዳደሪና የፀጥታ ሃላፊው ኣቶ ተድሮስን ጨምሮ 3 የፀጥታ ኣባላት በኣጠቃላይ 4 (ኣራት) ህዝባቸው ለማረጋጋትና ለማገዝ ሲሰሩ የነበሩት ወገኖቻችን በኣሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ተገድሏል።ተጋሩ በተጋሩ በገዛ ቤታቸው መገደል ኣጠናክረው እየሄዱበት ይገኛል።

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: ሰበር፣ በሽረ እንዳባጉና በምትባለው ኣነስተኛ ከተማ የፀጥታ ሃላፊውና 3 የፀጥታ ኣባላት በኣጠቃላይ 4 (ኣራት) በኣሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ተገድለዋል!!!!

Post by Hameddibewoyane » 04 Jun 2021, 16:02

:shock: :shock: :shock: :shock:
Ejersa wrote:
04 Jun 2021, 15:16
ዛሬ በሽረ ኣካባቢ በምትገኘው እንዳባጉና በምትባለው ኣነስተኛ ከተማ ኣሸባሪው የህወሓት ታጣቂዎች ኣሁንም ህዝባችን እንዳይረጋጋ በገዛ ህዝባቸው ጭካናቸው ኣጠናክረው ቀጥለውበታል። እንሆ የከተማዋ ምክትል ኣስተዳደሪና የፀጥታ ሃላፊው ኣቶ ተድሮስን ጨምሮ 3 የፀጥታ ኣባላት በኣጠቃላይ 4 (ኣራት) ህዝባቸው ለማረጋጋትና ለማገዝ ሲሰሩ የነበሩት ወገኖቻችን በኣሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ተገድሏል።ተጋሩ በተጋሩ በገዛ ቤታቸው መገደል ኣጠናክረው እየሄዱበት ይገኛል።

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: ሰበር፣ በሽረ እንዳባጉና በምትባለው ኣነስተኛ ከተማ የፀጥታ ሃላፊውና 3 የፀጥታ ኣባላት በኣጠቃላይ 4 (ኣራት) በኣሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ተገድለዋል!!!!

Post by Weyane.is.dead » 04 Jun 2021, 18:23

Shi.ntam weyanes are only good at killing civilians. Their deaths won't be in vain. They will be the unsung heroes of Tigray that died defying terrorist tplf.
Ejersa wrote:
04 Jun 2021, 15:16
ዛሬ በሽረ ኣካባቢ በምትገኘው እንዳባጉና በምትባለው ኣነስተኛ ከተማ ኣሸባሪው የህወሓት ታጣቂዎች ኣሁንም ህዝባችን እንዳይረጋጋ በገዛ ህዝባቸው ጭካናቸው ኣጠናክረው ቀጥለውበታል። እንሆ የከተማዋ ምክትል ኣስተዳደሪና የፀጥታ ሃላፊው ኣቶ ተድሮስን ጨምሮ 3 የፀጥታ ኣባላት በኣጠቃላይ 4 (ኣራት) ህዝባቸው ለማረጋጋትና ለማገዝ ሲሰሩ የነበሩት ወገኖቻችን በኣሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ተገድሏል።ተጋሩ በተጋሩ በገዛ ቤታቸው መገደል ኣጠናክረው እየሄዱበት ይገኛል።

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: ሰበር፣ በሽረ እንዳባጉና በምትባለው ኣነስተኛ ከተማ የፀጥታ ሃላፊውና 3 የፀጥታ ኣባላት በኣጠቃላይ 4 (ኣራት) በኣሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ተገድለዋል!!!!

Post by Weyane.is.dead » 04 Jun 2021, 20:28

Weyane.is.dead wrote:
04 Jun 2021, 18:23
Shi.ntam weyanes are only good at killing civilians. Their deaths won't be in vain. They will be the unsung heroes of Tigray that died defying terrorist tplf.
Ejersa wrote:
04 Jun 2021, 15:16
ዛሬ በሽረ ኣካባቢ በምትገኘው እንዳባጉና በምትባለው ኣነስተኛ ከተማ ኣሸባሪው የህወሓት ታጣቂዎች ኣሁንም ህዝባችን እንዳይረጋጋ በገዛ ህዝባቸው ጭካናቸው ኣጠናክረው ቀጥለውበታል። እንሆ የከተማዋ ምክትል ኣስተዳደሪና የፀጥታ ሃላፊው ኣቶ ተድሮስን ጨምሮ 3 የፀጥታ ኣባላት በኣጠቃላይ 4 (ኣራት) ህዝባቸው ለማረጋጋትና ለማገዝ ሲሰሩ የነበሩት ወገኖቻችን በኣሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ተገድሏል።ተጋሩ በተጋሩ በገዛ ቤታቸው መገደል ኣጠናክረው እየሄዱበት ይገኛል።

Post Reply