-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
የኦሮማራ የፖለቲካው ክንፍ ትግራይን ከኢትዮጵያ ፖለቲካ አባርሯታል። የኦሮማራው የኦርቶዶክስ ክንፍ፤ ትግራይን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ሊያባርሯት ነው?
Starting from 6:00
Last edited by sarcasm on 24 May 2021, 15:49, edited 1 time in total.
-
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Re: የኦሮማራ የፖለቲካው ክንፍ ትግራይን ከኢትዮጵያ ፖለቲካ አባርሯታል። የኦሮማራው የኦርቶዶክስ ክንፍ፤ ትግራይን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ሊያባርራት ነው?
ወዳጀ፤ ይህ የሆነበትን ምክንያቱን ታውቃለህ?
በእስፓንኛ አሮ ማለት ወርቅ ማለት ሲሆን ማራ ደግሞ አር የሚያራ ከሚለው የመጣ ይመስላል፡፡
ስለዚህ ወርቅ ላይ አር ከተቀባ ውጤት መጥፎ ሸታ ይሆናል ማለት ነው፡፡ ሸታ አልመች ብሎ መለያዬት በመምጣቱ ምን ይገርማል?
በእስፓንኛ አሮ ማለት ወርቅ ማለት ሲሆን ማራ ደግሞ አር የሚያራ ከሚለው የመጣ ይመስላል፡፡
ስለዚህ ወርቅ ላይ አር ከተቀባ ውጤት መጥፎ ሸታ ይሆናል ማለት ነው፡፡ ሸታ አልመች ብሎ መለያዬት በመምጣቱ ምን ይገርማል?
-
- Member
- Posts: 2627
- Joined: 24 Jul 2018, 09:32
Re: የኦሮማራ የፖለቲካው ክንፍ ትግራይን ከኢትዮጵያ ፖለቲካ አባርሯታል። የኦሮማራው የኦርቶዶክስ ክንፍ፤ ትግራይን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ሊያባርራት ነው?
ኣየ ኣንተ ዋናቢ አበበ ብለህ በኣማራ ስም የምትጠራው ኣር ኣር መሽትት ተውዳልሀ ማለት ነዋ። ኣይ ጋላ እያደር ይገማል የሚባለው ለዚህ አኮነው። ከነዛ ቱሃን ኣጋሜዎች ስን ፋታ አናተለይ ይጣልን። የባሰ ኣለ ኣገርክን ኣትልቀቅ የላል ያገሬ ሰው።
ለነገሩ ታሪኩ አንዲህ ነው። መኪና ታርጋ ላይ ከኣዺስ ኣበባ ከሆንክ ታርጋው ላይ ውይም ሰሌዳው ላይ አ አ የሚል የደረጋል ከኣማራ ከሆንክ ኣማራ የሚል ይደረጋል ከጋላ ከሆንክ ደግሞ ኦሮ የላል ለምን ኦሮሚያ ኣልተባለም ስላቸው ኦሮ ማለት ኣልዋይስ ሮንግ ( always wrong) ስለሆኑ ነው ኣሉኝ አኔም ስምን መልኣክ ያወጣዋል ኣልኩና ተገርሜ ኣለፈኩት።
ኣቤ ከብቱ ደግሞ ጦጢት ስያደርጉ ኣይታ አራስዋን ገዝግዛ ገደለች ኣይነት ኣደረገ።
ለነገሩ ታሪኩ አንዲህ ነው። መኪና ታርጋ ላይ ከኣዺስ ኣበባ ከሆንክ ታርጋው ላይ ውይም ሰሌዳው ላይ አ አ የሚል የደረጋል ከኣማራ ከሆንክ ኣማራ የሚል ይደረጋል ከጋላ ከሆንክ ደግሞ ኦሮ የላል ለምን ኦሮሚያ ኣልተባለም ስላቸው ኦሮ ማለት ኣልዋይስ ሮንግ ( always wrong) ስለሆኑ ነው ኣሉኝ አኔም ስምን መልኣክ ያወጣዋል ኣልኩና ተገርሜ ኣለፈኩት።
ኣቤ ከብቱ ደግሞ ጦጢት ስያደርጉ ኣይታ አራስዋን ገዝግዛ ገደለች ኣይነት ኣደረገ።
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Re: የኦሮማራ የፖለቲካው ክንፍ ትግራይን ከኢትዮጵያ ፖለቲካ አባርሯታል። የኦሮማራው የኦርቶዶክስ ክንፍ፤ ትግራይን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ሊያባርሯት ነው?
ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ነገ ይጀምራል
DEWOL ደወል ግንቦት 16 ቀን 2013 ዓ/
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርሰቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ነገ ግንቦት 17 ቀን 2013 ዓ/ም ከቀኑ በ10:00 ሰዓት በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም በሚያካሂድ የጸሎት ሥነሥርዓት ይጀምራል።
ነገ በሚያካሂደው ጉባኤ ቋሚ ሲኖዶሱ በምልአተ ጉባኤው መታየት ይገባቸዋል በማለት ያዘጋጃቸው አጀንዳዎች ምልአተ ጉባኤው በሚሰይማቸው ብጹአን አባቶች እንዲታዩ ካደረገ በኋላ መካተት ያለባቸው አጀንዳዎች ለይቶ ለቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ በማቅረብ የሚያጸድቅ ይሆናል።
በጉባኤው የጸደቁት አጀንዳዎች መሰረት በማድረግና በቅደም ተከተል በመወያት ውሳኔ እንደሚያስተላልፍ ይጠበቃል።
ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የጉባኤውን መከፈት በማስመልከት የመክፈቻ መልዕክት ያስተላልፋሉ።
https://www.facebook.com/permalink.php? ... 4168262225
DEWOL ደወል ግንቦት 16 ቀን 2013 ዓ/
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርሰቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ነገ ግንቦት 17 ቀን 2013 ዓ/ም ከቀኑ በ10:00 ሰዓት በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም በሚያካሂድ የጸሎት ሥነሥርዓት ይጀምራል።
ነገ በሚያካሂደው ጉባኤ ቋሚ ሲኖዶሱ በምልአተ ጉባኤው መታየት ይገባቸዋል በማለት ያዘጋጃቸው አጀንዳዎች ምልአተ ጉባኤው በሚሰይማቸው ብጹአን አባቶች እንዲታዩ ካደረገ በኋላ መካተት ያለባቸው አጀንዳዎች ለይቶ ለቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ በማቅረብ የሚያጸድቅ ይሆናል።
በጉባኤው የጸደቁት አጀንዳዎች መሰረት በማድረግና በቅደም ተከተል በመወያት ውሳኔ እንደሚያስተላልፍ ይጠበቃል።
ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የጉባኤውን መከፈት በማስመልከት የመክፈቻ መልዕክት ያስተላልፋሉ።
https://www.facebook.com/permalink.php? ... 4168262225
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Re: የኦሮማራ የፖለቲካው ክንፍ ትግራይን ከኢትዮጵያ ፖለቲካ አባርሯታል። የኦሮማራው የኦርቶዶክስ ክንፍ፤ ትግራይን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ሊያባርሯት ነው?
ወጣት ክርስቲያኖች ለቅዱስ ፓትርያርኩ ያላቸውን አጋርነት ገልጸዋል ።
ዛሬ ግንቦት 17/9/2013 ዓመተ ምህረት በቅዱስ ፓትርያርኩ እና በሊቃነ ጳጳሳት ጸሎት በሚከፈተው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ በቅድስተ ማርያም ቤተ ክርስቲያን የተዋህዶ አርበኞች ትንታጎቹ ባለ ንስር ዓይኖቹ ወጣት ክርስቲያኖች ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ያላቸውን ወገንተኝነት እንዲሁም ለቅዱስ ፓትርያርጉ ያላቸውን አጋርነት ገልጸዋል ።
መላው ኦርቶዶክሳዊያን ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችንን አሳልፈው የሚሰጡ እንደ ሃማ ያሉ ክፉዎች የበዙበት ጊዜ ላይ ነን ። በተለይ ከውስጥ ሆነው የቅድስት ቤተ ክርስቲያናችንን አሃቲነት ለመቦጥቦጥ ጥፍራቸውን አሹለው ጥርሳቸውን ሰብቀው አሰፍስፈው የሚጠብቁ ሰነፎችን አጥብቀን ልንቃወም ይገባል ።
https://www.facebook.com/permalink.php? ... 4168262225
ዛሬ ግንቦት 17/9/2013 ዓመተ ምህረት በቅዱስ ፓትርያርኩ እና በሊቃነ ጳጳሳት ጸሎት በሚከፈተው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ በቅድስተ ማርያም ቤተ ክርስቲያን የተዋህዶ አርበኞች ትንታጎቹ ባለ ንስር ዓይኖቹ ወጣት ክርስቲያኖች ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ያላቸውን ወገንተኝነት እንዲሁም ለቅዱስ ፓትርያርጉ ያላቸውን አጋርነት ገልጸዋል ።
መላው ኦርቶዶክሳዊያን ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችንን አሳልፈው የሚሰጡ እንደ ሃማ ያሉ ክፉዎች የበዙበት ጊዜ ላይ ነን ። በተለይ ከውስጥ ሆነው የቅድስት ቤተ ክርስቲያናችንን አሃቲነት ለመቦጥቦጥ ጥፍራቸውን አሹለው ጥርሳቸውን ሰብቀው አሰፍስፈው የሚጠብቁ ሰነፎችን አጥብቀን ልንቃወም ይገባል ።
https://www.facebook.com/permalink.php? ... 4168262225
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Re: የኦሮማራ የፖለቲካው ክንፍ ትግራይን ከኢትዮጵያ ፖለቲካ አባርሯታል። የኦሮማራው የኦርቶዶክስ ክንፍ፤ ትግራይን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ሊያባርሯት ነው?
ወደ መንበረ ፓትራሪክ ቅድስት ማሪያም የሚወስዱ መንገዶች ተዘግተዋል!
በአዲስአበባ ወደ መንበረ ፓትራሪክ ቅድስት ማሪያም የሚወስዱ መንገዶች ሙሉ ለሙሉ በአሁኑ ሰዓት በፌደራል ፖሊስ ተዘግተዋል።
የአዲስአበባ ወጣት ከአባቶቻችን ጎን እንቆማለን በማለት ወደ መንበረ ፓትራሪክ ጉዞ በመጀመሩ ምክንያት መንግስት ስጋት ስላደረበት መንገዶች ሊዘጋጉ ችለዋል።
በአዲስአበባ ወደ መንበረ ፓትራሪክ ቅድስት ማሪያም የሚወስዱ መንገዶች ሙሉ ለሙሉ በአሁኑ ሰዓት በፌደራል ፖሊስ ተዘግተዋል።
የአዲስአበባ ወጣት ከአባቶቻችን ጎን እንቆማለን በማለት ወደ መንበረ ፓትራሪክ ጉዞ በመጀመሩ ምክንያት መንግስት ስጋት ስላደረበት መንገዶች ሊዘጋጉ ችለዋል።
-
- Member
- Posts: 2627
- Joined: 24 Jul 2018, 09:32
Re: የኦሮማራ የፖለቲካው ክንፍ ትግራይን ከኢትዮጵያ ፖለቲካ አባርሯታል። የኦሮማራው የኦርቶዶክስ ክንፍ፤ ትግራይን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ሊያባርሯት ነው?
ኣቡነ ማቲያስ የኢትዮጵያ ጳትሪያርክ ስይጣንን ኣስደመሙት
ኣራት ኪሎ የሚኖሩ አንድ ትልቅ አባት
40 ቀን ሁዳዴ ፆም በተያዘበት
እንቁላል መመገብ መብላት ቢያሰኛቸው
አንድ እንቁላል ገዝተው ይዘው በጉያቸው
ከመነኮሳት ፊት እንዳይዋረዱ
እንቁላሏን ይዘው ወደ መኝታቸው ሄዱ
መኝታቸው ሲደርሱ
አንድ ጧፍ ለኮሱ
እንቁላል ሊጠብሱ
ኣራት ኪሎ ኗሪ ግቢው ሲጨስ አይቶ
ሰደድ እሳት መስሎት መነኮሳት ሰግቶ
ምድረ ባህታዊ እሳቱን ለማጥፋት መኝታቸውን ቢከፍተው
በግራ እጅ እንቁላል በቀኝ ጣፉን ይዘው አባ ተጎልተው
የገዳሙ አለቃ ዕምባ ተናንቋቸው
አባን ጠየቋቸው ........
"ምንድነው የኔታ ምን አነሳሳዎት
ባ40 ቀን ሁዳዴ በጌታችን ፆም ለት
እንዴት ሊቀ ጳጳስ ይጠብሳል እንቁላል
እሺ ሰውስ ይሁን መጥሃፉስ ይላል"?? ,,,,,
(ቢሏቸው)
↩ አባ ሲመልሱ
"እኔ ያለ ፀሎት ሱባኤ ምህላ ደግሞም ያለ ስግደት
አላውቅም ነበረ ይሄን ያክል ጌዜ ይሄን ያክል አመት
ዛሬ ግን ጠላቴ ያ ክፉ ዲያብሎስ
ቀንቶብኝ ጠለፈኝ ጣለኝ የወያኔ መንፈስ
በፀሎት ጧት ማታ ስተጋ ስላየኝ
እኔን ለመበቀል ካምላኬ ሊለየኝ
ሃጢአት እንድሰራ (ደጺዬ) ሰይጣን አሳሳተኝ"
↩ ሰይጣን
በ አባ ንግግር ሰይጣን ንድድ ብሎት
ለገዳሙ ኗሪ ተከስቶ ድንገት ,,,,
"አባ ይተው እንጂ ሰይጣን ነው አይበሉ
የተከበረውን አጋንንት በሙሉ
ያለ ስማችን ስም ሰተው አይበክሉ
ኧረ ይሄን ተንኮል ይሄንን ሃጢአት
እኔም ያለዛሬ ከቶ አላየሁት"
ብሎ ተሰወረ ሰይጣን እንኳ ገርሞት
የጳጳሱ ተንኮል ከሱ ቢበልጥበት
አወ፣ አሁንም አቁሙ
ኣራት ኪሎ የሚኖሩ አንድ ትልቅ አባት
40 ቀን ሁዳዴ ፆም በተያዘበት
እንቁላል መመገብ መብላት ቢያሰኛቸው
አንድ እንቁላል ገዝተው ይዘው በጉያቸው
ከመነኮሳት ፊት እንዳይዋረዱ
እንቁላሏን ይዘው ወደ መኝታቸው ሄዱ
መኝታቸው ሲደርሱ
አንድ ጧፍ ለኮሱ
እንቁላል ሊጠብሱ
ኣራት ኪሎ ኗሪ ግቢው ሲጨስ አይቶ
ሰደድ እሳት መስሎት መነኮሳት ሰግቶ
ምድረ ባህታዊ እሳቱን ለማጥፋት መኝታቸውን ቢከፍተው
በግራ እጅ እንቁላል በቀኝ ጣፉን ይዘው አባ ተጎልተው
የገዳሙ አለቃ ዕምባ ተናንቋቸው
አባን ጠየቋቸው ........
"ምንድነው የኔታ ምን አነሳሳዎት
ባ40 ቀን ሁዳዴ በጌታችን ፆም ለት
እንዴት ሊቀ ጳጳስ ይጠብሳል እንቁላል
እሺ ሰውስ ይሁን መጥሃፉስ ይላል"?? ,,,,,
(ቢሏቸው)
↩ አባ ሲመልሱ
"እኔ ያለ ፀሎት ሱባኤ ምህላ ደግሞም ያለ ስግደት
አላውቅም ነበረ ይሄን ያክል ጌዜ ይሄን ያክል አመት
ዛሬ ግን ጠላቴ ያ ክፉ ዲያብሎስ
ቀንቶብኝ ጠለፈኝ ጣለኝ የወያኔ መንፈስ
በፀሎት ጧት ማታ ስተጋ ስላየኝ
እኔን ለመበቀል ካምላኬ ሊለየኝ
ሃጢአት እንድሰራ (ደጺዬ) ሰይጣን አሳሳተኝ"
↩ ሰይጣን
በ አባ ንግግር ሰይጣን ንድድ ብሎት
ለገዳሙ ኗሪ ተከስቶ ድንገት ,,,,
"አባ ይተው እንጂ ሰይጣን ነው አይበሉ
የተከበረውን አጋንንት በሙሉ
ያለ ስማችን ስም ሰተው አይበክሉ
ኧረ ይሄን ተንኮል ይሄንን ሃጢአት
እኔም ያለዛሬ ከቶ አላየሁት"
ብሎ ተሰወረ ሰይጣን እንኳ ገርሞት
የጳጳሱ ተንኮል ከሱ ቢበልጥበት
አወ፣ አሁንም አቁሙ
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Re: የኦሮማራ የፖለቲካው ክንፍ ትግራይን ከኢትዮጵያ ፖለቲካ አባርሯታል። የኦሮማራው የኦርቶዶክስ ክንፍ፤ ትግራይን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ሊያባርሯት ነው?
Please wait, video is loading...