Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abdisa
Member+
Posts: 5758
Joined: 25 Apr 2010, 19:14

አሸባሪ መባል ያለው ፋይዳ…. ሽብርተኝት ስያሜው እንዴትስ ይነሳል?

Post by Abdisa » 17 May 2021, 13:23

ሽብርተኝነት በአለም አቀፍ/ በኢትዮጵያ ህግ
"... አንድ በአሸባሪነት የተሰየመ ድርጅት፡ በአመራር ሰጪነት እያገለገሉ መቀጠል፡ ወይም ማገልገል፡ በወንጀል የሚያስጠይቅ ተግባር ነው። በተሰየመ አሸባሪ ድርጅት ውስጥ አባል ሆኖ፡ ወይም ደግሞ አባልነቱን የቀጠለ፣ ሥልጠና የወሰደ፣ የድርጅቱ እንቅስቃሴ ውስጥ የተሳተፈ፣ ማንኛውም ድጋፍ ያደረገ፣ የገንዘብ ድጋፍ ካደረገ፣ በወንጀል ተጠያቂ ይሆናል ማለት ነው።"

Abdisa
Member+
Posts: 5758
Joined: 25 Apr 2010, 19:14

Re: አሸባሪ መባል ያለው ፋይዳ…. ሽብርተኝት ስያሜው እንዴትስ ይነሳል?

Post by Abdisa » 17 May 2021, 13:49

"...ኢትዮጵያ ሽብርተኝነትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ተብለው የተዘጋጁ የተለያዩ አለም አቀፍ ስምምነቶች አካል ነች። በነዚህ ስምምነቶች መሰረት የስምምነቱ አካል የሆኑ አገሮችም የነዚህ ድርጅቶችን እንቅስቃሴ መከታተል መቆጣጠርና መከላከል ላይ እገዛ ያደርጋሉ።"
:idea: :idea: :idea: :idea:


Fed_Up
Senior Member+
Posts: 20612
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: አሸባሪ መባል ያለው ፋይዳ…. ሽብርተኝት ስያሜው እንዴትስ ይነሳል?

Post by Fed_Up » 17 May 2021, 18:07

The terrorists tplfists Game over on top of tplf corps. This is like game changer and final nail on this 40 years horror organization once and forever. 106 millions of citizens of Ethiopia voiced in unison no power can defeat that.

God is great!! He works mysterious way. 8)

Fiyameta
Senior Member
Posts: 12647
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: አሸባሪ መባል ያለው ፋይዳ…. ሽብርተኝት ስያሜው እንዴትስ ይነሳል?

Post by Fiyameta » 17 May 2021, 21:56

"... It should be clear that the push by our partners to involve the TPLF in a national dialogue process is unacceptable! TPLF is an outlawed group, which endangered the country's sovereignty and its constitutional order. The Ethiopian parliament recently passed a decision labeling it as a Terrorist Organization. That is why the Ethiopian government utterly rejects the repeated call by partners to cease hostilities and negotiate with the TPLF Terrorist Organization."
:lol: :lol: :lol:

Post Reply