Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12611
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና : በዓብይ ተገድደው ትግራይ ሄደው የሞቱት ኦሮሞዎች ቁጥር ታወቀ

Post by Thomas H » 17 May 2021, 09:16

ከወደ ኦሮሚያ ክልል መንግስት የተገኘ:
የኢትዮጵያ ወታደሮችን ለማገዝ ወደ ትግራይ ከዘመቱት የክልሎች ልዩ ሃይሎች መካከል ኦሮሚያ ከአማራና ከደቡብ ቀጥሎ በቁጥር በ3ኛ ደረጃ (25 ሺህ) ልኳል። ከነዚህ ያለምንም ጉዳት የተመለሱት 8,500 አከባቢ፣ የሞቱት 12 ሺህ፣ አካል ጉዳት የደረሰባቸው ከ4 ሺህ በላይ ሲሆን እስካሁን በተለያዩ ሆስፒታሎች በህክምና ላይ የሚገኙም አሉ ተብሏል።
ምንጭ: የአገር መከላከያ ከፍተኛ መኮንን

Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

Re: ሰበር ዜና : በዓብይ ተገድደው ትግራይ ሄደው የሞቱት ኦሮሞዎች ቁጥር ታወቀ

Post by Jirta » 17 May 2021, 13:23

አራሷሲያርባት የሰው ታማስላለች:: ከዚህ ብሗላ ትግሬም ትግራይም የሚባል ህዝብና ክልል የለም:: የወያኔ እና ይትግሬ ሴራ ዛሬ ለራሱ ለትግራይ ህዝብ ደርሶታል:: ኢትዮጵያን የጎዱ መስሏቸው አሰብን ለሻብያ ሰጡ:: አሁን ከጅቡት እስከ ትግራይ 3000ኪሜ ተጉዞ ስንዴ እንደድሮ ይበተንላቸዋል:: አስብ ቢና ከወደብ ወድሆዳቸው በፍጥነት እናደርሳቸው ነበር::

Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

Re: ሰበር ዜና : በዓብይ ተገድደው ትግራይ ሄደው የሞቱት ኦሮሞዎች ቁጥር ታወቀ

Post by Jirta » 17 May 2021, 13:23

አራሷሲያርባት የሰው ታማስላለች:: ከዚህ ብሗላ ትግሬም ትግራይም የሚባል ህዝብና ክልል የለም:: የወያኔ እና ይትግሬ ሴራ ዛሬ ለራሱ ለትግራይ ህዝብ ደርሶታል:: ኢትዮጵያን የጎዱ መስሏቸው አሰብን ለሻብያ ሰጡ:: አሁን ከጅቡት እስከ ትግራይ 3000ኪሜ ተጉዞ ስንዴ እንደድሮ ይበተንላቸዋል:: አስብ ቢና ከወደብ ወድሆዳቸው በፍጥነት እናደርሳቸው ነበር::

Thomas H
Senior Member
Posts: 12611
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: ሰበር ዜና : በዓብይ ተገድደው ትግራይ ሄደው የሞቱት ኦሮሞዎች ቁጥር ታወቀ

Post by Thomas H » 18 May 2021, 21:25

ወላይታዎች ወደ ትግራይ ድርሽ እንዳትሉ! እስፔሻል ኮማንዶ ሳሚ ወጋሶ እሰፔሻል ሞት ሞተ


Post Reply