-
- Member
- Posts: 3743
- Joined: 28 Dec 2014, 21:18
-
- Senior Member+
- Posts: 30898
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: The creation of the new south west kilil is taking shape
የመለስ ደቡብ ክልል ፈርሷል፤
ሲዳማ ክልል ወጣ
ደቡብ ምዕራብ ክልል አዲሱ ነው ፤ ደቡብ ምዕራብ የ6 ጎሳዎች ህብረት ነው ። እነሱም
ከፋ
ዳውሮ
ቤንች ሸኮ
ምዕራብ ኦሞ
ሸካ
ኮንታ ናቸው
የሸዋ ክልል ይቀጥላል
ሲዳማ ክልል ወጣ
ደቡብ ምዕራብ ክልል አዲሱ ነው ፤ ደቡብ ምዕራብ የ6 ጎሳዎች ህብረት ነው ። እነሱም
ከፋ
ዳውሮ
ቤንች ሸኮ
ምዕራብ ኦሞ
ሸካ
ኮንታ ናቸው
የሸዋ ክልል ይቀጥላል
-
- Senior Member
- Posts: 11096
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: The creation of the new south west kilil is taking shape
ለምን ከፋ ክፍለ ሀገር ተብሎ አይጠራም? ትሻልን ትቼ ትብስን አመጣሁ የሆነ ነገር ነው። ደግሞ ከሁሉም በባሰ መልኮ ለአስተዳደር ኣስችጋሪ የሆነው ኦሮሞ ተብሎ የተከለለው ነው። ለምን እርሱን ለህዝብ እና ለአስተዳደር ቅልጣፌ በሚያመጣ መልኩ እንደገና ፈርሶ አይዋቀርም? ይህን ሁሉ ችግር ያመጣው ኦሮምያ የሚባል ያለአስፈላጊ በህዝቦች መካከል የተዘረጋ ትርጉም አልባ ጎጥ ነው።
-
- Member
- Posts: 3743
- Joined: 28 Dec 2014, 21:18
-
- Member
- Posts: 3743
- Joined: 28 Dec 2014, 21:18